ኢትዮጵያውያን በደቡብ አፍሪቃ በሕገ ወጥ የሰዎች አዛዋሪዎች የሚፈጸምባቸው በደል ከፍቷል

አቶ ኮስሞስ ገብረ ሚካኤል ለወጣት ኢትዮጵያውያን የተስፋይቱ ምድር ተደርጋ በምትታየው በደቡብ አፍሪቃ በደላሎች የሚፈጽምባቸው በደል መክፋቱን ገልጸዋል?…