አሁን ያለው የኑሮ ውድነት በምን ኹኔታ የሚገለጽ ነው?

"ለምሳሌ ቁርስ በልቶ ምሳ የማይደግም ሰው ሊኖር ይችላል። ሲቀጥል ደግሞ አንድ ነገር ሲጨምር እየጨመረ ነው እንጂ እየቀነሰ አይመጣም"።