-
- Senior Member
- Posts: 11549
- Joined: 16 Feb 2013, 10:18
ህውአት ለመጭው አመት የተመደቡትን የትግራይ ኮሌጅ ተማሪዎችን ወደ አማራ ክልል አልክም አለ።
ህውአት ለመጭው አመት የተመደቡትን የትግራይ ኮሌጅ ተማሪዎችን ወደ አማራ ክልል አልክም አለ።
-
- Member
- Posts: 4077
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: ህውአት ለመጭው አመት የተመደቡትን የትግራይ ኮሌጅ ተማሪዎችን ወደ አማራ ክልል አልክም አለ።
ተማሪዎች በተመደቡበት ዩኒቨርስቲ ብቻ ነው መማር የሚችሉት- የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር;
በትናንትናው ዕለት የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ አዳዲስ ተማሪዎችን ወደ አማራ ክልል አልክም ማለቱን ተከትሎ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ይህንን ለማለት የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሥልጣን የለውም ሲል ለቢቢሲ ተናገረ።
ተማሪዎችን የመደበው የሀገር አቀፍ ፈተናዎች ድርጅት ነው ያሉት በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የኮሙኑኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ደቻሳ ጉርሙ፣ ከመግለጫው በፊት በነበሩ መድረኮች ላይ በተደጋጋሚ ክልሉ ጥያቄውን ማቅረቡን ይናገራሉ።
ሁሉም ተማሪዎች ወደየተመደቡበት ዩኒቨርስቲ ሄደው ይማራሉ የሚል እምነት ነው ያለን" ያሉት ኃላፊው፤ በመላው ሀገሪቱ የሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች ተጠሪነታቸው ለፌደራል መንግሥቱ በመሆኑ በየክልሉ የሚገኙ ትምህርት ቢሮዎች ማዘዝ አይችሉም ብለዋል
ከትግራይ ክልል የቀረበውን ተከትሎም የሳይንስና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ተማሪዎችን በተለያዩ ክልሎች ውስጥ ወደሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች ተመድበዋል፤ እነሱም ወደ ተመደቡበት ተቋም ሄደው መማር ያለባቸው ሲል አመልክተወል።
አቶ ደቻሳ ጉርሙ እንዳሉት "የስፖርትና የትምህርት ጉዳይ ሲነሳ በሁለቱ ክልሎች መካከል እንዲህ አይነት ክፍተት አለ" በማለት ከትግራይ በኩል የቀረበውን ሃሳብም "አንተገብረውም፤ ሊሆንም አይችልም" ብለዋል።
በትግራይ ክልል ያሉም ሆኑ ሌሎች የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፤ እነዚህን ልጆች ተቀብለው አያስተናግዱም ያሉት ኃላፊው "የለባቸውምም" ሲሉ አስረግጠው ይናገራል።
https://www.bbc.com/amharic/50093600
በትናንትናው ዕለት የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ አዳዲስ ተማሪዎችን ወደ አማራ ክልል አልክም ማለቱን ተከትሎ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ይህንን ለማለት የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሥልጣን የለውም ሲል ለቢቢሲ ተናገረ።
ተማሪዎችን የመደበው የሀገር አቀፍ ፈተናዎች ድርጅት ነው ያሉት በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የኮሙኑኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ደቻሳ ጉርሙ፣ ከመግለጫው በፊት በነበሩ መድረኮች ላይ በተደጋጋሚ ክልሉ ጥያቄውን ማቅረቡን ይናገራሉ።
