Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 10898
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

የአማራ ክልል ዋና ከተማ ሁመራ ቢሆን ፈቀድኩኝ የብአድን/ብጽግና እና የወልቃይት ጠገደ አማራ አስመላሽ ኮሚቴን የጦርነት አዋጅ በተመለከተ ሳነጻፅር።

Post by Abere » 14 May 2022, 10:37

የአማራ ክልል ዋና ከተማ ሁመራ ቢሆን ፈቀድኩኝ የብአድን-ብጽግና እና የወልቃይት ጠገደ አማራ አስመላሽ ኮሚቴን የጦርነት አዋጅ በተመለከተ ሳነጻፅር። ብአድን በተቃራኒ በወገን ላይ ሲያውጅ፤ አስመላሽ ኮሚቴው በጠላት ላይ ነው። በመሰረቱ ጥምርይ የኦነግ ኦሮሙማ መንግስት እና የትህነግ መቀመጫ በብአደን የበላይ ጠባቂነት ባህር ዳር ላይ ነው ዋና ከተማ ያደረገው። ብዙ ጊዜ ሰዎች ህመማቸውን አካብድው ከባድ ምርመራ እና ህክምና ይፈልጋሉ ችግሩ በትንሹ ሊከሰት በትንሽ ሊፈወስ እየቻለ። አማራ ከብት ባልዋለብት ኩበት ለቀማ ይንከራተታል እንጅ የችግሩ ምንጭ እዛው ከጉያው ባህርዳር ነው።