-
- Senior Member
- Posts: 11120
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: የተስፋዪ ገብረአብ 'የቲራቮሎ ዋሻ 'መጽሃፉ ሃምሌ 26 በአዲስ አበባ ገበያ ላይ ይውላል። በአምቦ፣ በቢሾፍቱ፣ በአዳማ፣ በባህርዳር፣ በአዋሳ መቐለና አስመራ ከተሞች ገበያ ላይ ይውላል
@MatiT
ስድብ እዬተለማመድህ ይመስለኛል። ግን ይኸ ስድብ አይደለም - ዝንጀሮ የእራሷ መላጣ አይታያትም ነው ነገሩ። መቼም የዚህ ዘመን ትውልድ ሁነህ የኢሳይያስ፣ የጨቅላው ተስፋዬ ገብረአብ እና ትምህርት ያላራሰው ጎረበዶ አስምሮም ለገሠ አምላኪ መሆንህ ያሳዝናል። እኔ ዕድሜ ልኬን ወያኔንም ሻዕብያንም አልወድም - ለእኔ ሁለቱም መርገምት ናቸው። የኤርትራ ክፍለሀገርን ሆነ ሌሎች የኢትዮጵያ ክፍላተ ሀገራትን ህዝብ ይኸው ለ50 ዓመታት ስቃይ ላይ ጥለውታል።
ስድብ እዬተለማመድህ ይመስለኛል። ግን ይኸ ስድብ አይደለም - ዝንጀሮ የእራሷ መላጣ አይታያትም ነው ነገሩ። መቼም የዚህ ዘመን ትውልድ ሁነህ የኢሳይያስ፣ የጨቅላው ተስፋዬ ገብረአብ እና ትምህርት ያላራሰው ጎረበዶ አስምሮም ለገሠ አምላኪ መሆንህ ያሳዝናል። እኔ ዕድሜ ልኬን ወያኔንም ሻዕብያንም አልወድም - ለእኔ ሁለቱም መርገምት ናቸው። የኤርትራ ክፍለሀገርን ሆነ ሌሎች የኢትዮጵያ ክፍላተ ሀገራትን ህዝብ ይኸው ለ50 ዓመታት ስቃይ ላይ ጥለውታል።
-
- Senior Member
- Posts: 11549
- Joined: 16 Feb 2013, 10:18
Re: የተስፋዪ ገብረአብ 'የቲራቮሎ ዋሻ 'መጽሃፉ ሃምሌ 26 በአዲስ አበባ ገበያ ላይ ይውላል። በአምቦ፣ በቢሾፍቱ፣ በአዳማ፣ በባህርዳር፣ በአዋሳ መቐለና አስመራ ከተሞች ገበያ ላይ ይውላል
really you are tegrayan but not [deleted]..keje ayeshale doma..thre's no difference between agame and tegray they all are the sameDegnet wrote: ↑21 Jul 2019, 15:40I am a Tigrian but I have known the Eritrean culture too,I don't recognize you as an Eritrean,kebur bahli alewomMatiT wrote: ↑21 Jul 2019, 15:35kkkk I love this piece of agame who are told us the truth ...Is there any agames who live abroad to go back to tgraye to visit..none nada but all tegrayan when they went back home to visit they'll stay in addis and meet their families tru the phone or skype.Shame on themDigital Weyane wrote: ↑21 Jul 2019, 15:08If our TPLF leaders allow Tesfaye's book to be sold in Mekelle, Misraq and I will never go back home to Tigray, even after we die!!!!
-
- Senior Member
- Posts: 11549
- Joined: 16 Feb 2013, 10:18
Re: የተስፋዪ ገብረአብ 'የቲራቮሎ ዋሻ 'መጽሃፉ ሃምሌ 26 በአዲስ አበባ ገበያ ላይ ይውላል። በአምቦ፣ በቢሾፍቱ፣ በአዳማ፣ በባህርዳር፣ በአዋሳ መቐለና አስመራ ከተሞች ገበያ ላይ ይውላል
ከ18 አመታት በሁዋላ!!
