የሒሳብና በጀት ዋና ክፍል ሓላፊው ሊቀ ጠበብት ኤልያስ ተጫነ፤ የሰው ኃይል አስተዳደር ዋና ክፍል ሓላፊው ሊቀ ሥዩማን ወልደ ሰንበት አለነ፤ የዕቅድና ልማት ዋና ክፍል ሓላፊው ሊቀ ትጉሃን ታጋይ ታደለ ለጠቅላይ ጽ/ቤቱ ሪፖርት እንዲያደርጉ ታዝዘዋል፤ ዛሬ ከቀትር በኋላ ከፓትርያርኩ ልዩ ጽ/ቤት ወጪ ኾኖ ማምሻውን ለሀገረ ስብከቱ ጽ/ቤት የደረሰው የሹም ሽር ምደባና ዝውውር፣ “የሠራችኹት ተመርምሮና ተገምግሞ የመጨረሻ …
Post a comment