Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 11071
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

በአዲስ አበባ ንጹሃን ዜጎችን እያፈነ ድርሻቸውን ለሚያጠፋው ወይም ለሚያሰቃየው ኦሮሙማ መንግስታዊ ሽብር ቡድን አጸፋ ምላሽ የሚሰጥ ሃይል ያስፈልጋል - ከዚያም ቤት እሳት አለ ያስከብራል።

Post by Abere » 18 Mar 2023, 10:18

በአዲስ አበባ ንጹሃን ዜጎችን እያፈነ ድርሻቸውን ለሚያጠፋው ወይም ለሚያሰቃየው ኦሮሙማ መንግስታዊ ሽብር ቡድን አጸፋ ምላሽ የሚሰጥ ሃይል ከሚያስፈልግበት ደረጃ ደርሷል - ከዚያም ቤት እሳት አለ ያስከብራል። በአዲስ አበባ እየሆነ ያለው መዋቅራዊ የሽብር ድርጊት እጅግ ዘግናኝ እና አሳፋሪ ነው። ነዋሪው ህግ አክባሪ መንግስት ነኝ ባይ ደግሞ ህግ እና ሞራል አልባ የሆነበት ነው። ህዝብ መንግስት ሲሆን መንግስት ነኝ ባዩ ኦሮሙማ ደግሞ ወንበደ የሆነበት ሁኔታ ነው። ግለሰቦችን እያፈኑ በመውሰድ የግድያ እና የድብደባ ወንጀል እየተፈጸመባቸው ነው። ይህን አሳዛኝ እና አሳፋሪ ድርጊት ማቆም የሚችለው ህዝብ ብቻ ነው። በአፍቃሪ ኦሮሙማዎች ላይ ተመሳሳይ እርምጃ መውሰድ። ከዚህ ውጭ አማራጭ ያለ አይመስልም - ፈሪሃ አምልኮ እና ህገ ልቦና የሌለውን ኦሮሙማ የምታስቆመው እሱ የሚያደርገውን በማድረግ ብቻ ነው።

Selam/
Senior Member
Posts: 11801
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: በአዲስ አበባ ንጹሃን ዜጎችን እያፈነ ድርሻቸውን ለሚያጠፋው ወይም ለሚያሰቃየው ኦሮሙማ መንግስታዊ ሽብር ቡድን አጸፋ ምላሽ የሚሰጥ ሃይል ያስፈልጋል - ከዚያም ቤት እሳት አለ ያስከብራ

Post by Selam/ » 18 Mar 2023, 12:07

የደነበረ ከብት ድንበርህን ጥሶ ሲጋልብ ቁጭ ብለህ ከጠበቅከው ውርደቱ ከራስህ ነው። እሳትን በእሳት፣ ወደል ግፈኛን በወንጭፍ መዘረር ይቻላል።
Abere wrote:
18 Mar 2023, 10:18
በአዲስ አበባ ንጹሃን ዜጎችን እያፈነ ድርሻቸውን ለሚያጠፋው ወይም ለሚያሰቃየው ኦሮሙማ መንግስታዊ ሽብር ቡድን አጸፋ ምላሽ የሚሰጥ ሃይል ከሚያስፈልግበት ደረጃ ደርሷል - ከዚያም ቤት እሳት አለ ያስከብራል። በአዲስ አበባ እየሆነ ያለው መዋቅራዊ የሽብር ድርጊት እጅግ ዘግናኝ እና አሳፋሪ ነው። ነዋሪው ህግ አክባሪ መንግስት ነኝ ባይ ደግሞ ህግ እና ሞራል አልባ የሆነበት ነው። ህዝብ መንግስት ሲሆን መንግስት ነኝ ባዩ ኦሮሙማ ደግሞ ወንበደ የሆነበት ሁኔታ ነው። ግለሰቦችን እያፈኑ በመውሰድ የግድያ እና የድብደባ ወንጀል እየተፈጸመባቸው ነው። ይህን አሳዛኝ እና አሳፋሪ ድርጊት ማቆም የሚችለው ህዝብ ብቻ ነው። በአፍቃሪ ኦሮሙማዎች ላይ ተመሳሳይ እርምጃ መውሰድ። ከዚህ ውጭ አማራጭ ያለ አይመስልም - ፈሪሃ አምልኮ እና ህገ ልቦና የሌለውን ኦሮሙማ የምታስቆመው እሱ የሚያደርገውን በማድረግ ብቻ ነው።

Axumezana
Senior Member
Posts: 13518
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: በአዲስ አበባ ንጹሃን ዜጎችን እያፈነ ድርሻቸውን ለሚያጠፋው ወይም ለሚያሰቃየው ኦሮሙማ መንግስታዊ ሽብር ቡድን አጸፋ ምላሽ የሚሰጥ ሃይል ያስፈልጋል - ከዚያም ቤት እሳት አለ ያስከብራ

Post by Axumezana » 18 Mar 2023, 12:32

ሽብርን፥ በሽብር፥ መፍታት፥ ሳይሆን፥ እነ፥ በድኑ፥ደመቀ፥ የፖለቲካ፥ጫናና፥ ድርድር፥ አድርገው፥ እንዲያስቆሙት፥ ማድረግ፥ ይቻላላል።
https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=317377

Abere
Senior Member
Posts: 11071
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: በአዲስ አበባ ንጹሃን ዜጎችን እያፈነ ድርሻቸውን ለሚያጠፋው ወይም ለሚያሰቃየው ኦሮሙማ መንግስታዊ ሽብር ቡድን አጸፋ ምላሽ የሚሰጥ ሃይል ያስፈልጋል - ከዚያም ቤት እሳት አለ ያስከብራ

Post by Abere » 18 Mar 2023, 17:18

ኦሮሙማ ሰላማዊ እና ህግ-አክባሪነትን እንደ ድክመት ነው የቆጠረው። እራስን መከላከል ህጋዊ እና ሞራላዊ መብት ነው። ሰላማዊ እና ህጋዊነት የማያስከብር በመሆኑ ህገ-ወጡን ኦሮሙማ ህግ በእርሱ ላይ ሊከበርበት ይገባል። በዚህ መሞከር የተሻለ ሊሆን ይችላል።
Axumezana wrote:
18 Mar 2023, 12:32
ሽብርን፥ በሽብር፥ መፍታት፥ ሳይሆን፥ እነ፥ በድኑ፥ደመቀ፥ የፖለቲካ፥ጫናና፥ ድርድር፥ አድርገው፥ እንዲያስቆሙት፥ ማድረግ፥ ይቻላላል።
https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=317377

Post Reply