-
- Senior Member+
- Posts: 33735
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
- Senior Member+
- Posts: 33735
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: "በተከበብኩና በተገለልኩ መካከል ልዩነት የለም"
Please wait, video is loading...
-
- Senior Member+
- Posts: 33735
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
- Senior Member+
- Posts: 33735
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
- Member
- Posts: 130
- Joined: 12 Mar 2012, 17:37
Re: "በተከበብኩና በተገለልኩ መካከል ልዩነት የለም"
ለማ የተናገረው ግልጽ መሰለኝ በሚገባቹ ላስረዳቹ
አንደኛ የኦሮሞ ህዝብ ጥያቄ አልተመለሰም፤ ይሄንን ደግሞ መጀመሪያ ምላሽ መስጠትና እርስ በርሳችን አንድነትን መፍጠር ይገባናል፤
አሁን ኢትዮጲያ ከባድና ፈታኝ ሁኔታ ላይ እያለች ይሄንን አይነት ኤክስፐርመንት መስራት አደገኛ ነው፤ አደገኝነቱን በትንንሽ ነገሮች እያየነው ነው።
ምናልባት ሁሉም ህዝቦች የሚወክላቸውን መምረጥ ሲችሉ፤ የኢትዮጲያ መከላከያ በሚገባ ሲጠናከር፤ የህዝቦች መብቶች ሲከበሩ፤ ወደ ፊት መተማመንናና መግባባት ሲሰፍን በመነጋገር፤ በመወያየት ሊሆን የሚችል ነው።
አሁን እሱም አልገባውም እኔም አልገባኝም። ቦታውን ለቆ ያመጣው ስልጣን ፈላጊ ስለሆነ ሳይሆን ለህዝብ ከመስራት ካለው ትልቅ ፍላጎት ነው።
አንደኛ የኦሮሞ ህዝብ ጥያቄ አልተመለሰም፤ ይሄንን ደግሞ መጀመሪያ ምላሽ መስጠትና እርስ በርሳችን አንድነትን መፍጠር ይገባናል፤
አሁን ኢትዮጲያ ከባድና ፈታኝ ሁኔታ ላይ እያለች ይሄንን አይነት ኤክስፐርመንት መስራት አደገኛ ነው፤ አደገኝነቱን በትንንሽ ነገሮች እያየነው ነው።
ምናልባት ሁሉም ህዝቦች የሚወክላቸውን መምረጥ ሲችሉ፤ የኢትዮጲያ መከላከያ በሚገባ ሲጠናከር፤ የህዝቦች መብቶች ሲከበሩ፤ ወደ ፊት መተማመንናና መግባባት ሲሰፍን በመነጋገር፤ በመወያየት ሊሆን የሚችል ነው።
አሁን እሱም አልገባውም እኔም አልገባኝም። ቦታውን ለቆ ያመጣው ስልጣን ፈላጊ ስለሆነ ሳይሆን ለህዝብ ከመስራት ካለው ትልቅ ፍላጎት ነው።
-
- Senior Member+
- Posts: 33735
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: "በተከበብኩና በተገለልኩ መካከል ልዩነት የለም"
Please wait, video is loading...
-
- Member
- Posts: 3585
- Joined: 27 Feb 2013, 16:51
Re: "በተከበብኩና በተገለልኩ መካከል ልዩነት የለም"
You [ deleted ],
How about this: Go your way, then let Lemma go his way. Why the cry?
How about this: Go your way, then let Lemma go his way. Why the cry?
-
- Senior Member+
- Posts: 33735
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: "በተከበብኩና በተገለልኩ መካከል ልዩነት የለም"
በመደመርና በኢሕአዴግ ውሕደት ጉዳይ ተቃውሞ ነበርን?
