Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Breaking News ከደህንነት መ/ቤት ያፈተለከ ሚስጥራዊመረጃ፡- ጄ/ል ሳሞራ ዬኑስ በሱዳን 8ሺህ ወታደር እያሰለጠኑ ነው!

Post by Ejersa » 08 Nov 2019, 14:26

በተለያዩ የሀገሪቱ አከባቢዎች ከሚፈፀሙ የተቀናጁ የወንጀል ተግባሮች፣ የብሔር ግጭቶች፣ የዜጎች መፈናቀል፣ ወዘተ በስተጀርባ የህወሓቶች እጅ እንዳለ ስንናገር ለአንዳንዶች ውሸት ይመስላቸዋል። በእርግጥ ለህወሓት አባላትና ደጋፊዎች በተጨባጭ ማስረጃ የተደገፈ መረጃ ማቅረብ ቀርቶ ድርጊቱ ከዓይናቸው ስር የተፈፀመ ቢሆን እንኳን አምነው ለመቀበል ይቸግራቸዋል። ምክንያቱም እንዲህ ያለ የማፍያ ቡድን አባልና ደጋፊ መሆንን አምኖ ከመቀበል ይልቅ በተግባር ያዩትን እውነት መካድ ይቀላቸዋል። ነገር ግን ሌላውም የህብረተሰብ ክፍል ቢሆን በተደጋጋሚ የህወሓቶችን እኩይ ተግባራት የሚያሳዩ መረጃዎች ሲቀርቡለት በሙሉ ልብ አምኖ ለመቀበል ይቸግረዋል። ምክንያቱም ህወሓት ጨቋኝና ዘራፊ የሆነ የፖለቲካ ቡድን እንጂ የተደራጀ የማፍያ ቡድን እንደሆነ በግልጽ መገንዘብ ተስኖታል። ሆኖም ግን በተደጋጋሚ የሚደርሱን ሚስጥራዊ መረጃዎች የሚያሳዩት ቢኖር ህወሓት ትክክለኛ የማፍያ ቡድን መሆኑን ነው። ዛሬም የደረሰን ሚስጥራዊ መረጃ ይህንን እውነት የሚያረጋግጥ ነው።

በዛሬው ዕለት የደረሰን ሚስጥራዊ መረጃ አንድ ማንነቱ ያልተገለፀ የደህንነት ሰራተኛ የህወሓቶችን እንቅስቃሴ አስመልክቶ ያዘጋጀው ሪፖርት ነው። በዚህ መሰረት ህወሓት ሱዳን ውስጥ ወታደራዊ የጦር ማሰልጠኛ ካምፕ ከፍተው ወደ 8ሺህ ሰራዊት በድብቅ እያሰለጠኑ እንደሆነ፣ የኤርትራ ተቃዋሚ ቡድኖችን መቀሌ ላይ በመሰብሰብ እየሸረቡት ያለው ሴራ፣ መቀሌ ላይ የመሸገው የህወሓት ማፊያ ቡድን በሀገራችን የተጀመረውን ለውጥ ለማደናቀፍ እያደረገ ያለውን እንቅስቃሴ፣ እንዲሁም አንዳንድ የደቡብ ልሂቃን ከህወሓት ጋር በመመሳጠር በተለይ በወላይታ ዞን ሁከትና ብጥብጥ ለማስነሳት እየሰሩት ያለው ስራ በሪፖርቱ ተካትቷል። ይህ ሪፖርት በአጠቃላይ ሰባት ገፆች ያሉት ሲሆን ከዚህ ውስጥ አምስቱ ገፅ ለጉዳዩ ቅርበት ካላቸው አንድ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣን ደርሶናል። በዚህ መሰረት ከላይ በተገለፁት አራት ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ የቀረበውን ሪፖርት እንደሚከተለው ቀርቧል።
***
ሙሉ ፅሁፉን ለማንበብ ከታች ያለውን ሊንክ/ምስል ይጫኑ፦
https://ethiothinkthank.com/2019/11/08/ ... ir0nBygVSM



AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: Breaking News ከደህንነት መ/ቤት ያፈተለከ ሚስጥራዊመረጃ፡- ጄ/ል ሳሞራ ዬኑስ በሱዳን 8ሺህ ወታደር እያሰለጠኑ ነው!

