-
- Senior Member+
- Posts: 33674
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: [ጉለሌ ፖስት] አብይ መፈንቅለ መንግስት በለማ ላይ ፈፅሟል - kkkkk!
Please wait, video is loading...
-
- Senior Member+
- Posts: 33674
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
- Senior Member+
- Posts: 33674
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
- Senior Member+
- Posts: 33674
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
- Member
- Posts: 190
- Joined: 31 Jul 2018, 20:40
Re: [ጉለሌ ፖስት] አብይ መፈንቅለ መንግስት በለማ ላይ ፈፅሟል - kkkkk!
You know that THE BELOVED PM ABIY was born and brought up in JIMMA, one of the richest part of Ethiopia! It is TIGARUS who were born and brought up in one of the destitute area of the whole WORLD! The how cOULD THE GANG WOYANEA give Abiy a better life? Your post is so ridiculous and expected from the liar WOYANEAs! Enjoy the severe cold of loneliness and stay away and reside in your poorest region!!
Abdelaziz wrote: ↑01 Aug 2019, 00:07If Ligagam Abiot madiat can betray weyane, the very generous liberator that brought him up from a dirty-poor life as listro to this level, there is no reason to wonder why Meshrefet can't remorselessly betray sussie aka Alemash, Demekech, JOWAR, DAWUD, Gedu, wedimedhin, birmamtunega, or even his own estranged wife,weyzero wuchibachew Zinash TAYACHEW BIREY.
-
- Senior Member+
- Posts: 25078
- Joined: 16 Feb 2013, 11:48
Re: [ጉለሌ ፖስት] አብይ መፈንቅለ መንግስት በለማ ላይ ፈፅሟል - kkkkk!
In truth this is the future Of Tigray and Ethiopia enersu yehe aygebachewm.But this will be only by the help of God.The difference between Halafi and Frew is that Frew grew up in the early 1950s degmo diakon neber/bezan gize Addis Abeba kemehedu befit.There were graet happenings in Mekelle at that time,one of it was the wedding of my older sister,infact oldest but the one in between us died as infant.I think he has seen that great wedding too,I myself was 3 years old,may be 3 and half.Egziabher wede melkamu yemerahTembienLiberation wrote: ↑01 Aug 2019, 01:50Tegadalay Halafi Jeganu Mengedi,Halafi Mengedi wrote: ↑01 Aug 2019, 01:06TGAA wrote: ↑01 Aug 2019, 00:41abdelaziz and helfimenged the two detard digital weyanes talking about using tigrian living in Addis Ababa to kill Abey is like handing over a gun for a kid to play with Russian roulette. That would be the end . you knuckleheads do you know what it means- hope there is a few living cells in your brain.
This is exactly the news outlet you should listen to. Tembien should regain its past glory and once again keep on pumping tallented men and women into the country for development and prosperity. Until when Tembien continues to be descrimonated by the Ascari Diqala Adwans like Debrporno and Aboy Seihat?? Tembien in cooperation with Enderta should take control of Tigrai and make Tigrai as well as Ethiopia great again. We are all with you on this!
-
- Member+
- Posts: 5951
- Joined: 06 Mar 2014, 04:33
Re: [ጉለሌ ፖስት] አብይ መፈንቅለ መንግስት በለማ ላይ ፈፅሟል - kkkkk!
Revelations "የተጠለፈው የህዝብ ትግል" የሚለው መጽሃፍ ብዙ ሚስጥሮችን የያዘ ይመስላል፡፡ መጸሃፉ በሶፍት ኮፕ ፕዲፍ ይኖርሃል?
ወይም "የተጠለፈው የህዝብ ትግል" መጽሃፍን ኦንላይን መግዛት ይቻላል?
ወይም "የተጠለፈው የህዝብ ትግል" መጽሃፍን ኦንላይን መግዛት ይቻላል?
-
- Senior Member+
- Posts: 33674
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
- Senior Member+
- Posts: 33674
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
- Senior Member+
- Posts: 33674
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
- Senior Member+
- Posts: 33674
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
- Senior Member+
- Posts: 33674
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: [ጉለሌ ፖስት] አብይ መፈንቅለ መንግስት በለማ ላይ ፈፅሟል - kkkkk!
Sorry, but this is not a current pic of him. Bring us one from just a few days ago if not from today.
-
- Senior Member+
- Posts: 33674
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
- Senior Member+
- Posts: 33674
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: [ጉለሌ ፖስት] አብይ መፈንቅለ መንግስት በለማ ላይ ፈፅሟል - kkkkk!
