-
- Senior Member+
- Posts: 30912
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
ከዝዋይ እስከ ጉደር፣ ከሙገር እስከ ወሊሶ የተዘሩት የጉራጌ ኦሮሞች ሕዝብ ልዩ ዞንነት ጉዳይ የማይሞት የፍትህ ጥያቄ ነው !!
አቢይ አህመድ ያጋሮ ልጅ ነው፣ የዳሞት ደም ነው ። እነዚህን የነገላን፣ የነያዮ፣ የነዛይ፣ የነ ላቄ ፣ የነኦሪቴ ፣ የነጨቦ ልጆች ሰባዊና ባህላዊ መብት ማወቅ በግድ የዘመናችህን ግዴታ ነው። ማን እንደ ሆኑ እህው በየቀኑ እየነገሩን ነው !! ሺ ጊዜ ቋንቋ ቢጫንባቸው፣ ሺ ግዜ ሶዶ ቢባሉ፣ እነዚህ ኩሩ ጉራጌ፣ ኩሩ ክስታኔ ናቸውና አይሞቱም !!!
-
- Senior Member+
- Posts: 30912
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: ከዝዋይ እስከ ጉደር፣ ከሙገር እስከ ወሊሶ የተዘሩት የጉራጌ ኦሮሞች ሕዝብ ልዩ ዞንነት ጉዳይ የማይሞት የፍትህ ጥያቄ ነው !!
ሰን፣
እዚህ ላይ ነውኮ መሳደብ የነበረብህ !!!
እዚህ ላይ ነውኮ መሳደብ የነበረብህ !!!