Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum


kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: የኢትዮጵያን ባንዲራ መልበስ “ጋሞዎችን ሲያቃጥል፤ የግብፅን ባንዲራ መልበስ ኦሮሞዎችን ሲያኮራ” ስታይ ትሸማቀቃለህ.መ/ር ታዬ ቦጋለ ስለአማራ ያደረጉት አስገራሚ ንግግር

Post by kibramlak » 04 Nov 2019, 14:52

በኦሮሞ ስም እሚነግዱት እኮ የውጭ ቅጥረኞች እና ለኢትዮጵያ ከፍተኛ ጥላቻ ያላቸው ነው፣፣ ግን ምን ያደርጋል፣ ቁመናው የማይታወቅ ጠቅላይ ፓስተር ገና ህዝቡን ያስጨርሰዋል፣፣

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: የኢትዮጵያን ባንዲራ መልበስ “ጋሞዎችን ሲያቃጥል፤ የግብፅን ባንዲራ መልበስ ኦሮሞዎችን ሲያኮራ” ስታይ ትሸማቀቃለህ.መ/ር ታዬ ቦጋለ ስለአማራ ያደረጉት አስገራሚ ንግግር

Post by Ethoash » 04 Nov 2019, 15:15

kibramlak wrote:
04 Nov 2019, 14:52
በኦሮሞ ስም እሚነግዱት እኮ የውጭ ቅጥረኞች እና ለኢትዮጵያ ከፍተኛ ጥላቻ ያላቸው ነው፣፣ ግን ምን ያደርጋል፣ ቁመናው የማይታወቅ ጠቅላይ ፓስተር ገና ህዝቡን ያስጨርሰዋል፣፣
Ato kibramlak

አንደኛ ነገር ግብፆቹም ከኢትዬዽያ ነው የባንዲራውን መደብ እና ቀለም የወስዱት ። ብዙ አፍሪካ አገሮች እኮ ከኢትዬዽያ ባንዲራ ውስደው ነው የራሳቸው ያረጉት። እኔም ራሴ የኦሮሞዎችን የባንድራ ምርጫ ጥያቄ አለኝ ግን አፌን እዝጋለሁ ነገር ስለማልፈልግ ። ከፈለጋቸው የሴጣንም ባንዲራ ያወለብልቡ እኔን ምንም አይመለከተኝም ። እኔን የሚመለከተኝ አማራን ክልል አልፈው አማሮችን ባንድራዬን አወለብልቡልኝ። ባንድራዬ የኢትዬዽያ ባንዲራ ይሁንልኝ ካላሉ በስተቀር ባንድራቸው በገዛ ግዛታቸው ከሆን ። ብናገራቸው ንገር ነው የምፈልጋቸው እኔን ፈርተው የሚቀይሩት ነገር የለም።

አቡዶዎቹ ውይም አማሮቹ ባንድራያ በአንድ ወቅት የነፃነት አርማ ነበር ግን ። ስፋሪዎቹ ነገሩን ቀይረው የጭቆና ምልክት አረገወበታልና ። ስላም ከፈለግህ ኦሮሞ ክልል ውስጥ ምንም አይነት የቡዳዎቹን ባንዲራ አታወለብልብ። እዚህ ላይ እኔም በበኩሌ የአማሮች ባንዲራ ምንም አላጠፋም መወለብለብ አለብት ከሚሉት ወገን ነኝ ። ግን ለኦሮሞዎቹ የቡዳዎቹ ባንዲራ ማለት የናዚ ባንዲራ ስለሚመስላቸው እኔ ማነኝና ነው በቁስላቸው ላይ እንጨት የምስደው። አው ከግዜ በኋላ ቀስ በቀስ አማራዎች የፈለጉትን ባንድራ ይዘው መውጣት ይችላሉ። ለአሁን ግን ስላም ለማወረድ ነገር ላለመቆስቆስ ። ቁርሿ ለመቅበር አንዱ ወገን ረጋ፤ ዘንጋ ማለበት። አለበለዚያ ግን እምዬን አማማን እናጣታለን

simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: የኢትዮጵያን ባንዲራ መልበስ “ጋሞዎችን ሲያቃጥል፤ የግብፅን ባንዲራ መልበስ ኦሮሞዎችን ሲያኮራ” ስታይ ትሸማቀቃለህ.መ/ር ታዬ ቦጋለ ስለአማራ ያደረጉት አስገራሚ ንግግር

Post by simbe11 » 04 Nov 2019, 16:25

Ethoash wrote:
04 Nov 2019, 15:15
አንደኛ ነገር ግብፆቹም ከኢትዬዽያ ነው የባንዲራውን መደብ እና ቀለም የወስዱት ።
I wonder where you learn this from? The flag of Misri is nothing line Ethiopian flag!!!
ብዙ አፍሪካ አገሮች እኮ ከኢትዬዽያ ባንዲራ ውስደው ነው የራሳቸው ያረጉት።
This one is a fact.

