በዋሽንግተን ዲሲ እና ለንደን ከተሞች በርካታ ኢትዮጵያውያንን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን የሚያሳትፍ ሰላማዊ ሰልፍ ሊካሄድ መሆኑ ተሰማ
“ላለፉት ሰባት ዓመታት በአገራችን በተካሄደው ህዝብ ጨራሽ የእርስ-በርስ ጦርነት ምክኒያት በሚሊዮን የሚገመቱ ዜጎቻችን ማለቃቸው፣ በቢሊዮን የሚገመት ሀብትና ንብረት መውደሙ አልበቃ ብሎ አሁንም እንደገና ወደ ሌላ ከፍተኛና ቀጠናዊ ጦርነት ውስጥ ልንገባ ተቃርበናል”- አዘጋጅ ኮሚቴው
ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/614