Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Zmeselo
Senior Member+
Posts: 33606
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

የኤርትራ የግብርና ልዑክ ቡድን በአማራ ክልል የቆጋ መስኖ ፕሮጅክትን እየጎበኘ ነው

Post by Zmeselo » 10 Dec 2019, 11:42





የኤርትራ የግብርና ልዑክ ቡድን በአማራ ክልል የቆጋ መስኖ ፕሮጅክትን እየጎበኘ ነው

https://www.ena.et/?p=70887

ኢዜአ ህዳር 30 ቀን 2012 ዓ.ም ኢትዮጵያ የመስኖ ውሃ ተቋማትን ገንብቶ ውሃን በአግባቡ በመጠቀም በኩል ለጎረቤት አገራት ምሳሌ የሚሆኑ ተግበራትን በማከናወን ላይ መሆኗን የኤርትራ የግብርና ልዑክ ቡድን አባላት ገለፁ።

የልዑክ ቡድኑ አባላት በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ሰሜን ሜጫ ወረዳ የቆጋ መስኖ ፕሮጀክትና የወተት አባይ የአትክልትና ፍራፍሬ ልማትን እየጎበኙ ነው።

የልዑክ ቡድኑ መሪ ኢንጂነር ገብረመስቀል ታደሰ እንዳሉት በኢትዮጵያ በመስኖ ውሃ ፕሮጀክቶች እየተከናወነ ያለው ሥራ ለጎረቤት አገራት ልምድ የሚሆን ነው።

በመስኖ ልማት በኩል ኤርትራ ተመሳሳይ ሥራ እየሰራች ቢሆንም ውሃን በአግባቡ ጥቅም ላይ በማዋል በኩል ክፍተት መኖሩንና ለእዚህም ከኢትዮጵያ ልምድ እንደሚወስዱ ተናግረዋል።

የልዑክ ቡድኑ የተሻለ ልምድ ከመቅሰም ባለፈ በመስኖ ለሚለሙ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች የንግድ ትስስር ለመፍጠር ጭምር ወደኢትዮጵያ መምጣቱን አስረድተዋል።

የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የአነስተኛ መስኖ ተወካይ ዳይሬክተር ኢንጂነር ኃይሉ እንግዳየሁ በበኩላቸው በክልሉ ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት በመስኖ መልማት ቢችልም በአሁኑ ወቅት እየለማ ያለው 800 ሺህ ሄክታር መሬት ብቻ መሆኑን አስረድተዋል።
በልምድ ልውውጡ ያለንን በጎ ተሞክሮ ከማካፈል ባለፈ የእነሱንም ልምድ እንጋራለን
ያሉት ኢንጂነር ኃይሉ፣ የልምድ ልውውጡ በቀጣይም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።

በጎብኝቱ ላይ 12 የኤርትራ የግብርና ዘርፍ የልዑካን ቡድን አባላትና የአማራ ክልል የተለያዩ ባለሙያዎች በመሳተፍ ላይ ናቸው።

የልዑካን ቡድኑ ዛሬ ከቀትር በኋላና በቀጣይ ቀናት በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎችን ተዘዋውሮ እንደሚጎበኝ ታውቋል።

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 33606
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: የኤርትራ የግብርና ልዑክ ቡድን በአማራ ክልል የቆጋ መስኖ ፕሮጅክትን እየጎበኘ ነው

Post by Zmeselo » 10 Dec 2019, 11:44



Last edited by Zmeselo on 10 Dec 2019, 11:56, edited 1 time in total.



Zmeselo
Senior Member+
Posts: 33606
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: የኤርትራ የግብርና ልዑክ ቡድን በአማራ ክልል የቆጋ መስኖ ፕሮጅክትን እየጎበኘ ነው

Post by Zmeselo » 10 Dec 2019, 11:59


Embassy staff and players in Uganda, pausing for a photo.

info
Member
Posts: 3637
Joined: 05 Dec 2014, 11:33

Re: የኤርትራ የግብርና ልዑክ ቡድን በአማራ ክልል የቆጋ መስኖ ፕሮጅክትን እየጎበኘ ነው

Post by info » 10 Dec 2019, 12:45

Why are you so cruel? You know this may kill Halafi & co. Please have mercy on them and don't post this kind of news. :lol:
Zmeselo wrote:
10 Dec 2019, 11:42




የኤርትራ የግብርና ልዑክ ቡድን በአማራ ክልል የቆጋ መስኖ ፕሮጅክትን እየጎበኘ ነው

https://www.ena.et/?p=70887

ኢዜአ ህዳር 30 ቀን 2012 ዓ.ም ኢትዮጵያ የመስኖ ውሃ ተቋማትን ገንብቶ ውሃን በአግባቡ በመጠቀም በኩል ለጎረቤት አገራት ምሳሌ የሚሆኑ ተግበራትን በማከናወን ላይ መሆኗን የኤርትራ የግብርና ልዑክ ቡድን አባላት ገለፁ።

