ወያኔ እና መሰሎችዋ የራሳቸውን ፍላጎት ለማሟላት በአባይ ግድብ ላይ ዘመቻ ላይ እንዳሉ እናቃለን:: ገዱ እንደዛ ያለ ስህተት ቢሰራ እንኩዋን : ሙሉ በሙሉ የመሰረዝና አንቀበልም የማለት መብት አለን::
በምንም አይነት በብር አንደራደርም: ክብራችን ይበልጥብናል::
ግን የውሃ ሚንስትሩ መለቅቅያ ማስገባታቸው: ልክ እንደ ኢንጂነሩ እሆናለው ብለው ፈርተው ይሆን?
-
- Member
- Posts: 4207
- Joined: 27 Sep 2017, 21:56