ሁሉም ተማሪዎች ወደየተመደቡበት ዩኒቨርስቲ ሄደው ይማራሉ የሚል እምነት ነው ያለን" ያሉት ኃላፊው፤ በመላው ሀገሪቱ የሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች ተጠሪነታቸው ለፌደራል መንግሥቱ በመሆኑ በየክልሉ የሚገኙ ትምህርት ቢሮዎች ማዘዝ አይችሉም ብለዋል
ከትግራይ ክልል የቀረበውን ተከትሎም የሳይንስና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ተማሪዎችን በተለያዩ ክልሎች ውስጥ ወደሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች ተመድበዋል፤ እነሱም ወደ ተመደቡበት ተቋም ሄደው መማር ያለባቸው ሲል አመልክተወል።
አቶ ደቻሳ ጉርሙ እንዳሉት "የስፖርትና የትምህርት ጉዳይ ሲነሳ በሁለቱ ክልሎች መካከል እንዲህ አይነት ክፍተት አለ" በማለት ከትግራይ በኩል የቀረበውን ሃሳብም "አንተገብረውም፤ ሊሆንም አይችልም" ብለዋል።
በትግራይ ክልል ያሉም ሆኑ ሌሎች የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፤ እነዚህን ልጆች ተቀብለው አያስተናግዱም ያሉት ኃላፊው "የለባቸውምም" ሲሉ አስረግጠው ይናገራል።
https://www.bbc.com/amharic/50093600
-
- Member+
- Posts: 8488
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ህውአት ለመጭው አመት የተመደቡትን የትግራይ ኮሌጅ ተማሪዎችን ወደ አማራ ክልል አልክም አለ።
የታላቋ ትግራይን ነፃነት ለማወጅ ኡየተዘጋጀን ባለንበት ወቅት፡ የትግራይ ወጣቶች ወደ አማራ ክልል መላክ አስፈላጊ ሆኖ አልታየንም። ይልቁንስ ከአማሮች ሱዳኖች ስለሚሻሉን፡ ተማሪዎቻችን ወደ ሱዳን ለመላክ አስበናል።
አክዋን.... አክዋን.... ትግራይ ወ ሱዳን።
አክዋን.... አክዋን.... ትግራይ ወ ሱዳን።
-
- Senior Member
- Posts: 11549
- Joined: 16 Feb 2013, 10:18
Re: ህውአት ለመጭው አመት የተመደቡትን የትግራይ ኮሌጅ ተማሪዎችን ወደ አማራ ክልል አልክም አለ።
ትግራይ ቢገነጠል የሚጎዳው ያው የትግራይ ህዝብ ነው;፤Digital Weyane wrote: ↑18 Oct 2019, 12:21የታላቋ ትግራይን ነፃነት ለማወጅ ኡየተዘጋጀን ባለንበት ወቅት፡ የትግራይ ወጣቶች ወደ አማራ ክልል መላክ አስፈላጊ ሆኖ አልታየንም። ይልቁንስ ከአማሮች ሱዳኖች ስለሚሻሉን፡ ተማሪዎቻችን ወደ ሱዳን ለመላክ አስበናል።
አክዋን.... አክዋን.... ትግራይ ወ ሱዳን።
-
- Senior Member+
- Posts: 45799
- Joined: 30 May 2010, 23:04
Re: ህውአት ለመጭው አመት የተመደቡትን የትግራይ ኮሌጅ ተማሪዎችን ወደ አማራ ክልል አልክም አለ።
MatiT wrote: ↑18 Oct 2019, 20:04ትግራይ ቢገነጠል የሚጎዳው ያው የትግራይ ህዝብ ነው;፤Digital Weyane wrote: ↑18 Oct 2019, 12:21የታላቋ ትግራይን ነፃነት ለማወጅ ኡየተዘጋጀን ባለንበት ወቅት፡ የትግራይ ወጣቶች ወደ አማራ ክልል መላክ አስፈላጊ ሆኖ አልታየንም። ይልቁንስ ከአማሮች ሱዳኖች ስለሚሻሉን፡ ተማሪዎቻችን ወደ ሱዳን ለመላክ አስበናል።
አክዋን.... አክዋን.... ትግራይ ወ ሱዳን።
Jerbad Mitat Lemin, is that what your experience for the last 27 years the people of Eritrea got???