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ተጠቀምኩ። ከአስመራ አዲሳባ አብራሪው ፓውሎ ነበር። ከአዲሳባ ስቶክሆልም ደግሞ ዘላለም ነበር። በመጪው ቅዳሜ እዚህ ስቶክሆልም "የቲራቮሎ ዋሻ" ይመረቃል። ኖርዌይ - ኦስሎ ላይም ፕሮግራም ይኖራል። ዝርዝሩን ማምሻውን አሳውቃለሁ።
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ተጠቀምኩ። ከአስመራ አዲሳባ አብራሪው ፓውሎ ነበር። ከአዲሳባ ስቶክሆልም ደግሞ ዘላለም ነበር። በመጪው ቅዳሜ እዚህ ስቶክሆልም "የቲራቮሎ ዋሻ" ይመረቃል። ኖርዌይ - ኦስሎ ላይም ፕሮግራም ይኖራል። ዝርዝሩን ማምሻውን አሳውቃለሁ።
-
- Senior Member
- Posts: 11549
- Joined: 16 Feb 2013, 10:18
Re: የተስፋዪ ገብረአብ 'የቲራቮሎ ዋሻ 'መጽሃፉ ሃምሌ 26 በአዲስ አበባ ገበያ ላይ ይውላል። በአምቦ፣ በቢሾፍቱ፣ በአዳማ፣ በባህርዳር፣ በአዋሳ መቐለና አስመራ ከተሞች ገበያ ላይ ይውላል
"የቲራቮሎ ዋሻ"
በአዲሳባ ለመግዛት የምትሹ!!
* በአይናለም መጻህፍት መደብር፡
* በሌሎች ምጽሃፍ መደብሮች፡
* ብሄራዊ ቴአትር በስተጀርባ፡
* እንዲሁም በአዙዋሪዎች እጅ ይገኛል።
በአዲሳባ ለመግዛት የምትሹ!!
* በአይናለም መጻህፍት መደብር፡
* በሌሎች ምጽሃፍ መደብሮች፡
* ብሄራዊ ቴአትር በስተጀርባ፡
* እንዲሁም በአዙዋሪዎች እጅ ይገኛል።
-
- Senior Member
- Posts: 11549
- Joined: 16 Feb 2013, 10:18
Re: የተስፋዪ ገብረአብ 'የቲራቮሎ ዋሻ 'መጽሃፉ ሃምሌ 26 በአዲስ አበባ ገበያ ላይ ይውላል። በአምቦ፣ በቢሾፍቱ፣ በአዳማ፣ በባህርዳር፣ በአዋሳ መቐለና አስመራ ከተሞች ገበያ ላይ ይውላል
የመጀመሪያው መጽሃፍ ገዢ!
ዛሬ ማለዳ ወደ አረፍኩበት ሆቴል በመምጣት (Stockholm) የመጀመሪያውን "የቲራቮሎ ዋሻ" የገዛው ይፍሩ ኢራና (Yifru Erana) ሲሆን፥ የአምቦ ልጅ ነው። ለአንድ ሰአት ያህል በብዙ ርእሰ ጉዳዮች ላይ ተጨዋውተናል።
ዛሬ ማለዳ ወደ አረፍኩበት ሆቴል በመምጣት (Stockholm) የመጀመሪያውን "የቲራቮሎ ዋሻ" የገዛው ይፍሩ ኢራና (Yifru Erana) ሲሆን፥ የአምቦ ልጅ ነው። ለአንድ ሰአት ያህል በብዙ ርእሰ ጉዳዮች ላይ ተጨዋውተናል።
-
- Member+
- Posts: 8538
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: የተስፋዪ ገብረአብ 'የቲራቮሎ ዋሻ 'መጽሃፉ ሃምሌ 26 በአዲስ አበባ ገበያ ላይ ይውላል። በአምቦ፣ በቢሾፍቱ፣ በአዳማ፣ በባህርዳር፣ በአዋሳ መቐለና አስመራ ከተሞች ገበያ ላይ ይውላል
I bought the book and sent it to Stevie Wonder to read it.
-
- Senior Member
- Posts: 11549
- Joined: 16 Feb 2013, 10:18
Re: የተስፋዪ ገብረአብ 'የቲራቮሎ ዋሻ 'መጽሃፉ ሃምሌ 26 በአዲስ አበባ ገበያ ላይ ይውላል። በአምቦ፣ በቢሾፍቱ፣ በአዳማ፣ በባህርዳር፣ በአዋሳ መቐለና አስመራ ከተሞች ገበያ ላይ ይውላል
ለኢትዮጵያ አንባብያን!
