አብይን የከበቡት ሁሉ የኦሮሞ ወታደሮች እንደመሆናቸው: ምን ሊከሰት እንደሚችል በእርግጠኝነት መናገር ይከብዳል:: ያለጥርጥር አሁን ባለው ሂደት ወያኔና የጋላ አክራሪዎች ክፉኛ ተበሳጭተዋል:: እናም የሚችሉትን ከማረግ አይመለሱም:: exit strategy ያስፈልጋል: አገሪቱ ትርምስ ውስጥ ብትገባ :የምትወጣበት ዘዴ ያስፈልጋል::አብይ ችግር ቢያጋጥመው : አገሪቷን ለመምራት ደመቀ ልቡ አለው?
የእነ ጃዋርና መሰሎቹ አክራሪዎች ወያኔን ጨምሮ ተስፋ አድርገው የነበሩት : ኦህዴድ ላይ ነበር:: የገንዘብ አቅም አለው: የታጠቀ ኃይል አለው: እናም አገሪቷን ያተራምሳል ብለው ተስፋ ነበራቸው:: ግን ተስፋ ሆኖ ቀረ:: ጃዋር ለምርጫ መወዳደሩ ራሱ አጠያያቂ ነው::
-
- Member
- Posts: 4207
- Joined: 27 Sep 2017, 21:56