Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4204
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

በወልድያ ዩኒቨርሲቲ በተነሳ ግጭት ብዙ ሲጎዱ : የሞቱም እንዳሉ ተዘገበ:

Post by Abaymado » 10 Nov 2019, 07:20

ትላንት በነበረው የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ግጥምያ ላይ በመመርኮዝ በነበረው ድጋፍ የተነሳ ብጥብጥ በመነሳቱ: ተማሪዎች ተገለዋል::
እስካሁን ሁለት ኦሮሞ ተማሪዎች እንደሞቱ ሲረጋገጥ: አንዳንዶቹ ደሞ የሞተው ስድስት ነው ይላሉ:: 47 ተማሪዎች ክፉኛ እንተጎዱም ተገልትሷል::
Actually what goes round comes round ነው!


Selam/
Senior Member
Posts: 11789
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: በወልድያ ዩኒቨርሲቲ በተነሳ ግጭት ብዙ ሲጎዱ : የሞቱም እንዳሉ ተዘገበ:

Post by Selam/ » 10 Nov 2019, 10:02

That’s the work of cursed Woyane infiltrators. No doubt about it.

Abaymado wrote:
10 Nov 2019, 07:20
ትላንት በነበረው የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ግጥምያ ላይ በመመርኮዝ በነበረው ድጋፍ የተነሳ ብጥብጥ በመነሳቱ: ተማሪዎች ተገለዋል::
እስካሁን ሁለት ኦሮሞ ተማሪዎች እንደሞቱ ሲረጋገጥ: አንዳንዶቹ ደሞ የሞተው ስድስት ነው ይላሉ:: 47 ተማሪዎች ክፉኛ እንተጎዱም ተገልትሷል::
Actually what goes round comes round ነው!


Abere
Senior Member
Posts: 11057
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: በወልድያ ዩኒቨርሲቲ በተነሳ ግጭት ብዙ ሲጎዱ : የሞቱም እንዳሉ ተዘገበ:

Post by Abere » 10 Nov 2019, 10:36

የፈረደባቸው የዋሃን ምስኪን ተማሪዎች የእኩይ ወያኔዎች መደበቂያ እና ሰለባዎች እስከ መቼ ይሆናሉ። የትምህርት ተቋማት እንኳን የሰላም ቀጠና ቢሆኑ ምን አለ። ቤተ-እምነት እና ትምህርት ቤቶች በምንም የሞራል መሥፈርት የጥፋት ኃይሎች የሥምሪት ቀጠና መሆን የለባቸውም። ሁሉም የአገሪቱ ህዝብ ማውገዝ አለበት። ፈሪ ብቻ ነው ህፃናትን፣ሽማግሌን፣ምዕምናን፣ ተማሪዎችን እያፈላለገ የሚገድል።

Abdelaziz
Senior Member
Posts: 11365
Joined: 29 May 2013, 22:00

Re: በወልድያ ዩኒቨርሲቲ በተነሳ ግጭት ብዙ ሲጎዱ : የሞቱም እንዳሉ ተዘገበ:

Post by Abdelaziz » 10 Nov 2019, 14:33

Abere wrote:
10 Nov 2019, 10:36
የፈረደባቸው የዋሃን ምስኪን ተማሪዎች የእኩይ ወያኔዎች መደበቂያ እና ሰለባዎች እስከ መቼ ይሆናሉ። የትምህርት ተቋማት እንኳን የሰላም ቀጠና ቢሆኑ ምን አለ። ቤተ-እምነት እና ትምህርት ቤቶች በምንም የሞራል መሥፈርት የጥፋት ኃይሎች የሥምሪት ቀጠና መሆን የለባቸውም። ሁሉም የአገሪቱ ህዝብ ማውገዝ አለበት። ፈሪ ብቻ ነው ህፃናትን፣ሽማግሌን፣ምዕምናን፣ ተማሪዎችን እያፈላለገ የሚገድል።

Check your [deleted] Hamasenay Anu'zz, weyane may also burying a bomb in it by way to destroy cursedar'tera.

Abere
Senior Member
Posts: 11057
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: በወልድያ ዩኒቨርሲቲ በተነሳ ግጭት ብዙ ሲጎዱ : የሞቱም እንዳሉ ተዘገበ:

Post by Abere » 10 Nov 2019, 14:39

አንተ አብዱ ስትሆን ዕብዱ ነው መባል ያለብህ። ከፍተኛ የንዑስነት ዴዌ ይዞ እያሰቃየህ ነው - ምስኪን የድሃ ልጅ ተማሪዎች መሞት አለባቸው ጥቅሙ የተቋረጠበት አናሣ ወያኔን ለማቋቋም ሲባል። ገና ከዴዴቢት አውጥተን በዐደባባይ ትቀጠቀጣላችሁ። ምስኪን ተማሪዎች ምን ዕዳ አለባቸው። ተማሪዎችን ከተኩላዎች መደበቂያነት እንታደግ። ይኸም ለዕብዱ ያበሳጨዋል።

Post Reply