ጓድ ለማ በመደመር እሳቤንና የኢሕአዴግን ውሕደት እንደተቃወሙ እየተነገረ ነው። የተነገረው ትናንት በ VoA ነው። ይሄ ጥርጣሬን የፈጠረ ይመስላል። ግን ችግር አይደለም። ሁለት ነገሮች መታየት አለባቸው።በአንድ በኩል በስብሰባው ላይ ተቃውሞ አልነበረም ። የመደመርን ዕሣቤ እንደሚደግፍ በማዕከላዊ ኮሚቴ መድረክ ላይ የነገረን እራሱ ለማ ነው ። የODP ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ውህደቱን በሙሉ ድምፅ ያፀደቀው ለማ በተገኘበት ስብሰባ ላይ መሆኑን ነው የሠማነወ።
የODP ማዕከላዊ ኮሚቴ ውህደቱ ላይ ተወያይቶ በሙሉ ድምፅ ያፀደቀው ለማ በተገኘበት መድረክ ነው። በኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በአብላጫ ድምፅ ውህደቱን ያፀደቀ እለት ለማ የድጋፍ ድምፅ መስጠቱን ሀገር አይቶታል።
የኢሕአዴግ ምክር ቤትና የODP አስቸኳይ ጉባኤ ላይ ሳይገኝ የቀረው እራሱ ነው።በመደመር እሳቤና በኢሕአዴግ ውህደት ላይ ከአጋር ፓርቲዎችም ዘንድ ተቃውሞም ሆነ የተለየ አቋም አልሰማንምም አላየንምም ለማለት ያህል ነው።የቀድሞው አብዮታዊ ዲሞክራሲና አደረጃጀቱ ይቀጥል ያለ ማንም ሰው የለም።በአማራጭነት የቀረበ ሐሣብም ሆነ አደረጃጀት አልነበረም።ደግሞም በእውነት ተቃውሞ ኖሮ ቢሆንም ችግር የለውም። ጓድ ለማ ከ52 የODP ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት አንዱ ነው።እንደ አባልነቱ የቀረበን ሀሣብ መቃወምም ሆነ የተለየ ሀሣብ ማቅረብ ይችላል ።
ግን ደሞክራሲን እየገነባን ነው።በደሞክራሲ ሂደት ውስጥ አዲስ ሀሣብ ሲወለድ ውይይትና ክርክር ተደርጎበት በአብላጫ ድምፅ ይወሰናል ።የODPም ሆነ የኢሕአዲግ መርህ የሚለውም ይኸንኑ ነው።በአብላጫ ድምፅ መገዛት ሥርአት ነው ። የተለየ ሀሣብ ካለ አሁንም ለውይይት ማቅረብ ይቻላል ። መደመር አዲስ ሀሣብ ለመቀበል ክፍት ነው ።እንደ አብዮታዊ ዲሞክራሲ ዝግ አይደለም። ስለዚህ ተቃውሞም ሆነ የተለየ ሀሳብ አስገራሚ አይደሉም።
ዲሞክራሲያዊ በሆነ ፓርቲ ውስጥ የተለየ ሀሣብም ሆነ አቋም መኖሩ ያለ ነገር ነው። ነገር ግን ውሳኔ ከተወሰነ በኋላ ከመናገር ይልቅ ለውሳኔ እንዲያመች ቀድሞ የራስን አቋም መግለፅ የተሻለ ነበር ። በገሐድ የምናውቀው እውነት ይሔ ነው ። የቀረውን ቀስ ብለን እንመጣበታለን !።
ጓድ ለማ በመደመር እሳቤንና የኢሕአዴግን ውሕደት እንደተቃወሙ እየተነገረ ነው። የተነገረው ትናንት በ VoA ነው። ይሄ ጥርጣሬን የፈጠረ ይመስላል። ግን ችግር አይደለም። ሁለት ነገሮች መታየት አለባቸው።በአንድ በኩል በስብሰባው ላይ ተቃውሞ አልነበረም ። የመደመርን ዕሣቤ እንደሚደግፍ በማዕከላዊ ኮሚቴ መድረክ ላይ የነገረን እራሱ ለማ ነው ። የODP ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ውህደቱን በሙሉ ድምፅ ያፀደቀው ለማ በተገኘበት ስብሰባ ላይ መሆኑን ነው የሠማነወ።
የODP ማዕከላዊ ኮሚቴ ውህደቱ ላይ ተወያይቶ በሙሉ ድምፅ ያፀደቀው ለማ በተገኘበት መድረክ ነው። በኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በአብላጫ ድምፅ ውህደቱን ያፀደቀ እለት ለማ የድጋፍ ድምፅ መስጠቱን ሀገር አይቶታል።