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: የኢትዮጵያን ባንዲራ መልበስ “ጋሞዎችን ሲያቃጥል፤ የግብፅን ባንዲራ መልበስ ኦሮሞዎችን ሲያኮራ” ስታይ ትሸማቀቃለህ.መ/ር ታዬ ቦጋለ ስለአማራ ያደረጉት አስገራሚ ንግግር

Post by Ethoash » 04 Nov 2019, 16:43

simbe11 wrote:
04 Nov 2019, 16:25
Ethoash wrote:
04 Nov 2019, 15:15
አንደኛ ነገር ግብፆቹም ከኢትዬዽያ ነው የባንዲራውን መደብ እና ቀለም የወስዱት ።
I wonder where you learn this from? The flag of Misri is nothing line Ethiopian flag!!!
ብዙ አፍሪካ አገሮች እኮ ከኢትዬዽያ ባንዲራ ውስደው ነው የራሳቸው ያረጉት።
This one is a fact.
all african got inspiration from the buda flag even Egypt then all Arab county copy from Egypt ... end of story.. so the oromo take back what the buda Amhara give the Egypt first..

sun
Member+
Posts: 9312
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: የኢትዮጵያን ባንዲራ መልበስ “ጋሞዎችን ሲያቃጥል፤ የግብፅን ባንዲራ መልበስ ኦሮሞዎችን ሲያኮራ” ስታይ ትሸማቀቃለህ.መ/ር ታዬ ቦጋለ ስለአማራ ያደረጉት አስገራሚ ንግግር

Post by sun » 04 Nov 2019, 17:23

selu wrote:
04 Nov 2019, 12:24
hmm...

Ato Taye is missing his much loved bygone and worshiped dictatorial kingdom that have failed all the Ethiopians and itself. He may go far back in time and enjoy life in the bygone kingdom while mamma Ethiopia is speeding ahead for the new era and the new Ethiopia. How did ato Taye come back so fast because a few days ago he was lying big to us by claiming that he was poisoned and in a critical condition even before any medical examination. Very funny guy! :lol:

sun
Member+
Posts: 9312
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: የኢትዮጵያን ባንዲራ መልበስ “ጋሞዎችን ሲያቃጥል፤ የግብፅን ባንዲራ መልበስ ኦሮሞዎችን ሲያኮራ” ስታይ ትሸማቀቃለህ.መ/ር ታዬ ቦጋለ ስለአማራ ያደረጉት አስገራሚ ንግግር

Post by sun » 04 Nov 2019, 18:49

selu wrote:
04 Nov 2019, 12:24
The official Abyssinian flag used to be WHITE, RED and WHITE, not GREEN, YELLOW and RED like we see it today.

- Diary of a journey to Abyssinia, 1868, with the expedition under Sir Robert Napier, K.C.S.I. : the diary and observations of William Simpson of the Illustrated London News.
https://www.worldcat.org/title/diary-of ... 7/viewport.

Pennants of the Ethiopian empire before the adoption of the flag in 1897 (RED, YELLOW, GREEN)
https://en.wikipedia.org/wiki/Flag_of_E ... nnants.svg

Menelik's Ethiopian flag was also RED, YELLOW and GREEN (1897–1914): Menelik's flag bore on the yellow stripe the first letter of his name in Amharic script in RED color.
https://en.wikipedia.org/wiki/Flag_of_E ... -1914).svg


Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: የኢትዮጵያን ባንዲራ መልበስ “ጋሞዎችን ሲያቃጥል፤ የግብፅን ባንዲራ መልበስ ኦሮሞዎችን ሲያኮራ” ስታይ ትሸማቀቃለህ.መ/ር ታዬ ቦጋለ ስለአማራ ያደረጉት አስገራሚ ንግግር

Post by Ethoash » 05 Nov 2019, 08:22

sun wrote:
04 Nov 2019, 18:49
selu wrote:
04 Nov 2019, 12:24
The official Abyssinian flag used to be WHITE, RED and WHITE, not GREEN, YELLOW and RED like we see it today.

Dr. son,

u see, how beautiful answer you give but as soon us you posted your reply they tag your reply with their thuggish characterized with violent behavior well in display

anyhow let me ask u one simple question if Eritrea ask let me have my own flag .. i dont want the Amhara flag in exchange of staying with Ethiopia union.. for sure u will add language right and self governing just in order for them to stay u make the deal sweeten u will say to yourself that is the price of union...

now the oromo demanding to have their own flag in exchange of staying in union . why would u push them then and try to force them to wave your old colonizer flag. yes. Ethiopian flag once was a symbol of victory and pride of black nation and people but the amhara used the same flag to colonized the rest of Ethiopia .... by the way there is two kind of colonization one is black colonization and the other one is white colonization ..

if the amhara deny the existence of black colonization then the Golden did not colonized them too.

in short it is useless to argue with this people hence it is better to agree with them and tell them yes, it is Egypt flag what the fk r u going to do about it.. that should be their answer every time they ask you to explain your God given right..






Post Reply