"የቲራቮሎ ዋሻ" በአዳሳባ ዋጋው 91.20 (ዘጠና አንድ ብር ከሃያ ሳንቲም) መሆኑ ከአሳታሚው ተነግሮኛል። አንዳንድ መጽሃፍ አዝዋሪዎች ግን ከፊት ያለችውን 9 ቁጥር በማጥፋት 120 ብር እየሸጡት ነው። ለማሳሰብ ያህል ነው።
ተስፋዬ ገብረአብ
"የቲራቮሎ ዋሻ" በአዳሳባ ዋጋው 91.20 (ዘጠና አንድ ብር ከሃያ ሳንቲም) መሆኑ ከአሳታሚው ተነግሮኛል። አንዳንድ መጽሃፍ አዝዋሪዎች ግን ከፊት ያለችውን 9 ቁጥር በማጥፋት 120 ብር እየሸጡት ነው። ለማሳሰብ ያህል ነው።
ተስፋዬ ገብረአብ
-
- Senior Member
- Posts: 11549
- Joined: 16 Feb 2013, 10:18
Re: የተስፋዪ ገብረአብ 'የቲራቮሎ ዋሻ 'መጽሃፉ ሃምሌ 26 በአዲስ አበባ ገበያ ላይ ይውላል። በአምቦ፣ በቢሾፍቱ፣ በአዳማ፣ በባህርዳር፣ በአዋሳ መቐለና አስመራ ከተሞች ገበያ ላይ ይውላል
የራትግብዣ
እነሆ! Stockholm ከመጽሃፍ አንባቢዎቼ ጋር የራት ግብዣ ላይ ነኝ። ቀና ብዬ ሳየው ሰማዩ ደፍርሶዋል። ስቶክሆልም እንደ ሰለሙና ቀዝቅዛለች። ጸጥታዋ ይመቻል።
ዛሬ ደስታ ቢጤ ፈንቅሎኛል።
ምን ተገኘ?
ኒዥኒይ ኖቭጎሮድን እንድጎበኝ አንድ ወዳጄ አሳብ አቀረበ። ጎርኪይ ያደገባት ከተማ ናት። ከዚህ ቀደም ሁለት ጊዜ ተጋብዤ አልሆነልኝም ነበር።
እነሆ! Stockholm ከመጽሃፍ አንባቢዎቼ ጋር የራት ግብዣ ላይ ነኝ። ቀና ብዬ ሳየው ሰማዩ ደፍርሶዋል። ስቶክሆልም እንደ ሰለሙና ቀዝቅዛለች። ጸጥታዋ ይመቻል።
ዛሬ ደስታ ቢጤ ፈንቅሎኛል።
ምን ተገኘ?
ኒዥኒይ ኖቭጎሮድን እንድጎበኝ አንድ ወዳጄ አሳብ አቀረበ። ጎርኪይ ያደገባት ከተማ ናት። ከዚህ ቀደም ሁለት ጊዜ ተጋብዤ አልሆነልኝም ነበር።
-
- Senior Member
- Posts: 11549
- Joined: 16 Feb 2013, 10:18
Re: የተስፋዪ ገብረአብ 'የቲራቮሎ ዋሻ 'መጽሃፉ ሃምሌ 26 በአዲስ አበባ ገበያ ላይ ይውላል። በአምቦ፣ በቢሾፍቱ፣ በአዳማ፣ በባህርዳር፣ በአዋሳ መቐለና አስመራ ከተሞች ገበያ ላይ ይውላል
ቄሮ ዝግጁ ነው በማንኛውም ሰዓት ፥ እንኳን ለ አቅመ ቢሱ ነፍጠኛ ጣሊያንንም ፈረሰኞቻችን አንበርክከውታል።
#Qeeroo power!! #qeeroo power!!
ተስፋዬ ገብረአብ
#Qeeroo power!! #qeeroo power!!
