ቁስለኛ የሀምዳን ዳጋሎ ወታደሮች በድሬዳዋ ሕክምና እየተደረገላቸው መሆኑ ተሰምቷል

ቁስለኛ የሀምዳን ዳጋሎ ወታደሮች በድሬዳዋ ሕክምና እየተደረገላቸው መሆኑ ተሰምቷል!

ወታደሮቹ ከሳምንታት በፊት የሱዳን መንግስት በኢትዮጵያ ድንበር አቅራቢያ ላይ የአየር ጥቃት በመፈፀም ጉዳት ያደረሰባቸው መሆናቸውን ወታደራዊ ምንጮች ገልፀዋል። https://miniliksalsawi.substack.com/p/wounded-sudan-rsf-hamdan-dagalo-soldiers