-
- Member
- Posts: 1597
- Joined: 30 Jul 2014, 12:46
ትዝ ይላችኋል የዛሬ ዓመት ዶር ዐቢይ "እኔ አሸጋግራችኋለሁ" ያለው? ሳስበው አባባሉ፥ ከህዋሃት ወደ አክራሪ ኦሮሞች አሸጋግራችኋለሁ ማለቱ መሰለኝ። ይኸው ቀስ በቀስ እያሸጋገረን ነው ።
ትዝ ይላችኋል የዛሬ ዓመት ዶር ዐቢይ "እኔ አሸጋግራችኋለሁ" ያለው? ሳስበው አባባሉ፥ ከህዋሃት ወደ አክራሪ ኦሮሞች አሸጋግራችኋለሁ ማለቱ መሰለኝ። ይኸው ቀስ በቀስ እያሸጋገረን ነው ።