ተስፋዬ ገብረአብ
-
- Senior Member
- Posts: 11549
- Joined: 16 Feb 2013, 10:18
Re: የተስፋዪ ገብረአብ 'የቲራቮሎ ዋሻ 'መጽሃፉ ሃምሌ 26 በአዲስ አበባ ገበያ ላይ ይውላል። በአምቦ፣ በቢሾፍቱ፣ በአዳማ፣ በባህርዳር፣ በአዋሳ መቐለና አስመራ ከተሞች ገበያ ላይ ይውላል
የአማራ ፖለቲከኛ ይሄንን ሲያይ ይቀናል!!!....https://m.facebook.com/story.php?story_ ... 8&sfnsn=mo
እንግዲህን ምን ይደረግ? በጃዋር አሰባሳቢነት በአብይ መሪነት በለማ ብልጠት የኦሮሞ ትግል እዚህ ደርሷል።
የአማራ ፖለቲከኛ እርስ በራሱ ተጠላልፎ መውደቅ እንጅ ሌላ ፋይዳ የለውም። ሁሉም የአማራ ፖለቲከኛ ጉራ እኔ ብቻ አንደኛ ፥ የበላይ ዘር ፥ የቴዲ ዘር ስትይ ዘመንሽ አልፎ እርጅና እየመጣልሽ ነው፡፡
መጭው ግዜ ከኦሮሞ ጋር ብሩህ ነው!!!
#qeeroo power!!! #qeeroo rules!!
እንግዲህን ምን ይደረግ? በጃዋር አሰባሳቢነት በአብይ መሪነት በለማ ብልጠት የኦሮሞ ትግል እዚህ ደርሷል።
የአማራ ፖለቲከኛ እርስ በራሱ ተጠላልፎ መውደቅ እንጅ ሌላ ፋይዳ የለውም። ሁሉም የአማራ ፖለቲከኛ ጉራ እኔ ብቻ አንደኛ ፥ የበላይ ዘር ፥ የቴዲ ዘር ስትይ ዘመንሽ አልፎ እርጅና እየመጣልሽ ነው፡፡
መጭው ግዜ ከኦሮሞ ጋር ብሩህ ነው!!!
#qeeroo power!!! #qeeroo rules!!
-
- Senior Member
- Posts: 11549
- Joined: 16 Feb 2013, 10:18
Re: የተስፋዪ ገብረአብ 'የቲራቮሎ ዋሻ 'መጽሃፉ ሃምሌ 26 በአዲስ አበባ ገበያ ላይ ይውላል። በአምቦ፣ በቢሾፍቱ፣ በአዳማ፣ በባህርዳር፣ በአዋሳ መቐለና አስመራ ከተሞች ገበያ ላይ ይውላል
"የቲራቮሎ ዋሻ"
ጅማ አባጅፋር አገር ደርሶአል። ከታች የምታዩት Anwar Mohammed siraj. ነው። እያነበበ ሲሆን፡ በግምት "ኦቤር እና ሆሚ" የሚለው ምእራፍ ላይ ሳይደርስ አልቀረም።
ተስፋዬ ገብረአብ
ጅማ አባጅፋር አገር ደርሶአል። ከታች የምታዩት Anwar Mohammed siraj. ነው። እያነበበ ሲሆን፡ በግምት "ኦቤር እና ሆሚ" የሚለው ምእራፍ ላይ ሳይደርስ አልቀረም።
ተስፋዬ ገብረአብ
-
- Senior Member
- Posts: 11549
- Joined: 16 Feb 2013, 10:18
Re: የተስፋዪ ገብረአብ 'የቲራቮሎ ዋሻ 'መጽሃፉ ሃምሌ 26 በአዲስ አበባ ገበያ ላይ ይውላል። በአምቦ፣ በቢሾፍቱ፣ በአዳማ፣ በባህርዳር፣ በአዋሳ መቐለና አስመራ ከተሞች ገበያ ላይ ይውላል
በፍቃዱ ሞረዳ
እውቁ ደራሲ፣ ገጣሚ እና ጋዜጠኛ በፍቃዱ ሞረዳ በዚህ ወቅት አዲስ አበባ ሲሆን፣ "የቲራቮሎ ዋሻ"ን እያነበበ ነው። "ኦቤር እና ሆሚ" የሚለውን የ17ኛው ክፍለ ዘመን ምእራፍ አልፎ 'የባርካ ሲራራ ነጋዴ" ላይ ደርሶአል።ኤር❤ትራ
