"ሲያልቅ አያምር" ይላሉ ጌቶቹ ሲተርቱ:: በህዝብ የተተፋው ጠቅላዩ ንዴቱን ተከፋይ መሃይማን ፖርላማ መጥቶ ምራቁን እየደፈቀ ፖለቲካ የሚያባዳበት ቀን መጣ:: ልክ TDFን ልዋጋ በሚል ሽፋን መጬ ሊልበት የነበረውን ታሪክ በፋኖ ሊደግም ይችላል የሚሉ እሉ:: ከሆነ ግን ይህ የመመለሻ እድል የለውም::
እኔ እምፈልገው የሆዳሞቹን የስዩምን እና የደስአለኝን ማንቁርት ማነቅን ነው:: ሌላ አልፈልግም... የትም ሩጭ ላታመልጭኝ አታራሩጭኝ ብሏል በሉልኝ::