ከመሸ አንድ ባር ውስጥ ሶስት ጓደኛሞች የሞቀ ጨዋታ ይዘዋል አንዱ ከመሐል የህወሓት መንግስትን እያማ እንዲህ ይላል "ዳቦ ዋጋው ጨመረ ዱቄትም ጠፋ" ብሎ እንደተናገረ በሌላ ጥግ የተቀመጠው ጆሮ ጠቢ ሰውዬውን አንጠልጥሎ ይወስደዋል። ሌሎቹ በፍርሀት በተቀመጡበት ቀሩ ከአንድ ሰአት በሃላ ከእስር ተፈቶ ሲመጣ ከነልብሱ ዱቄት በዱቄት ሆንዋል ጓደኞቹ ደንግጠው "ምንድነው የሆንከው? ብለው ሲጠይቁት " እግዚአብሔር ነው የረዳኝ እንኳንም በርበሬ ወይም ሚጥሚጣ ጠፋ አላልኩኝ ይሄው በዱቄት አጠቡኝ"አላቸው። ለማንኛውም የህወሓት ልጆች በቅንጦት ምግብ ሲያማርጡ ድሃው የትግራይ ህዝብ ግን ዳቦ ለመግዛት እንዲህ ይሰለፋል። ለእዛም የዳቦ ግራም ቀንሰው ወጋውን ጨምረው ህዝባችንን ለችግር ዳርገው እነሱ ግን የህዝብ ገንዘብ የዘረፉትን ኢትዮጵያን ለማተረማመስና እንዲሁም በስመ ፌደራሊዝም እናድን በማለት ህሊናቸውን ጥለው ለሆድ ያደሩትን ሰብስባ እያበላች ትገኛለች።
-
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
-
- Member+
- Posts: 8489
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: የህወሓት ልጆች በቅንጦት ምግብ ሲያማርጡ ድሃው የትግራይ ህዝብ ግን ዳቦ ለመግዛት እንዲህ ይሰለፋል!!!!
The people are standing in line to buy Sim Cards for their Smart Phones. My country Tigray is Africa's Singapore.