ተስፋዬ ገብረአብ
እውቁ ደራሲ፣ ገጣሚ እና ጋዜጠኛ በፍቃዱ ሞረዳ በዚህ ወቅት አዲስ አበባ ሲሆን፣ "የቲራቮሎ ዋሻ"ን እያነበበ ነው። "ኦቤር እና ሆሚ" የሚለውን የ17ኛው ክፍለ ዘመን ምእራፍ አልፎ 'የባርካ ሲራራ ነጋዴ" ላይ ደርሶአል።ኤር❤ትራ
ተስፋዬ ገብረአብ
-
- Senior Member
- Posts: 11549
- Joined: 16 Feb 2013, 10:18
Re: የተስፋዪ ገብረአብ 'የቲራቮሎ ዋሻ 'መጽሃፉ ሃምሌ 26 በአዲስ አበባ ገበያ ላይ ይውላል። በአምቦ፣ በቢሾፍቱ፣ በአዳማ፣ በባህርዳር፣ በአዋሳ መቐለና አስመራ ከተሞች ገበያ ላይ ይውላል
ጉዞ ወደ Uppsala
የዛሬ ውሎዬ Uppsala ይሆናል። የጉዞዬ አላማ የKenisha ደራሲ የሆኑትን ቄስ እዝራ ገብረመድህንን ማግኘት ብቻ አይደለም። በዩኒቨርሲቲው የሚገኙ ሰነዶችንም አያለሁ። ደብተራዎች አወላግደው የጻፉትን የአካባቢያችንን ታሪክ ለማቃናት ብዙ ድካም ይጠይቃል። ሳባ እና ገረዱዋ ከንጉስ ሰለሞን ያረገዙዋቸውን ልጆች የወለዱአቸው አስመራ አካባቢ - ማይበላ ከተባለ ቦታ ነው የሚለውን የፈጠራ ታሪክ ባሰብኩ ቁጥር የደብተሮችን ችሎታ አደንቃለሁ።
ወደ uppsala ስጉዋዝ መቸም ያው ኦነሲሞስ እና ሉንዳልን ማሰቤ ግድ ነው። የስዊድን ሚስዮናውያን ኡምኩሉ የነበሩባቸው ዘመናት ሩቅ ይመስላሉ። ግን ቅርብ ናቸው።
በነገራችን ላይ የዘመናችን የኢትዮጵያ የፖለቲካ አክተር ፕሮፌሰር ህዝቄል ጋቢሳ የኦነሲሞስ ነሲብ (ሂካ አዋጂ) የልጅ ልጅ ልጅ መሆኑን ያውቃሉ? ኦነሲሞስ ማለት ደግሞ መጽሃፍ ቅዱሱን ወደ ኦሮምኛ የተረጎመ ሰው ነው። ኦነሲሞስ መጽሃፍ ቅዱስን ሲተረጉም ይኖርበት የነበረው ቤት ዛሬም አስመራ ላይ አለ። በቅርስነት መያዝ ይኖርበታል።
የዛሬ ውሎዬ Uppsala ይሆናል። የጉዞዬ አላማ የKenisha ደራሲ የሆኑትን ቄስ እዝራ ገብረመድህንን ማግኘት ብቻ አይደለም። በዩኒቨርሲቲው የሚገኙ ሰነዶችንም አያለሁ። ደብተራዎች አወላግደው የጻፉትን የአካባቢያችንን ታሪክ ለማቃናት ብዙ ድካም ይጠይቃል። ሳባ እና ገረዱዋ ከንጉስ ሰለሞን ያረገዙዋቸውን ልጆች የወለዱአቸው አስመራ አካባቢ - ማይበላ ከተባለ ቦታ ነው የሚለውን የፈጠራ ታሪክ ባሰብኩ ቁጥር የደብተሮችን ችሎታ አደንቃለሁ።
ወደ uppsala ስጉዋዝ መቸም ያው ኦነሲሞስ እና ሉንዳልን ማሰቤ ግድ ነው። የስዊድን ሚስዮናውያን ኡምኩሉ የነበሩባቸው ዘመናት ሩቅ ይመስላሉ። ግን ቅርብ ናቸው።
በነገራችን ላይ የዘመናችን የኢትዮጵያ የፖለቲካ አክተር ፕሮፌሰር ህዝቄል ጋቢሳ የኦነሲሞስ ነሲብ (ሂካ አዋጂ) የልጅ ልጅ ልጅ መሆኑን ያውቃሉ? ኦነሲሞስ ማለት ደግሞ መጽሃፍ ቅዱሱን ወደ ኦሮምኛ የተረጎመ ሰው ነው። ኦነሲሞስ መጽሃፍ ቅዱስን ሲተረጉም ይኖርበት የነበረው ቤት ዛሬም አስመራ ላይ አለ። በቅርስነት መያዝ ይኖርበታል።