-
- Senior Member+
- Posts: 30924
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
ዲክታተሩን እርቃን ያቆመ የክርስቲያን ታደለ ጥልቅ ትንተና ከመሳይ መኮንን ጋር!
አቢይ አህመድ በጥቂት የበሸሻ ነዋሪዎች እንጂ በኢትዮጵያ ሕዝብ ያልተመረጠ በታሪክ አጋጣሚ ስልጣን ላይ የወጣ አጭቤ ነው ! ኢትዮጵያን የምትወድ ሁሉ እንደ ክርስቲያን ያሉት መደገፍ ሃላፊነታችን ነው
-
- Member
- Posts: 2053
- Joined: 30 Jul 2018, 02:09
Re: ዲክታተሩን እርቃን ያቆመ የክርስቲያን ታደለ ጥልቅ ትንተና ከመሳይ መኮንን ጋር!
ጠቅላዩ አጭቤ መሆኑ አገር ይመሰክራል
ከስልጣን መልቀቅ ጥያቄ ሲቀርብለት አብረን እንለቃለን ( የብልግና ፓርቲ እስካለ
ከስልጣን ማንም አያወርደኝም ማለቱ ይመስለኛል)
የሆዳምና የአጨብጫቢ ስብስብ ጎሰኛ ወጀለለኛና ከሐዲንውን አብይ አሕመድን ከወንበሩ የማውረድ
ድፍረትም የላቸውም
አብይ አሕመድን ከ4 ኪሎ የሚያስወጣው ጥይት ብቻ ነው
ከስልጣን መልቀቅ ጥያቄ ሲቀርብለት አብረን እንለቃለን ( የብልግና ፓርቲ እስካለ
ከስልጣን ማንም አያወርደኝም ማለቱ ይመስለኛል)
የሆዳምና የአጨብጫቢ ስብስብ ጎሰኛ ወጀለለኛና ከሐዲንውን አብይ አሕመድን ከወንበሩ የማውረድ
ድፍረትም የላቸውም
አብይ አሕመድን ከ4 ኪሎ የሚያስወጣው ጥይት ብቻ ነው
Last edited by Tiago on 29 Mar 2023, 02:14, edited 2 times in total.
-
- Senior Member+
- Posts: 30924
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: ዲክታተሩን እርቃን ያቆመ የክርስቲያን ታደለ ጥልቅ ትንተና ከመሳይ መኮንን ጋር!
በኢትዮጵያ ያለው አብዮታዊ ሁኔታ ይባላል ! እሱም ሕዝብ አልገዛም ብሏል! መንግስት መግዛት (ማስትዳደር) አቅቶታል !!