TheManWhoSawTomorow
-
- Member
- Posts: 531
- Joined: 22 Dec 2017, 00:56
የኢትዮጵያ ኦርቶዶቅስ ቤተክርቲያን የመጥፋት ወይም የመዋጥ አደጋ
የ ቤተክርስቲያኗ ቁንጮ (ፓትርያርኳ)የበዐድ አምልኮ አምላኪ የሆነባት የኢትዮጵያ ኦርቶዶቅስ ቤተክርቲያን በተለይ በፕሮቴስታንት እና በእስልምና ሀይማኖቶች የመዋጥ ወይም የመጥፉ አደጋ ተጋርጦባታል! የጃዋር ኦርቶዶቅስ, ትግራይ ኦርቶዶቅስ, እና አንዳንድ የኦርቶዶቅስ crusader/fanaticisms የተለያዪ የሚመስሉ ግን አንድ አይነት አላማ ያላቸው ለኦርቶዶቅስ አደገኛ ሁኔታዎች ናቸው!!!
TheManWhoSawTomorow
TheManWhoSawTomorow
-
- Member+
- Posts: 6046
- Joined: 14 Feb 2021, 15:24
Re: የኢትዮጵያ ኦርቶዶቅስ ቤተክርቲያን የመጥፋት ወይም የመዋጥ አደጋ
Get lost horus. You fckn idiot
Tewahado is 70 million strong.
Tewahado is 70 million strong.
Last edited by union on 10 May 2022, 02:51, edited 1 time in total.
-
- Senior Member+
- Posts: 30657
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: የኢትዮጵያ ኦርቶዶቅስ ቤተክርቲያን የመጥፋት ወይም የመዋጥ አደጋ
የነገ ሰው ኦርቶዶክስ እንኳ እንዲህ በቀላሉ የሚዋጥም የሚጠፋም ነገር አይደለም። ይህውልህ እነዚህ የምለጥፋቸው ገዳሞች ምድረ ከብድ፣ ዝቋላ፣ አዳዲ ማሪያም ቅዱስ አቦ ያሰሯቸው 1460 ነበር ማለትም ግራኝ ከመውረሩ 85 አመት በፊት። ግራኝ ሁሉንም ሌሎቹን አቃጥሏቸው አካባቢን ሲዘፍና ሲያሰልም 17 አመት ሙሉ ታቦት ዋሻ ውስጥ ደብቀው ከምድረ ከብድ እስከ ዝቋላ ዋሻ ቆፍረው ዋሻ ውስጥ እያመለኩ የኖረ ሃይማኖት ነው! እንኳን ዛሬ !! አዳሚ ማሪያም እስካሁን የዋሻ መቅደስ ነው። ሌሎቹ ግራኝ ከሞተ በኋላ በሳር ቤት ተሰርተው መጨራሻ ላይ አጼ ምኒልክና ሃብተ ጎርጊስ ናቸው ዛሬ ያለውን ያሰሩት ። ዛሬ ክርስቲያኑ በቁጥር ስላደገ በቀላሉ የምትጨርሰው አይደለም። ትንሽ ችግር ያለው በኦሮሞቹ አገር እንጂ ለምሳሌ በጉራጌ ችግር የለም ። ከሙስሊም ወደ ክርስትና የሚመጣ እንደ ሌለ ሁሉ ከኦርቶዶክስ ወደ እስልምና የሚሄድ የለም ። ኦርቶዶክስ ፉክክር ያለበት ከጴንቴና ፕሮቴስታንት ነው። አዳዲስ ከኦርቶዶክስ የሚወለዱ ወደዚያ እየሄዱ ማለት ነው። ያ ፉክክር የኦርቶዶክስ ካህናት መፍታት አለባቸው ።
የስልጤ አክራሪ ሙስሊሞች ብዙ እንደ ማይሄዱ አውቅ ነበር ። እራሱ ስልጤ ሙስሊሙ ቤተ ክርስቲያኖቹን እራሱ እንደ ሚያሰራቸው አውቅ ነበር ። እየሆነም ያለው ያ ነው ። እርግጥ የኦርቶዶክስ ዶግማ ሳይሆን ቀኖናው በጎሳ ባህል መንገድ መተግበር ጀምሯል። በጎሳ ቁንቋ መዘመር፣ ወረቡ (ውዝዋዜው) በጎሳ ወረብ እየሆነ ነው ። ያ እንዲያውም ሃይማኖቱ በሁሉም ጎሳ ተቀባይነት እንዲያገኝ ያደርገዋል።