መፅሀፉ ምን ይላል?-26
==================
በዶ/ር አብይ ስር 2110 የፌስ ቡክ ሰራዊት ተሰማርቶ እየሰራ ነው::
ዋናዎቹ ይላል:-
ዶ/ር ብርሃኑ መገርሳ
አቶ ዮናታን ተስፋዬ
ዶ/ር ብርሃነመስቀል አበበ
አቶ ኢያስፔድ ተስፋዬ
ወ/ት ብለን መስፊን
አቶ ስዩም ተሾመ(ቅርብ ጊዜ የተቀላቀለ)
ዶ/ር ደረጄ ገረፋ...ወ.ዘ.ተ ይላል::
ውጭ የሚኖሩት 1000ዶላር
ሀገር ውስጥ ያሉት ከ10,000-20,000ብር በወር ይከፈላቸዋል ይላል::
==================
በዶ/ር አብይ ስር 2110 የፌስ ቡክ ሰራዊት ተሰማርቶ እየሰራ ነው::
ዋናዎቹ ይላል:-
ዶ/ር ብርሃኑ መገርሳ
አቶ ዮናታን ተስፋዬ
ዶ/ር ብርሃነመስቀል አበበ
አቶ ኢያስፔድ ተስፋዬ
ወ/ት ብለን መስፊን
አቶ ስዩም ተሾመ(ቅርብ ጊዜ የተቀላቀለ)
ዶ/ር ደረጄ ገረፋ...ወ.ዘ.ተ ይላል::
ውጭ የሚኖሩት 1000ዶላር
ሀገር ውስጥ ያሉት ከ10,000-20,000ብር በወር ይከፈላቸዋል ይላል::
-
- Senior Member+
- Posts: 33674
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: [ጉለሌ ፖስት] አብይ መፈንቅለ መንግስት በለማ ላይ ፈፅሟል - kkkkk!
መፅሀፉ ምን ይላል?-34
==================
"ከፍትፍቱ ፊቱ" የሚል የሀገራችን አባባል አለ:: ዶ/ር አብይ በፈገግታው ብዙዎቹን ገዝቷል:: ፈገግታው ግን የቬትናሞች ሳቅ ነው ይላል:: እየሳቀ ያጠፋሃል:: በአደባባይ ትሁት ነው; ነገር ግን ከፊቱ የቆመውን በአደባባይ አሞጋግሶ አስጠርቶ ያስፈራራዋል; ይሰድበዋል:: በቅርበት የሚያውቁት ቅቤ-ምላሱ ይሉታል::
ደርግ በአደባባይ ግንባርህን ይልሃል!
ህወሃት በአደባባይ ያስጠነቅቅህና በስውር ይቀጣሃል!
ዶ/ር አብይ በፈገግታ የታጀበ አፈና ያደርስብሃል:: ጃዋርን ጠርቶ ካስፈራራው በኋላ በተለመደው ፈገግታው ታጅቦ በጨዋታ መልክ"ከአላሙዲ ገንዘብ ተቀብለሃል; በህዝቡ ስም ገንዘብ ሰብስበሃል" አለው::
አማርኛው ያልኩሆን ካላከበርክ በዚህ ባዘጋጀሁልህ የውሸት ውንጀላ እከስሃለሁ ማለቱ ነው::
==================
"ከፍትፍቱ ፊቱ" የሚል የሀገራችን አባባል አለ:: ዶ/ር አብይ በፈገግታው ብዙዎቹን ገዝቷል:: ፈገግታው ግን የቬትናሞች ሳቅ ነው ይላል:: እየሳቀ ያጠፋሃል:: በአደባባይ ትሁት ነው; ነገር ግን ከፊቱ የቆመውን በአደባባይ አሞጋግሶ አስጠርቶ ያስፈራራዋል; ይሰድበዋል:: በቅርበት የሚያውቁት ቅቤ-ምላሱ ይሉታል::
ደርግ በአደባባይ ግንባርህን ይልሃል!
ህወሃት በአደባባይ ያስጠነቅቅህና በስውር ይቀጣሃል!
ዶ/ር አብይ በፈገግታ የታጀበ አፈና ያደርስብሃል:: ጃዋርን ጠርቶ ካስፈራራው በኋላ በተለመደው ፈገግታው ታጅቦ በጨዋታ መልክ"ከአላሙዲ ገንዘብ ተቀብለሃል; በህዝቡ ስም ገንዘብ ሰብስበሃል" አለው::
አማርኛው ያልኩሆን ካላከበርክ በዚህ ባዘጋጀሁልህ የውሸት ውንጀላ እከስሃለሁ ማለቱ ነው::
-
- Senior Member+
- Posts: 33674
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: [ጉለሌ ፖስት] አብይ መፈንቅለ መንግስት በለማ ላይ ፈፅሟል - kkkkk!
