Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Educator
Member
Posts: 1968
Joined: 03 Jun 2021, 00:14

ወይ አዲስ አበባ!

Post by Educator » 16 Mar 2023, 15:32

ወይ አዲስ አበባ!

አርከበን ከአድዋ ገሬን ከአዲያቦ፣

አዳነችን ከአንግት ሽመልስን ከአምቦ፣

አሻድሊን ከአሶሳ ዐቢይን ከጅማ፣

ጠርታ በአማርኛ ያግባባች ከተማ...

ዘነጋችውና የት እንደበቀለች፣

የጣይቱን አብራኮች "ፍልሰተኞች" አለች።

(ደረጀ ሀ.)

Educator
Member
Posts: 1968
Joined: 03 Jun 2021, 00:14

Re: ወይ አዲስ አበባ!

Post by Educator » 16 Mar 2023, 15:37

የአዲስ አበባ ልጅ ይዣለሁ ጓደኛ፣

እስከሚሆን ድረስ ነገ ፍልሰተኛ።

ትናፍቅሀለች ነፍሴ እስክትሰቃይ፣

የዛሬ ነዋሪ - ነገ ተፈናቃይ።

ቦረና ሲተክዝ አዲስ አለቀሰ፣

እኔ አላማረኝም ይሄ አገር ፈረሰ።
(ደረጀ ሀ)

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4063
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ወይ አዲስ አበባ!

Post by Za-Ilmaknun » 16 Mar 2023, 15:53

የሚደንቀው እኮ አብዛኛው የኬኛ ፖለቲከኛ አዲስ አበባ ውስጥ ከቢሮው፥ ከቤቱና አዲስ ከሰሩት ፓርክ በቀር በወል ይሚያውቁት ሰፈር እንኳን አለመኖሩ ነው። የህዝቡን ስንልቦና ስለማይጋሩ፥ ቤቱን በላዩ ላይ ንደው ልጆቹን በጅብ ሲያስበሉ፥ እርካታቸው ከፍ ይላል። በዚህ ዘመን በህዝብ ላይ በመንግስት የታገዘ ወንጀል በግልፅ እየተፈፀመ ያለው ኢትዮጵያ ላይ ብቻ ሲሆን፥ የአለም አቀፉ ማህበረሰብ እንዳላየ ማለፉ ግን ያስተዛዝባል!!

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4063
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ወይ አዲስ አበባ!

Post by Za-Ilmaknun » 16 Mar 2023, 16:01


DefendTheTruth
Member+
Posts: 9765
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ወይ አዲስ አበባ!

Post by DefendTheTruth » 16 Mar 2023, 16:19

Educator wrote:
16 Mar 2023, 15:32
ወይ አዲስ አበባ!

አርከበን ከአድዋ ገሬን ከአዲያቦ፣

አዳነችን ከአንግት ሽመልስን ከአምቦ፣

አሻድሊን ከአሶሳ ዐቢይን ከጅማ፣

ጠርታ በአማርኛ ያግባባች ከተማ...

ዘነጋችውና የት እንደበቀለች፣

የጣይቱን አብራኮች "ፍልሰተኞች" አለች።

(ደረጀ ሀ.)
አዲስ አባባ ዛሬም የጣዪቱ ነዉ፣ ንጉሳችን ዛሬም ሚንልክ ናቸዉ፣ መሪያችን አሰምነዉ ፅጌ ነዉ፣

በአጭሩ ሞተናል ብሉን ይሻል ነበር።

Right
Member
Posts: 2727
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ወይ አዲስ አበባ!

Post by Right » 16 Mar 2023, 16:22

They are sick.
The Oromuma gangs are animals.

Educator
Member
Posts: 1968
Joined: 03 Jun 2021, 00:14

Re: ወይ አዲስ አበባ!

Post by Educator » 16 Mar 2023, 20:21

Aye Oromuma OLF, you haven't built any new city in Oromia in the last five years you have been in power. You only succeeded destroying Addis Ababa. Is the saying true: OPDO is full of brainless children who can't lead?
Source of shame for our country.

Tadiyalehu
Member
Posts: 664
Joined: 29 Jul 2014, 09:53

Re: ወይ አዲስ አበባ!

Post by Tadiyalehu » 16 Mar 2023, 22:23

አር ነፍጠኛ!
24/7 ስትተርቱና አቦሬ አፋችሁን ስትከፍቱ ዋሉ።
ኦሮሞ ጉዞውን ቀጥሏል።
ወደድክም ጠላህ ፊንፊኔ የኦሮሞ ናት!
ምንባታችሁ እንደምታመጡ እናያለን!

sun
Member+
Posts: 9313
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ወይ አዲስ አበባ!

Post by sun » 16 Mar 2023, 22:53

Za-Ilmaknun wrote:
16 Mar 2023, 15:53
የሚደንቀው እኮ አብዛኛው የኬኛ ፖለቲከኛ አዲስ አበባ ውስጥ ከቢሮው፥ ከቤቱና አዲስ ከሰሩት ፓርክ በቀር በወል ይሚያውቁት ሰፈር እንኳን አለመኖሩ ነው። የህዝቡን ስንልቦና ስለማይጋሩ፥ ቤቱን በላዩ ላይ ንደው ልጆቹን በጅብ ሲያስበሉ፥ እርካታቸው ከፍ ይላል። በዚህ ዘመን በህዝብ ላይ በመንግስት የታገዘ ወንጀል በግልፅ እየተፈፀመ ያለው ኢትዮጵያ ላይ ብቻ ሲሆን፥ የአለም አቀፉ ማህበረሰብ እንዳላየ ማለፉ ግን ያስተዛዝባል!!
What have your hateful rat types done for Addis ababa other than sh!ting, peeing and making it garbage dumping toxic parasite area. In the case of the elected governenment, they have cleaned the rivers, the streets and planted trees with admirable clean parks all over the places. The government renovated the age old Menelik palace and surround it with fresh and attractive clean parks and much more.

Now the city with its modern hotels,parks renovated palaces, etc. can be excellent relaxing attractions for world leaders, Ethiopian diaspora and regular tourists. God bless the government and the Ethiopian people who elected them. Envious and jealous Judas devil vulgar types like weizero Za-Ilmaknun the drooling baboon can go and eat their finger and toe nails and die of envy.
:lol: :lol:

Educator
Member
Posts: 1968
Joined: 03 Jun 2021, 00:14

Re: ወይ አዲስ አበባ!

Post by Educator » 18 Mar 2023, 23:17

የትናንቱ ታሪክ በአዲስ ተተክቷል፣

ጌታቸው ተሹሞ ታዬ ወህኒ ገብቷል።

ላሟ ስትታረድ ከቦረቀ ጥጃ፣

ደሞ የከርሞውን የነገውን እንጃ።

(ደረጀ ሀ)

Post Reply