የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዝዳንት እና የጸጥታ ዘርፍ ሃላፊ ሆነው እየሰሩ የሚገኙት ሌፍተናንት ጀነራል ታደሰ ወረደ ጌታቸው ረዳን በመተካት የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝደንት ሆነው መሾማቸውን የአውራምባ ታይም ዘግቧል ። ከሰሞኑም ከፌደራል መንግስት(ከጠቅላይ ማኒስትሩ ) ይፋዊ የሹመት ደብዳቤው ይደርሳቸዋል ብሏል በዘገባው ።

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዝዳንት እና የጸጥታ ዘርፍ ሃላፊ ሆነው እየሰሩ የሚገኙት ሌፍተናንት ጀነራል ታደሰ ወረደ ጌታቸው ረዳን በመተካት የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝደንት ሆነው መሾማቸውን የአውራምባ ታይም ዘግቧል ። ከሰሞኑም ከፌደራል መንግስት(ከጠቅላይ ማኒስትሩ ) ይፋዊ የሹመት ደብዳቤው ይደርሳቸዋል ብሏል በዘገባው ።