የዘር ፖለቲካና የጎሳ ቁማር ገና እያንዳንዱን ክልል ብትንትን ያደርጋል ።
እስቲ ትግሬን፣ አማራን፣ ኦሮሞን ፣ ደቡብን ፣አፋርን ልብ ብላችሁ አስተውሉ ። ሁሉም እየፈነዱ ነው። መላው ኢትዮጵያ አገር አቀፍ ማርሻል ሕግ ታውጆ በወታደራዊ አገዛዝ ስር ብትገባ አያስደንቅም ። ዎያኔ እዋጋለሁ ቢል አሁን ትግሬ ወደ ጦርነት ቢመለስ ብላችሁ አስቡት ።
የዘር ፖለቲካ ፍጻሜው ይህ እንደ ሚሆን ለ30 አመት ተናገርን ፣ ሰሚ ቢኖር!!! አሁንም ክልል እስካለ ይህ ትርምስና ጦርነት አይቀሬ ነው
-
- Senior Member+
- Posts: 30668
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Senior Member+
- Posts: 30668
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: በመላ ኢትዮጵያ ያሉ የጎሳ ፖለቲከኞች ፍጹም ውጥንቅጥ ቀውስ ውስጥ ተዘፍቀዋል
የጎሳ ቅዠቶች ለ45 አመታት ያለ ግልጽ ብሄራዊ አጀንዳ ሲታክቱ ኖረው ዛሬ ሁሉ ነገር ባዶ ስለሆነ ተመልሰው ስለ ጦርነት ሲያስካኩ ሰው ሳይሆን ዘንጀሮች በሳቅ ድዳቸው ይደማል !!! እንበልና ዎያኔ አዲስ ደደቢት ገብቶ አዲስ ያርነት ወጊያ ገባ እንበል !! ለምን አላማ? የለም ምንም የዎያኔ አላማ የለም !!! ዉሸት ነው !! የግብዞች ንዴት ነው ያለው !! ይህ ለሁሉም የዘር ነጋዴዎች ጃዋርንም አክሎ ያስቡበት ። አገር ማወክ ማንም ሌባ ማንም ዱርዬ ይችላል ። ከዚያ የሚያልፍ ነገር የለም !!!
-
- Member
- Posts: 4918
- Joined: 23 Dec 2017, 07:23
Re: በመላ ኢትዮጵያ ያሉ የጎሳ ፖለቲከኞች ፍጹም ውጥንቅጥ ቀውስ ውስጥ ተዘፍቀዋል
You Are One Of Them Bissbiss Gurrage / Galla Denkorro.
-
- Senior Member+
- Posts: 30668
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: በመላ ኢትዮጵያ ያሉ የጎሳ ፖለቲከኞች ፍጹም ውጥንቅጥ ቀውስ ውስጥ ተዘፍቀዋል
እስቲ ይህን አስደናቂ ሰው እና አስደናቂ ገለጻ እንስማ ?? ይህን እውነት፣ ይህን አንደበተ ርቱእ ስሙት !!ይህ ሁሉ ድራማ የነጎሳ ነጋዴዎች ቲያትር ነው ።