በሰሜናዊ ናይጄሪያ 'ደደቦች' የሚል ስያሜ የነበረው አንድ መንደር ኗሪዎች ለዘመናት ባሰሙት ቅሬታ ስሙ እንዲቀየር ተደረገ።
'ደደቦች' የሚለው የሃውሳ ቋንቋ ቃል 'Unguwar Wawaye' የመንደሩ ስያሜ ተሽሮ ሰፈሩ 'የብዙ ነገሮች መገኛ' መባሉን ይፋ ያደረጉት የአካባቢው ኢማም ናቸው።
የአካባቢው ሰዎች ከ 'ደደቦች' ሰፈር ነው የመጣነው በማለታቸው ለዓመታት መቀለጃ ሲሆኑ ስለኖሩ ከየት እንደሆኑ እንኳ መናገር እንደሚከብዳቸው ሲገልፁ ቆይተዋል።
ባላ ሳኒ የተባለ የአካባቢው ኗሪ "ለሰዎች የመጣሁት 'ከደደቦች' ሰፈር ነው ብሎ መናገር በጣም የሚያሳፍር ነገር ነው። አሁን ግን በኩራት የመጣሁት 'ከብዙ ነገሮች መገኛ' ነው እላለው" በማለት ለቢቢሲ ገልጿል።
የአካባቢው ኗሪ እዚያ መንደር ተገኝተው አሳፋሪው የሰፈሩ ስም ተሽሮ አዲስ ስም መሰጠቱን ያበሰሩትን ኢማም አመስግነዋል።
መንደሩ 'ደደቦች' ሰፈር የሚለውን መጠሪያ ያገኘው ከ70 ዓመታት በፊት ሰዎች አካባቢው ላይ ከሚገኘው 'ደደብ' ወንዝ አቅራቢያ መስፈራቸውን ተከትሎ እንደሆነ ይነገራል። ወንዙ ራሱ ግን ለምን እንደዛ ተብሎ እንደተጠራ ለብዙዎች ግልፅ አይደለም ነው የተባለው።
(ምንጭ፡-ቢቢሲ) http://www.waltainfo.com/index.php/news ... ?cid=52312
-
- Senior Member+
- Posts: 25078
- Joined: 16 Feb 2013, 11:48
Re: የ'ደደቦች' ሰፈር
Be dro gize ke Mekelle tenish weta belo ahun enkuan mehal ketema honoal ena adi seraki yebal neber ye ahunu semu gen Adi Haqi new yemejemeria ye leba medebekia sihon adisu ye ewnetegnoch sefer new/haden anabesan,Mekelle,Adi Haqi.Masud wrote: ↑02 Dec 2019, 11:54በሰሜናዊ ናይጄሪያ 'ደደቦች' የሚል ስያሜ የነበረው አንድ መንደር ኗሪዎች ለዘመናት ባሰሙት ቅሬታ ስሙ እንዲቀየር ተደረገ።
'ደደቦች' የሚለው የሃውሳ ቋንቋ ቃል 'Unguwar Wawaye' የመንደሩ ስያሜ ተሽሮ ሰፈሩ 'የብዙ ነገሮች መገኛ' መባሉን ይፋ ያደረጉት የአካባቢው ኢማም ናቸው።
የአካባቢው ሰዎች ከ 'ደደቦች' ሰፈር ነው የመጣነው በማለታቸው ለዓመታት መቀለጃ ሲሆኑ ስለኖሩ ከየት እንደሆኑ እንኳ መናገር እንደሚከብዳቸው ሲገልፁ ቆይተዋል።
ባላ ሳኒ የተባለ የአካባቢው ኗሪ "ለሰዎች የመጣሁት 'ከደደቦች' ሰፈር ነው ብሎ መናገር በጣም የሚያሳፍር ነገር ነው። አሁን ግን በኩራት የመጣሁት 'ከብዙ ነገሮች መገኛ' ነው እላለው" በማለት ለቢቢሲ ገልጿል።
የአካባቢው ኗሪ እዚያ መንደር ተገኝተው አሳፋሪው የሰፈሩ ስም ተሽሮ አዲስ ስም መሰጠቱን ያበሰሩትን ኢማም አመስግነዋል።
መንደሩ 'ደደቦች' ሰፈር የሚለውን መጠሪያ ያገኘው ከ70 ዓመታት በፊት ሰዎች አካባቢው ላይ ከሚገኘው 'ደደብ' ወንዝ አቅራቢያ መስፈራቸውን ተከትሎ እንደሆነ ይነገራል። ወንዙ ራሱ ግን ለምን እንደዛ ተብሎ እንደተጠራ ለብዙዎች ግልፅ አይደለም ነው የተባለው።
(ምንጭ፡-ቢቢሲ) http://www.waltainfo.com/index.php/news ... ?cid=52312
-
- Member+
- Posts: 8502
- Joined: 18 Jun 2013, 09:06
Re: የ'ደደቦች' ሰፈር
Adi Seraki Arn't the whole Mekelle Adi Seraki?
Degnet wrote: ↑02 Dec 2019, 11:59Be dro gize ke Mekelle tenish weta belo ahun enkuan mehal ketema honoal ena adi seraki yebal neber ye ahunu semu gen Adi Haqi new yemejemeria ye leba medebekia sihon adisu ye ewnetegnoch sefer new/haden anabesan,Mekelle,Adi Haqi.Masud wrote: ↑02 Dec 2019, 11:54በሰሜናዊ ናይጄሪያ 'ደደቦች' የሚል ስያሜ የነበረው አንድ መንደር ኗሪዎች ለዘመናት ባሰሙት ቅሬታ ስሙ እንዲቀየር ተደረገ።
'ደደቦች' የሚለው የሃውሳ ቋንቋ ቃል 'Unguwar Wawaye' የመንደሩ ስያሜ ተሽሮ ሰፈሩ 'የብዙ ነገሮች መገኛ' መባሉን ይፋ ያደረጉት የአካባቢው ኢማም ናቸው።
የአካባቢው ሰዎች ከ 'ደደቦች' ሰፈር ነው የመጣነው በማለታቸው ለዓመታት መቀለጃ ሲሆኑ ስለኖሩ ከየት እንደሆኑ እንኳ መናገር እንደሚከብዳቸው ሲገልፁ ቆይተዋል።
ባላ ሳኒ የተባለ የአካባቢው ኗሪ "ለሰዎች የመጣሁት 'ከደደቦች' ሰፈር ነው ብሎ መናገር በጣም የሚያሳፍር ነገር ነው። አሁን ግን በኩራት የመጣሁት 'ከብዙ ነገሮች መገኛ' ነው እላለው" በማለት ለቢቢሲ ገልጿል።
የአካባቢው ኗሪ እዚያ መንደር ተገኝተው አሳፋሪው የሰፈሩ ስም ተሽሮ አዲስ ስም መሰጠቱን ያበሰሩትን ኢማም አመስግነዋል።
መንደሩ 'ደደቦች' ሰፈር የሚለውን መጠሪያ ያገኘው ከ70 ዓመታት በፊት ሰዎች አካባቢው ላይ ከሚገኘው 'ደደብ' ወንዝ አቅራቢያ መስፈራቸውን ተከትሎ እንደሆነ ይነገራል። ወንዙ ራሱ ግን ለምን እንደዛ ተብሎ እንደተጠራ ለብዙዎች ግልፅ አይደለም ነው የተባለው።
(ምንጭ፡-ቢቢሲ) http://www.waltainfo.com/index.php/news ... ?cid=52312