ተመድና የአውሮፓ ኅብረት የኤርትራ ወታደሮች ከኢትዮጵያ ድንበር ለቀው እንዲወጡ አሳሰቡ
‹‹የቀድሞ ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ (ዶ/ር) ስለኤርትራ ያሠፈሩት ጽሑፍ የግል አስተያየታቸው ነው›› የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) እና የአውሮፓ ኅብረት በስዊዘርላንድ ጄኔቫ እየተካሄደ ባለው 58ኛው የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ፣ ኢትዮጵያ ድንበር ውስጥ የሚገኙ የኤርትራ ወታደሮች…
‹‹የቀድሞ ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ (ዶ/ር) ስለኤርትራ ያሠፈሩት ጽሑፍ የግል አስተያየታቸው ነው›› የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) እና የአውሮፓ ኅብረት በስዊዘርላንድ ጄኔቫ እየተካሄደ ባለው 58ኛው የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ፣ ኢትዮጵያ ድንበር ውስጥ የሚገኙ የኤርትራ ወታደሮች…