-
- Member+
- Posts: 5951
- Joined: 06 Mar 2014, 04:33
Re: ህውአት ለመጭው አመት የተመደቡትን የትግራይ ኮሌጅ ተማሪዎችን ወደ አማራ ክልል አልክም አለ።
መቸ ኖ የምትገነጠሉ እያጮቦጮብነ ኡንድንሾኟችሁ!!Digital Weyane wrote: ↑18 Oct 2019, 12:21የታላቋ ትግራይን ነፃነት ለማወጅ ኡየተዘጋጀን ባለንበት ወቅት፡ የትግራይ ወጣቶች ወደ አማራ ክልል መላክ አስፈላጊ ሆኖ አልታየንም። ይልቁንስ ከአማሮች ሱዳኖች ስለሚሻሉን፡ ተማሪዎቻችን ወደ ሱዳን ለመላክ አስበናል።
አክዋን.... አክዋን.... ትግራይ ወ ሱዳን።
-
- Member+
- Posts: 8488
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ህውአት ለመጭው አመት የተመደቡትን የትግራይ ኮሌጅ ተማሪዎችን ወደ አማራ ክልል አልክም አለ።
የሩዋንዳ ህዝብ፣ ቦተለይ ቦተለይ ከቱትሲ አነስተኛ ብሔር የተውጣጡ ገዢዎች፡ ነፃነታቸውን በማግኘታቸው ቦየቀኑ ፊታቸው ኡንደ ፅጌረዳ ሲፈካና አገራቸውም ኡንደ ሲንጋፖር ኡያደገች ባለችበት ወቅት፡ "ጉዳት ኡየደረሰባቸው ነው" ማለት ከሃቅ የራቀ ነው።MatiT wrote: ↑18 Oct 2019, 20:04ትግራይ ቢገነጠል የሚጎዳው ያው የትግራይ ህዝብ ነው;፤Digital Weyane wrote: ↑18 Oct 2019, 12:21የታላቋ ትግራይን ነፃነት ለማወጅ ኡየተዘጋጀን ባለንበት ወቅት፡ የትግራይ ወጣቶች ወደ አማራ ክልል መላክ አስፈላጊ ሆኖ አልታየንም። ይልቁንስ ከአማሮች ሱዳኖች ስለሚሻሉን፡ ተማሪዎቻችን ወደ ሱዳን ለመላክ አስበናል።
አክዋን.... አክዋን.... ትግራይ ወ ሱዳን።
-
- Member+
- Posts: 8488
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ህውአት ለመጭው አመት የተመደቡትን የትግራይ ኮሌጅ ተማሪዎችን ወደ አማራ ክልል አልክም አለ።
ሻእቢያን ካስወገድነው በኋላ ኡንገነጠላለን። ሙክንያቱም በ1968 ያወጣነው ማኒፌስቶ ኡንደሚያመለክተው፡ ታላቋ ትግራይ ሪፑብሊክ የባህር በር እንደሚያስፈልጋትና፡ አሰብና ባድሜ የትግራይ ግዛቶች መሆናቸውን ማኒፌስቶው በግልጽ አስቀምጧል። ባድሜ ይዘናል፡ አሰብ ይቀረናል።Maxi wrote: ↑18 Oct 2019, 20:36መቸ ኖ የምትገነጠሉ እያጮቦጮብነ ኡንድንሾኟችሁ!!Digital Weyane wrote: ↑18 Oct 2019, 12:21የታላቋ ትግራይን ነፃነት ለማወጅ ኡየተዘጋጀን ባለንበት ወቅት፡ የትግራይ ወጣቶች ወደ አማራ ክልል መላክ አስፈላጊ ሆኖ አልታየንም። ይልቁንስ ከአማሮች ሱዳኖች ስለሚሻሉን፡ ተማሪዎቻችን ወደ ሱዳን ለመላክ አስበናል።
አክዋን.... አክዋን.... ትግራይ ወ ሱዳን።
-
- Member
- Posts: 608
- Joined: 12 Dec 2018, 12:22
Re: ህውአት ለመጭው አመት የተመደቡትን የትግራይ ኮሌጅ ተማሪዎችን ወደ አማራ ክልል አልክም አለ።
i will clap my hands so hard when you separate from Amhara land
-
- Senior Member
- Posts: 11791
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Re: ህውአት ለመጭው አመት የተመደቡትን የትግራይ ኮሌጅ ተማሪዎችን ወደ አማራ ክልል አልክም አለ።
It sounds familiar. Back in the days, Woyane didn’t want its militias to travel outside Tigray to intermingle with others. They had to register their destinations address and the persons name they are visiting. It was kind of exit/entry visa combined. TPLF is such a controlling maniac, it doesn’t want its people to learn how to live a self-initiated social and political life.
-
- Member
- Posts: 4206
- Joined: 27 Sep 2017, 21:56
Re: ህውአት ለመጭው አመት የተመደቡትን የትግራይ ኮሌጅ ተማሪዎችን ወደ አማራ ክልል አልክም አለ።
እና ምን? አማራ ጀግና አጋመ በጭባጫ መሆኑ ነው?