ያባ ማቲያስ እና የወያኔ ቁርኝት በጣም የሚጠበቅና ሁሉም ባይነ ቁራኛ የሚጠብቀው ስለሆነ አሁን ባብዛኛው በቁጥጥር ስር እየዋለ ነው ። ለምሳሌ የቤተ ክህነት ገንዘብ መዝረፍ ወዘተ አሁን አይችላም። ብዙ በፖለቲካ ሻርፕ የሆኑ ሀገረ ስብከት ጳጳሶች አሉን ።
የስልጤ አክራሪ ሙስሊሞች ብዙ እንደ ማይሄዱ አውቅ ነበር ። እራሱ ስልጤ ሙስሊሙ ቤተ ክርስቲያኖቹን እራሱ እንደ ሚያሰራቸው አውቅ ነበር ። እየሆነም ያለው ያ ነው ። እርግጥ የኦርቶዶክስ ዶግማ ሳይሆን ቀኖናው በጎሳ ባህል መንገድ መተግበር ጀምሯል። በጎሳ ቁንቋ መዘመር፣ ወረቡ (ውዝዋዜው) በጎሳ ወረብ እየሆነ ነው ። ያ እንዲያውም ሃይማኖቱ በሁሉም ጎሳ ተቀባይነት እንዲያገኝ ያደርገዋል።
ያባ ማቲያስ እና የወያኔ ቁርኝት በጣም የሚጠበቅና ሁሉም ባይነ ቁራኛ የሚጠብቀው ስለሆነ አሁን ባብዛኛው በቁጥጥር ስር እየዋለ ነው ። ለምሳሌ የቤተ ክህነት ገንዘብ መዝረፍ ወዘተ አሁን አይችላም። ብዙ በፖለቲካ ሻርፕ የሆኑ ሀገረ ስብከት ጳጳሶች አሉን ።
-
- Member+
- Posts: 6046
- Joined: 14 Feb 2021, 15:24
Re: የኢትዮጵያ ኦርቶዶቅስ ቤተክርቲያን የመጥፋት ወይም የመዋጥ አደጋ
ሊስትሮ ሆረስ
No matter how much you hate Amara and Orthodox, we are still 70 million strong. Nothing in this world can shake us.
You boss giragn abiy ahmed is shi'tting on himself now
Whtcha gonna do
ሴጣን አንተን ይዋጥህ። ምድር ላይ ማንም ኦርቶዶክስን መዋጥ የሚችል ሀይል የለም
No matter how much you hate Amara and Orthodox, we are still 70 million strong. Nothing in this world can shake us.
You boss giragn abiy ahmed is shi'tting on himself now
Whtcha gonna do
ሴጣን አንተን ይዋጥህ። ምድር ላይ ማንም ኦርቶዶክስን መዋጥ የሚችል ሀይል የለም
-
- Member
- Posts: 531
- Joined: 22 Dec 2017, 00:56
Re: የኢትዮጵያ ኦርቶዶቅስ ቤተክርቲያን የመጥፋት ወይም የመዋጥ አደጋ
ሆረስ,
እንደተለመደው ለጥልቅና ግንዛቤ ለሚሰጥ ትንታኔህ አመሰግናለሁ!
የእኔ ሰጋተ የሚመነጨው ከኢንፎርሜሽን መረቦች መስፋፋት ጋር ተያይዞ ትግስት የሌለው የአዲሱ ትወልድ በኢንፎርሜሽን መባዘን/ግራ መጋባት ወስጥ ባለበት ሁኔታ በእቅድና በበጀት ሊያጠምዱት የሚሯሯጡትን ለመቋቋም በጥናትና በቅንጀት ካልተሰራ በተለይ በተለይ የቤተክርስትያንዋ ቁንጮ (the cult worshipper patriarch) በተቃራኒ ጎራ የቆሙበት ሁኔታ ቤተክርስትያንዋ ችግር ውስጥ እንዳለች አመላካች ይመስለኛል
እንደተለመደው ለጥልቅና ግንዛቤ ለሚሰጥ ትንታኔህ አመሰግናለሁ!
