Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ለማ መገርሣና ዲናግዴ ቁሴ በአማራ መንግስት የኢትዮጵያ ኤምፓር ፖለቲካ ለዘመኑ ጎበናዎች እንደ አስተማሪነት

Post by AbebeB » 02 Dec 2019, 19:49

ለማ መገርሣና ዲናግዴ ቁሴ የመከላከያ ሚ/ር በመሆን የሀበሻን መንግስት ያገለገሉ ናቸው፡፡ ሁለቱም ጀግኖች ሲሆኑ ጀግንነታቸውን ግን ለአሮሞ ሕዝባቸው ሳይሆን ኦሮሞን በኃይል በቅኝ ለያዘው የጠላት መንግስት ነበር/ነው፡፡

ዲናግዴ ቁሴ በሀበሻ መንግስት ውስጥ የመከላከያ ሚንስትር የነበሩና ወሳኝ ውለታ ለወቅቱ መንግስት የዋሉ እንደነበር ታርክ ዘግቦአል፡፡ በመጨረሻ (ያ መንግስት ራሱን ከአጠናከረ በኃላ) ከሀበሻ መንግስት የተከፈላቸው ቆለጣቸውን ተቆርጠው በቁም እስረኝነት በሞት ተለዩ ነበር፡፡ ለማ መገርሣም በዲቃላው አብይ አመድ የሚመራ ሀበሻ መንግስት ውስጥ በመከላከያ ሚንስትርነት የሚያገለግሉ እና ዲቃላው አብይ ወደ ሥልጣን እንዲመጡ ወሳኝ ውለታ የዋሉ ናቸው፡፡

ነገር ግን እስከ አሁን የተከፈላቸው ውለታ ከሚመሩት ሕዝብ (ኦሮሚያ ፕ/ት) እንዲርቁ ተደርገው ቀስ በቀስ በአውሮፕላን ጣቢያም እንዲዋረዱ እየተደረገ ያለበት ሁኔታ ላይ ደርሰዋል፡፡ የዲቃላው የእስከአሁኑ ድርጊት መጪውን የለማን ሲቃይ በምልክትነት አሳያቸው እንጂ መጨረሻው የት ላይ እንደሚሆን እግ/ር ብቻ ያውቃል፡፡ የታየው ምልክት ግን የዲነግደ ቄሴ ዕጣ ፋንታ ላለመደገሙ ዋስትና የለም፡፡

Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

Re: ለማ መገርሣና ዲናግዴ ቁሴ በአማራ መንግስት የኢትዮጵያ ኤምፓር ፖለቲካ ለዘመኑ ጎበናዎች እንደ አስተማሪነት

Post by Jirta » 03 Dec 2019, 00:31

ለምን እሩቅ ሄድክ ኦነግ ራሡ ለወያኔ አኮ 60 አመት አገለገለ። ይሄ የኛ የጋሎች ባህሪ ነው። አሁንስ ወያኔን ለማገልገል ደፋ ቀና እያልን አይደለምን?

Post Reply