መፅሀፉ ምን ይላል?-38
-------------------------------
ለማና ገዱ ከመሾማቸው አንድ ሳምንት በፊት በአዳማ በተካሄደው የኦዴፓ አመራር ስብሰባ ላይ ከስብሰባው ቀደም ብሎ ከቤተ መንግስት ያባረራትን ወ/ሮ ወርቅነሽ ብሩን ፊትለፊት አትኩሮ እያያት "በቅርቡ ከቤተ መንግስት ያባረርናቸው አሉ:: ወደፊትም ተመሳሳይ ነገር ይቀጥላል:: ከሳምንት በኋላ የሚኖሩንን አዳዲስ ሹመቶች አስመልክቶ ተቃውሞ ከገጠመን መተራረድ ይመጣል"አለ ይላል::
-------------------------------
ለማና ገዱ ከመሾማቸው አንድ ሳምንት በፊት በአዳማ በተካሄደው የኦዴፓ አመራር ስብሰባ ላይ ከስብሰባው ቀደም ብሎ ከቤተ መንግስት ያባረራትን ወ/ሮ ወርቅነሽ ብሩን ፊትለፊት አትኩሮ እያያት "በቅርቡ ከቤተ መንግስት ያባረርናቸው አሉ:: ወደፊትም ተመሳሳይ ነገር ይቀጥላል:: ከሳምንት በኋላ የሚኖሩንን አዳዲስ ሹመቶች አስመልክቶ ተቃውሞ ከገጠመን መተራረድ ይመጣል"አለ ይላል::
-
- Senior Member+
- Posts: 33674
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
- Senior Member+
- Posts: 33674
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: [ጉለሌ ፖስት] አብይ መፈንቅለ መንግስት በለማ ላይ ፈፅሟል - kkkkk!
መፅሀፉ ምን ይላል?-27
=================
በጀግናው ቄስ ጉዲና ቱምሳ ስም የተቋቋመውን ጉዲና ቱምሳ ፋውንዴሽንን የምትመራው ሴት ልጁ ሌንሳ ጉዲና ነበረች:: ሌንሳ የባለሀብቱ የአቶ አለማየሁ ከተማ(መፅሀፉ የኦሮሞ ሀቀኛ ባለሀብቶችን ለህወሃት ሽጦ ሀብታም የሆነ ይለዋል) ባለቤት ናት:: አሁን የአብይ ቀኝ እጅ:የረጅም ጊዜ የአባዱላ ጓደኛም ነው::
-------
ታዲያ ጉዲና ፋውንዴሽንን ወ/ሮ ዝናሽ ታያቸውና ዶ/ር እዮብ ተካልኝ(የፋይናንስ ሚ/ርና የአለማየሁ ከተማ ዘመድ) እንዲመሩ ተደርጓል:: ዋናው አላማ በዚህ ፋውንዴሽን ገንዘብ ለማሸሽ ነው ይላል ፀሀፊው!
Image may contain: 1 person
=================
በጀግናው ቄስ ጉዲና ቱምሳ ስም የተቋቋመውን ጉዲና ቱምሳ ፋውንዴሽንን የምትመራው ሴት ልጁ ሌንሳ ጉዲና ነበረች:: ሌንሳ የባለሀብቱ የአቶ አለማየሁ ከተማ(መፅሀፉ የኦሮሞ ሀቀኛ ባለሀብቶችን ለህወሃት ሽጦ ሀብታም የሆነ ይለዋል) ባለቤት ናት:: አሁን የአብይ ቀኝ እጅ:የረጅም ጊዜ የአባዱላ ጓደኛም ነው::
-------
ታዲያ ጉዲና ፋውንዴሽንን ወ/ሮ ዝናሽ ታያቸውና ዶ/ር እዮብ ተካልኝ(የፋይናንስ ሚ/ርና የአለማየሁ ከተማ ዘመድ) እንዲመሩ ተደርጓል:: ዋናው አላማ በዚህ ፋውንዴሽን ገንዘብ ለማሸሽ ነው ይላል ፀሀፊው!
Image may contain: 1 person
-
- Member+
- Posts: 5598
- Joined: 07 Apr 2019, 20:34
Re: [ጉለሌ ፖስት] አብይ መፈንቅለ መንግስት በለማ ላይ ፈፅሟል - kkkkk!
If you want to know what is going to be posted next week on gulle post -- you just need to go to Tsegaye Ararar's Facebook . These dummy pupates at Gullele post they even take tsegay's sketch to do a Photoshop. When it comes to presenting a well researched brainy analysis of the situation in Ethiopia -- Gulele post is a dry land. Tsgaya has to send his Facebook blabber every week to keep Gullele post in business. Hate is not knowledge -- one can churn out garbage as a news just like gulele post for a time , but -- when people smart up -- the business goes belly up. Tsgaye --send your garbage -- tell some one tells you :
Hit the road Jack and don't you come back
No more, no more, no more, no more
Hit the road Jack and don't you come back
No more… More
Hit the road Jack and don't you come back
No more, no more, no more, no more
Hit the road Jack and don't you come back
No more… More
-
- Senior Member+
- Posts: 33674
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44