Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

Re: How to turn Addis Ababa into a city of 15 million by Ethwar?

Post by Dawi » 10 Sep 2019, 00:24

Ethwar, (war monger) :~)

Remember "Selam" bus by EFFORT?

This is "Oda" በተረኞቹ! :lol: :lol:

BTW, what is up with apartment you posted? quantity? Just curious.

ቢዝነስ
የኦዳ ትራንስፖርት ከ400 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ ኢንቨስትመንቶች ተመረቁ
8 September 2019
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
ኦዳ ኢንተግሬትድ ትራንስፖርት አክሲዮን ማኅበር ከ400 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው ኢንቨስትመንቶችን ቅዳሜ ጳጉሜን 2 ቀን 2011 ዓ.ም. አስመረቀ፡፡ ማኅበሩ ለሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚያሰማራቸውን ሃምሳ ዘመናዊ ቮልቮ አውቶቡሶችን ወደ አገር ውስጥ ከማስገባቱም በተጨማሪ፣ ሁለት ዘመናዊ የነዳጅ ማደያና ዴፖ በገላንና በአዲስ አበባ ዳርቻ አካባቢ በማስገንባት በነዳጅና የነዳጅ ውጤቶች ማከፋፈል ለመሰማራት መዘጋጀቱን አስታውቋል፡፡ አክሲዮን ማኅበሩ ከሁለት ዓመት በፊት በአሥር ሺሕ ባለአክሲዮኖች፣ በአራት መቶ ሚሊዮን ብር የተፈቀደ ካፒታል የተቋቋመ ዘርፍ ብዙ ኩባንያ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ በምሥሉ ላይ የሚታዩት የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት የተዘጋጁት በቅርቡ አገር ውስጥ የገቡት ዘመናዊ ቮልቮ አውቶብሶች ናቸው፡፡