Post by AbebeB » 08 Nov 2019, 21:02

Ejersa wrote:
08 Nov 2019, 14:26
በተለያዩ የሀገሪቱ አከባቢዎች ከሚፈፀሙ የተቀናጁ የወንጀል ተግባሮች፣ የብሔር ግጭቶች፣ የዜጎች መፈናቀል፣ ወዘተ በስተጀርባ የህወሓቶች እጅ እንዳለ ስንናገር ለአንዳንዶች ውሸት ይመስላቸዋል። በእርግጥ ለህወሓት አባላትና ደጋፊዎች በተጨባጭ ማስረጃ የተደገፈ መረጃ ማቅረብ ቀርቶ ድርጊቱ ከዓይናቸው ስር የተፈፀመ ቢሆን እንኳን አምነው ለመቀበል ይቸግራቸዋል። ምክንያቱም እንዲህ ያለ የማፍያ ቡድን አባልና ደጋፊ መሆንን አምኖ ከመቀበል ይልቅ በተግባር ያዩትን እውነት መካድ ይቀላቸዋል። ነገር ግን ሌላውም የህብረተሰብ ክፍል ቢሆን በተደጋጋሚ የህወሓቶችን እኩይ ተግባራት የሚያሳዩ መረጃዎች ሲቀርቡለት በሙሉ ልብ አምኖ ለመቀበል ይቸግረዋል። ምክንያቱም ህወሓት ጨቋኝና ዘራፊ የሆነ የፖለቲካ ቡድን እንጂ የተደራጀ የማፍያ ቡድን እንደሆነ በግልጽ መገንዘብ ተስኖታል። ሆኖም ግን በተደጋጋሚ የሚደርሱን ሚስጥራዊ መረጃዎች የሚያሳዩት ቢኖር ህወሓት ትክክለኛ የማፍያ ቡድን መሆኑን ነው። ዛሬም የደረሰን ሚስጥራዊ መረጃ ይህንን እውነት የሚያረጋግጥ ነው።

በዛሬው ዕለት የደረሰን ሚስጥራዊ መረጃ አንድ ማንነቱ ያልተገለፀ የደህንነት ሰራተኛ የህወሓቶችን እንቅስቃሴ አስመልክቶ ያዘጋጀው ሪፖርት ነው። በዚህ መሰረት ህወሓት ሱዳን ውስጥ ወታደራዊ የጦር ማሰልጠኛ ካምፕ ከፍተው ወደ 8ሺህ ሰራዊት በድብቅ እያሰለጠኑ እንደሆነ፣ የኤርትራ ተቃዋሚ ቡድኖችን መቀሌ ላይ በመሰብሰብ እየሸረቡት ያለው ሴራ፣ መቀሌ ላይ የመሸገው የህወሓት ማፊያ ቡድን በሀገራችን የተጀመረውን ለውጥ ለማደናቀፍ እያደረገ ያለውን እንቅስቃሴ፣ እንዲሁም አንዳንድ የደቡብ ልሂቃን ከህወሓት ጋር በመመሳጠር በተለይ በወላይታ ዞን ሁከትና ብጥብጥ ለማስነሳት እየሰሩት ያለው ስራ በሪፖርቱ ተካትቷል። ይህ ሪፖርት በአጠቃላይ ሰባት ገፆች ያሉት ሲሆን ከዚህ ውስጥ አምስቱ ገፅ ለጉዳዩ ቅርበት ካላቸው አንድ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣን ደርሶናል። በዚህ መሰረት ከላይ በተገለፁት አራት ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ የቀረበውን ሪፖርት እንደሚከተለው ቀርቧል።
***
ሙሉ ፅሁፉን ለማንበብ ከታች ያለውን ሊንክ/ምስል ይጫኑ፦
https://ethiothinkthank.com/2019/11/08/ ... ir0nBygVSM
Is he retired or not?


Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: Breaking News ከደህንነት መ/ቤት ያፈተለከ ሚስጥራዊመረጃ፡- ጄ/ል ሳሞራ ዬኑስ በሱዳን 8ሺህ ወታደር እያሰለጠኑ ነው!

Post by Sam Ebalalehu » 08 Nov 2019, 22:03

I have a hard time believing that Samora could leave his trophy wife in Mekele to train fighters in Sudan. I saw her picture at the get out of town reception Abiy had held for him, and she looks great. Besides, I do not think he is such ignorant to believe armed struggle still be instrumental to change political outcomes. No, I bet he is still in Mekele keeping an eye on his trophy.

Tog Wajale
Member
Posts: 4918
Joined: 23 Dec 2017, 07:23

Re: Breaking News ከደህንነት መ/ቤት ያፈተለከ ሚስጥራዊመረጃ፡- ጄ/ል ሳሞራ ዬኑስ በሱዳን 8ሺህ ወታደር እያሰለጠኑ ነው!

Post by Tog Wajale » 08 Nov 2019, 22:49

I Am In The Process Of Sponsoring Sophie The Pretty Lady. I Can't Wait To Bring Her Back First To My Bunker Gigiga Area & Then To Orange County California A Buithfull City NewPort Beach My Own The Ogadenia Hamassien House.


Post Reply