Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

እኩልነት በወያኔ አስተሳሰብ!

Post by Ejersa » 02 Dec 2019, 13:22

የህወሓት እኩልነት ማለት መለስ ዜናዊ ጠቅላይ ሚኒስትር፣ስዩም መስፍን፣ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ስዬ አብርሃ መከላከያ ሚኒስትር፣ፃድቃን ኤታማዦር ሹም፣አበበ ተክለሃይማኖት አየር ሃይል አዛዥ፣ክንፈ ገብረመድህን በኋላ ደግሞ ጌታቸው አሰፋ የአገር ውስጥ ድህንነት ሚኒስትር።እንዲሁም የኮርና የክፍለ ጦር አዛዦች በህወሓት ማጥለቅለቅ ነው? በህወሃት ዘመን መታሰር፣መሰደድ፣መሰቃየት፣መገደል፣መዝረፍ ነው ፌደራሊዝም የሚባለው?

Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

Re: እኩልነት በወያኔ አስተሳሰብ!

Post by Jirta » 02 Dec 2019, 16:16

ይሄ ያልተማረ ጋላ ነው በደንብ ተገልጦለታል። የተማሩት እነ በቀለ ገሪባ ግን መቀሌ ሄደው አረ እናንተ ግዙን እያሉ ነው። መማር ፈጽሞ ለእኛ አይሆንም። እመኑኝ።

Post Reply