Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ህወሓት ከ30 በላይ ፓርቲወችን ለጉባኤ ብትጠራም የተገኙት ግን 15 የሚሆኑ ግለሰቦች ናቸው!!!!

Post by Hameddibewoyane » 03 Dec 2019, 09:15

በህወሓት ሰብሰባ ከተገኙት 15 ግለሰቦች መሀል የድሮ ፈረሶቻቸው እነ ገነት ዘውዴ እና ካሱ ኢላላ በስብሰባው ላይ ለመካፈል በእግር በፈረስ ብለው ተገኝተዋል። ከዚያ ውጭ ጫሚሶወች ናቸው የተካፈሉት (ጫሚሶወች ማለት ህወሃት በተቃዋሚ ስም የፈለፈላቸው 3 አባላትና ሁለት አመራር ብቻ ያላቸው ፓርቲወች ማለት ነው)። ትናንትና እንዳልኩት ለስብሰባው ከተጋበዙት ፓርቲወች መካከል አብዛኛወቹ ያልተካፈሉ ሲሆን የህወሃት ልጆች አስቀድመው በተዘጋጁበት መልኩ የማዕከላዊ መንግስት እያስፈራራ ነው የሚል ምክንያት ፈጥረው እያወሩ ነው። ጤነኛ እና ምክንያታዊ ለሕዝብ የሚጨነቅ ድርጅትም ሆነ ግለሰብ እንዴት ወደ መቃብር እየወረደ ያለ ድርጅት ጋር ይሞዳሞዳል። ለማንኛውም የስብሰባ አዳራሻቸውን የሞሉት የመቐለ ዩኒቨርስቲ አስተማሪወች ናቸው። :lol: :lol: :lol: :lol:

Selam/
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ህወሓት ከ30 በላይ ፓርቲወችን ለጉባኤ ብትጠራም የተገኙት ግን 15 የሚሆኑ ግለሰቦች ናቸው!!!!

Post by Selam/ » 03 Dec 2019, 09:36

Men’s world! Why there is no woman? It shows Woyane’s corrupted social structure. The ashy Genet Zewdie isn’t a woman.
Hameddibewoyane wrote:
03 Dec 2019, 09:15
በህወሓት ሰብሰባ ከተገኙት 15 ግለሰቦች መሀል የድሮ ፈረሶቻቸው እነ ገነት ዘውዴ እና ካሱ ኢላላ በስብሰባው ላይ ለመካፈል በእግር በፈረስ ብለው ተገኝተዋል። ከዚያ ውጭ ጫሚሶወች ናቸው የተካፈሉት (ጫሚሶወች ማለት ህወሃት በተቃዋሚ ስም የፈለፈላቸው 3 አባላትና ሁለት አመራር ብቻ ያላቸው ፓርቲወች ማለት ነው)። ትናንትና እንዳልኩት ለስብሰባው ከተጋበዙት ፓርቲወች መካከል አብዛኛወቹ ያልተካፈሉ ሲሆን የህወሃት ልጆች አስቀድመው በተዘጋጁበት መልኩ የማዕከላዊ መንግስት እያስፈራራ ነው የሚል ምክንያት ፈጥረው እያወሩ ነው። ጤነኛ እና ምክንያታዊ ለሕዝብ የሚጨነቅ ድርጅትም ሆነ ግለሰብ እንዴት ወደ መቃብር እየወረደ ያለ ድርጅት ጋር ይሞዳሞዳል። ለማንኛውም የስብሰባ አዳራሻቸውን የሞሉት የመቐለ ዩኒቨርስቲ አስተማሪወች ናቸው። :lol: :lol: :lol: :lol:

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: ህወሓት ከ30 በላይ ፓርቲወችን ለጉባኤ ብትጠራም የተገኙት ግን 15 የሚሆኑ ግለሰቦች ናቸው!!!!

Post by Hameddibewoyane » 03 Dec 2019, 11:00

መቀሌ ላይ ለህወሓት ቀብር ሀዘን ዓበል ተከፍሎቸው ተቀምጠዋል
ገነት ዘውዴ ወንደሰን ከበደ ካሱ ኢላላ. 28 ዓመታት የስልጣን ጥመኞች ትህነግን መልሶ ወደ ስልጣን ለማምጣት የሚያሴሩ እነዚህ ከኢትዮጵያ ህዝቦች ትክሻ ላይ መቸ ነው ሚወርዱት ።


EthioRedSea
Member
Posts: 4089
Joined: 31 Aug 2019, 11:55

Re: ህወሓት ከ30 በላይ ፓርቲወችን ለጉባኤ ብትጠራም የተገኙት ግን 15 የሚሆኑ ግለሰቦች ናቸው!!!!

Post by EthioRedSea » 03 Dec 2019, 11:20

This looks more Ethiopian than any other meeting. The Federalist Forces are more Ethiopian than the other so called proxy forces like Abi Ahmed Ali and Berhanu Nega's groups.

Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ህወሓት ከ30 በላይ ፓርቲወችን ለጉባኤ ብትጠራም የተገኙት ግን 15 የሚሆኑ ግለሰቦች ናቸው!!!!

Post by Ejersa » 03 Dec 2019, 11:51

Haree Fakaata Tigrii! It seems you people are idiots & morons who don't know that your funeral will be held soon with Aboy Sebhat! Here is the reality.
EthioRedSea wrote:
03 Dec 2019, 11:20
This looks more Ethiopian than any other meeting. The Federalist Forces are more Ethiopian than the other so called proxy forces like Abi Ahmed Ali and Berhanu Nega's groups.
Last edited by Ejersa on 03 Dec 2019, 12:02, edited 1 time in total.

Dani_Wako
Member
Posts: 127
Joined: 09 Aug 2018, 15:16

Re: ህወሓት ከ30 በላይ ፓርቲወችን ለጉባኤ ብትጠራም የተገኙት ግን 15 የሚሆኑ ግለሰቦች ናቸው!!!!

Post by Dani_Wako » 03 Dec 2019, 11:58

Who cares about a dead fish .... TPLF is buried forever.
This is just a face saving scheme planned after a couple bottles of whisky. The 15 individual attendants (Ayele chamisu, etc..) went there for the four day per diem $$.

Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ህወሓት ከ30 በላይ ፓርቲወችን ለጉባኤ ብትጠራም የተገኙት ግን 15 የሚሆኑ ግለሰቦች ናቸው!!!!

Post by Ejersa » 03 Dec 2019, 15:41

Please wait, video is loading...

Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14412
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Re: ህወሓት ከ30 በላይ ፓርቲወችን ለጉባኤ ብትጠራም የተገኙት ግን 15 የሚሆኑ ግለሰቦች ናቸው!!!!

Post by Abe Abraham » 03 Dec 2019, 18:20


ለማንኛውም የስብሰባ አዳራሻቸውን የሞሉት የመቐለ ዩኒቨርስቲ አስተማሪወች ናቸው:lol: :lol: :lol:
I didn't know that Woyane was that smart !! :lol: :lol:


Post Reply