Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4191
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Abiy’s government continues hacking amara’s activist facebook! መንግስት የአማራን ልጆች ፌስ ቡክ ሀክ ማረጉን ቀጥሎበታል! አማራ ርምጃ ሊወስድ ይገባ

Post by Abaymado » 13 May 2019, 16:04


1. Miky amhara
2. Zemedkun bekele
3. ቬሮኒካ መላኩ (ምናልባት )
4. ሙሉቀን ተስፋው
5. አማኑኤል አብነት
6. ታደለ ጥበቡ
ፌስቡካቸው ሀክ ተደርግዋል::
ሌሎችም አማራዎች ፌስ ቡካቸው ሀክ ሊደረግ እየተሞከረ እንደሆነ እየገለፁ ነው::

አብይ እብዲህ የሚቀጥል ከሆነ ዋጋ ይከፍልበታል::
የአማራ ሙሁራኖች ይህንን ለመፍታት መንቀሳቀስ አለባቸው:s
ሌላው አማራጭ ደሞ አዲስ መክፈት ነው!