የልዑክ ቡድኑ አባላት በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ሰሜን ሜጫ ወረዳ የቆጋ መስኖ ፕሮጀክትና የወተት አባይ የአትክልትና ፍራፍሬ ልማትን እየጎበኙ ነው።

የልዑክ ቡድኑ መሪ ኢንጂነር ገብረመስቀል ታደሰ እንዳሉት በኢትዮጵያ በመስኖ ውሃ ፕሮጀክቶች እየተከናወነ ያለው ሥራ ለጎረቤት አገራት ልምድ የሚሆን ነው።

በመስኖ ልማት በኩል ኤርትራ ተመሳሳይ ሥራ እየሰራች ቢሆንም ውሃን በአግባቡ ጥቅም ላይ በማዋል በኩል ክፍተት መኖሩንና ለእዚህም ከኢትዮጵያ ልምድ እንደሚወስዱ ተናግረዋል።

የልዑክ ቡድኑ የተሻለ ልምድ ከመቅሰም ባለፈ በመስኖ ለሚለሙ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች የንግድ ትስስር ለመፍጠር ጭምር ወደኢትዮጵያ መምጣቱን አስረድተዋል።

የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የአነስተኛ መስኖ ተወካይ ዳይሬክተር ኢንጂነር ኃይሉ እንግዳየሁ በበኩላቸው በክልሉ ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት በመስኖ መልማት ቢችልም በአሁኑ ወቅት እየለማ ያለው 800 ሺህ ሄክታር መሬት ብቻ መሆኑን አስረድተዋል።
በልምድ ልውውጡ ያለንን በጎ ተሞክሮ ከማካፈል ባለፈ የእነሱንም ልምድ እንጋራለን
ያሉት ኢንጂነር ኃይሉ፣ የልምድ ልውውጡ በቀጣይም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።

በጎብኝቱ ላይ 12 የኤርትራ የግብርና ዘርፍ የልዑካን ቡድን አባላትና የአማራ ክልል የተለያዩ ባለሙያዎች በመሳተፍ ላይ ናቸው።

የልዑካን ቡድኑ ዛሬ ከቀትር በኋላና በቀጣይ ቀናት በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎችን ተዘዋውሮ እንደሚጎበኝ ታውቋል።

isuzu
Member
Posts: 25
Joined: 08 Dec 2019, 05:10

Re: የኤርትራ የግብርና ልዑክ ቡድን በአማራ ክልል የቆጋ መስኖ ፕሮጅክትን እየጎበኘ ነው

Post by isuzu » 10 Dec 2019, 14:39

zmeslo how many of them will return back to singapoor of Africa aka ascaria

kebena05
Member
Posts: 2290
Joined: 10 Nov 2019, 14:58

Re: የኤርትራ የግብርና ልዑክ ቡድን በአማራ ክልል የቆጋ መስኖ ፕሮጅክትን እየጎበኘ ነው

Post by kebena05 » 10 Dec 2019, 14:42

Wisheeye the son of 50 cent [deleted]
Eat your twisted heart out, the good relation b/n the Amara and Oromo people and Eritreans will prosper.
isuzu wrote:
10 Dec 2019, 14:39


Digital Weyane
Member+
Posts: 8487
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: የኤርትራ የግብርና ልዑክ ቡድን በአማራ ክልል የቆጋ መስኖ ፕሮጅክትን እየጎበኘ ነው

Post by Digital Weyane » 10 Dec 2019, 23:22

The Eritrean delegation first asked our TPLF leaders if they could come and learn computerized farm irrigation system from Tigray aka Singapore, but their request was immediately REJECTED by our Weyane official Awash.

I feel sorry for the gullible Amhara for welcoming the self reliant Shabo delegation with open arms and hearts. They made a big mistake! :evil: :evil:

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 20573
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: የኤርትራ የግብርና ልዑክ ቡድን በአማራ ክልል የቆጋ መስኖ ፕሮጅክትን እየጎበኘ ነው

Post by Fed_Up » 11 Dec 2019, 01:47

አጋሜ ሲሰለጥን ስሙን Isuzu ብሎ ይጠራል:: አይሱዙን በአካል አግኝቼ በጫንኩት ... :lol:

ነገር እንዳ አጋሜ:: የታባቴ ሄጄ ልፈንዳ

kebena05 wrote:
10 Dec 2019, 14:42
Wisheeye the son of 50 cent [deleted]
Eat your twisted heart out, the good relation b/n the Amara and Oromo people and Eritreans will prosper.
isuzu wrote:
10 Dec 2019, 14:39

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 33606
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: የኤርትራ የግብርና ልዑክ ቡድን በአማራ ክልል የቆጋ መስኖ ፕሮጅክትን እየጎበኘ ነው

Post by Zmeselo » 11 Dec 2019, 04:32





Pictorial: Eritreans and Ethiopians gathered in Oslo to celebrate the Nobel Peace Prize.
Photo: @aronsimeneh

Post Reply