እስክንድር ነጋ በኢትዮዽያ የሚኖር እስላም እያለ ደርሶ የህይማኖት ጠበቃ ሊሆን አይችልም። የእርሱ ዓላማ በየምክንያቱ አሣብቦ የሚንሊክን አሀዳዊ ኢትዮዽያ መመለስ ነው።
እስክንድር የሚከራከርለት ባንዲራም በሕግ የሚታወቀው የአማራ ክልል መስተዳደር በመሆኑ ነው። ታዲያ ስለ የትኛው ብሔር ነው ዱዴው የሚከራከረው።
ሲያምርህ ይቅር እንላለን።
ቄሮ ከእስር ያስወጣህ ለዚህ አይደለም። አለበለዚያ ያቺን ፔስታልህን ይዘህ ትገባታለህ። ቄሮ ደግሞ ዳግም አይረዳህም።
-
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31