የኢሕአዴግ ምክር ቤትና የODP አስቸኳይ ጉባኤ ላይ ሳይገኝ የቀረው እራሱ ነው።በመደመር እሳቤና በኢሕአዴግ ውህደት ላይ ከአጋር ፓርቲዎችም ዘንድ ተቃውሞም ሆነ የተለየ አቋም አልሰማንምም አላየንምም ለማለት ያህል ነው።የቀድሞው አብዮታዊ ዲሞክራሲና አደረጃጀቱ ይቀጥል ያለ ማንም ሰው የለም።በአማራጭነት የቀረበ ሐሣብም ሆነ አደረጃጀት አልነበረም።ደግሞም በእውነት ተቃውሞ ኖሮ ቢሆንም ችግር የለውም። ጓድ ለማ ከ52 የODP ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት አንዱ ነው።እንደ አባልነቱ የቀረበን ሀሣብ መቃወምም ሆነ የተለየ ሀሣብ ማቅረብ ይችላል ።
ግን ደሞክራሲን እየገነባን ነው።በደሞክራሲ ሂደት ውስጥ አዲስ ሀሣብ ሲወለድ ውይይትና ክርክር ተደርጎበት በአብላጫ ድምፅ ይወሰናል ።የODPም ሆነ የኢሕአዲግ መርህ የሚለውም ይኸንኑ ነው።በአብላጫ ድምፅ መገዛት ሥርአት ነው ። የተለየ ሀሣብ ካለ አሁንም ለውይይት ማቅረብ ይቻላል ። መደመር አዲስ ሀሣብ ለመቀበል ክፍት ነው ።እንደ አብዮታዊ ዲሞክራሲ ዝግ አይደለም። ስለዚህ ተቃውሞም ሆነ የተለየ ሀሳብ አስገራሚ አይደሉም።
ዲሞክራሲያዊ በሆነ ፓርቲ ውስጥ የተለየ ሀሣብም ሆነ አቋም መኖሩ ያለ ነገር ነው። ነገር ግን ውሳኔ ከተወሰነ በኋላ ከመናገር ይልቅ ለውሳኔ እንዲያመች ቀድሞ የራስን አቋም መግለፅ የተሻለ ነበር ። በገሐድ የምናውቀው እውነት ይሔ ነው ። የቀረውን ቀስ ብለን እንመጣበታለን !።
-
- Senior Member+
- Posts: 33735
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: "በተከበብኩና በተገለልኩ መካከል ልዩነት የለም"
Please wait, video is loading...
-
- Member
- Posts: 1505
- Joined: 30 Sep 2018, 07:07
Re: "በተከበብኩና በተገለልኩ መካከል ልዩነት የለም"
የኦሮሞ ጥያቄ ገና አልተመለሠም ይሉናል። ኦሮሞ ምን ጥያቄ ይዞ ተነሥቶ ያውቃል። ለመጠየቅ አኮ ማሠብ ይቀድም ነበር። አንዳዶች ኦሮሞ የታገለው የሞተው ጠ።/ሚ ለመሆን አይደለም ይሉናል። አሮሞ የታገለው እግዚአብሔር ለመሆን ነው እንዳንል ሠው የማያውቀውን አይናፍቅም። እኔ እንደሚመሥለኝ አሮሞ ጥያቄውን በሚሠሙት ቋንቋ ኬንያ ሄዶ ያቅርብ።
-
- Senior Member+
- Posts: 33735
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: "በተከበብኩና በተገለልኩ መካከል ልዩነት የለም"
Watch out! #October2019Massare may be reloading!
-
- Senior Member+
- Posts: 25078
- Joined: 16 Feb 2013, 11:48
Re: "በተከበብኩና በተገለልኩ መካከል ልዩነት የለም"
As long as people like Revelations can write what ever they like,there will not be peace in Ethiopia.I surely will be in danger.A very dangerous weregna.Look at the star players here,the same old bull.
Revelations,Halafi Mengedi,Ethioash
Revelations,Halafi Mengedi,Ethioash
-
- Senior Member+
- Posts: 33735
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
- Senior Member+
- Posts: 33735
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: "በተከበብኩና በተገለልኩ መካከል ልዩነት የለም"
Watch out! #October2019Massare may be reloading!
-
- Member
- Posts: 1505
- Joined: 30 Sep 2018, 07:07
Re: "በተከበብኩና በተገለልኩ መካከል ልዩነት የለም"
እኔም ለማኝ ነኝ!