Horus wrote: ↑27 May 2022, 20:48
DTT
እኔ የአቢይ መንግስት ጸባይ ምን አይነት ነው ለሚለው የቻልኩትን ያህል ያገዛዙ ተፈጥሮ ስጠቁም የተጠቀምኩት መደበኛ የመደብ ትንተና ቃል ነው ። አገዛዙ የጎሳ ኤትኖክራሲ ስለሆነ የጎሳ ከበርቴ ነው ያልኳቸው፤ እጅግ ለስላሳ ቃል ማለት ነው ። አቢይ አህመድ ክሌፕቶክራቶች ወይም ሌቦች ነው የሚላቸው ።
የዚህ ሌባ መደብ መሰረትና መፍለቂያው ረግረግ እራሱ አቢይ የሚኖርበት የጎሳ ክልል ስርዓት ነው ። ልብ በል ዛሬ አይናችን ላይ ያማራ ክልል ከበርቴ ስልጣኑን ላለማስነካት ከነዘመን ካሴና ኤርምያ ለገሰ ጋር የሚያደርገው ግብግብ!
ተመልከት የኦሮሞ ጎሳ ከበርቴ ባውራጃና በሃይማኖት ሰበብ ስልጣኑን ላለማስነካት ከአምቦ እስከ ቦረና የሚያደርገው ግብግብ ። ይህ ሁሉ ለመሬት ቁጥጥር የሚደረግ ጦርነት ነው። አቢይ የዚህ ሌባ ከበርቴ መጥፋት ቢፈልግ የሚበቅሉበትን ረግረግ ባንድ ህግ ማድረቅ ይችላል። የጎሳ የስልጣንና ሃብት መሰረት መለወጥ ብቻ ነው።
እሱ ግን እነዚያ 10 ሚሊዮን የብልጽኛ አባላት ታክስ ለመሰብሰብና ለድጋፍ ለድምጽ ይፈልጋቸዋል ። እነሱ ሌላ ነገር መስራት የማይችሉ የቢሮ ከበርቴ ክሌፕቶክራት ስለሆኑ ለመኖር የፓርቲ ካርድ መያዝ አለባቸው ።
ስለዚህ በኢትዮጵያ የጎሳ ተረኛ ሌብነት ስርዓት ብቻ ሳይሆን ያ ሌባ መደብ ባንድ የጎሳ ፓርቲ ተደራጅቶ መበዝበዝ አለበት ። አቢይ ሺ ግዜ ሌባ ቢላቸው ዞሮ ይፈልጋቸዋል፣ የስልጣኑ መሰረት ስለሆኑ።
አልፎ አልፎ ሌብነቱ እራሱ መንግስቱን ሲነቀንቅ ለተራው ሞኝ ሕዝብ ፍጆታ 16 ሺ ከበርቴ (ካድሬ) ዲስፕሊን ተደረገ (ተገሰጸ) ይባላል። ያ ቀልድ ነው።
እኔ ደግሜ ልንገርህ አቢይ አሁን ከገባበት አለመታመንና መናቅ ወጥቶ የህዝብ ክብርና አምነት ለማግኘት ካሰበና ከፈለገ ይህን ቆሻሻ የጎሳ ክልልና ሕገመንግስት ላይ አጥጋቢ ለውጥ ማምጣት ይኖርበታል ። ኢትዮጵያ አሁን አቢይ ምን አለ ማለት ትቷል። ማዳመጥ አቁሟል ። 16 ሺ የፓርቲ ካድሬ ከተገሰጸ ያ የነሱ የውስጣቸው ሽኩቻ ነው እንጂ በዘር ፖለቲካ ስር መከራውን ለሚበላው ሕዝብ ፋይዳ የለውም ።
If you get time, buy a copy of a book called
The Dictator's Handbook by Bruce Mesquita &Alastair Smith (2011), you will see what I am talking about.
Horus,
it seems now you have finally realized that Abiy Ahmed is not a king, he is a chairman of a political party which rules a country for now. The party has been given the mandate to rule by the people (the ruled). The ultimate power lies with the people. This is simple basic logic for me.
There are many people who are trying to discredit the election just to try to deny this legitimacy of the ruling party, I am not part of that group.
I am not part of the group not because I am for some reason for this or that party, instead I am out of that camp just because I happen to favor an orderly transfer of power in the country. This is the guiding principle for me.
Abiy can start firing all of his officials but then he has to get prepared to be fired himself by the party at the end.
Abiy can't change the constitution just because he wanted to change it, the constitution can be changed (amended) by the parliament, the parliament is the people's representative. It has the mandate to govern. Abiy is head of the executive as such he has a clearly delineated job description, which doesn't include to change the constitution as I understand it.
As a chief executive he has the authority to discipline those who are failing to execute their tasks according to the rule set for them and he is doing that as this video shows. For that I applaud him, I don't think I have any valid reason to demand from him to get up and change the constitution on hin own.
Even the party in power, with a clear mandate from the people, can't at all times just get up and change the constitution, in my little understanding.
I could have read the book but I have already many more books in my priority list and I just can't keep my pace and I am not sure if a book about a Dictator could be one of those my priorities. I have a demanding job that I am doing for my living, so little time for extra career readings.
For me the guys like Ermias Legesse and co. simply represent a barking dog, I don't even consider them part of the equation of the future of our country any more at any level. They discredited themselves, at least in my view.