የእኔ ሰጋተ የሚመነጨው ከኢንፎርሜሽን መረቦች መስፋፋት ጋር ተያይዞ ትግስት የሌለው የአዲሱ ትወልድ በኢንፎርሜሽን መባዘን/ግራ መጋባት ወስጥ ባለበት ሁኔታ በእቅድና በበጀት ሊያጠምዱት የሚሯሯጡትን ለመቋቋም በጥናትና በቅንጀት ካልተሰራ በተለይ በተለይ የቤተክርስትያንዋ ቁንጮ (the cult worshipper patriarch) በተቃራኒ ጎራ የቆሙበት ሁኔታ ቤተክርስትያንዋ ችግር ውስጥ እንዳለች አመላካች ይመስለኛል
Horus wrote: ↑10 May 2022, 02:43የነገ ሰው ኦርቶዶክስ እንኳ እንዲህ በቀላሉ የሚዋጥም የሚጠፋም ነገር አይደለም። ይህውልህ እነዚህ የምለጥፋቸው ገዳሞች ምድረ ከብድ፣ ዝቋላ፣ አዳዲ ማሪያም ቅዱስ አቦ ያሰሯቸው 1460 ነበር ማለትም ግራኝ ከመውረሩ 85 አመት በፊት። ግራኝ ሁሉንም ሌሎቹን አቃጥሏቸው አካባቢን ሲዘፍና ሲያሰልም 17 አመት ሙሉ ታቦት ዋሻ ውስጥ ደብቀው ከምድረ ከብድ እስከ ዝቋላ ዋሻ ቆፍረው ዋሻ ውስጥ እያመለኩ የኖረ ሃይማኖት ነው! እንኳን ዛሬ !! አዳሚ ማሪያም እስካሁን የዋሻ መቅደስ ነው። ሌሎቹ ግራኝ ከሞተ በኋላ በሳር ቤት ተሰርተው መጨራሻ ላይ አጼ ምኒልክና ሃብተ ጎርጊስ ናቸው ዛሬ ያለውን ያሰሩት ። ዛሬ ክርስቲያኑ በቁጥር ስላደገ በቀላሉ የምትጨርሰው አይደለም። ትንሽ ችግር ያለው በኦሮሞቹ አገር እንጂ ለምሳሌ በጉራጌ ችግር የለም ። ከሙስሊም ወደ ክርስትና የሚመጣ እንደ ሌለ ሁሉ ከኦርቶዶክስ ወደ እስልምና የሚሄድ የለም ። ኦርቶዶክስ ፉክክር ያለበት ከጴንቴና ፕሮቴስታንት ነው። አዳዲስ ከኦርቶዶክስ የሚወለዱ ወደዚያ እየሄዱ ማለት ነው። ያ ፉክክር የኦርቶዶክስ ካህናት መፍታት አለባቸው ።
የስልጤ አክራሪ ሙስሊሞች ብዙ እንደ ማይሄዱ አውቅ ነበር ። እራሱ ስልጤ ሙስሊሙ ቤተ ክርስቲያኖቹን እራሱ እንደ ሚያሰራቸው አውቅ ነበር ። እየሆነም ያለው ያ ነው ። እርግጥ የኦርቶዶክስ ዶግማ ሳይሆን ቀኖናው በጎሳ ባህል መንገድ መተግበር ጀምሯል። በጎሳ ቁንቋ መዘመር፣ ወረቡ (ውዝዋዜው) በጎሳ ወረብ እየሆነ ነው ። ያ እንዲያውም ሃይማኖቱ በሁሉም ጎሳ ተቀባይነት እንዲያገኝ ያደርገዋል።
ያባ ማቲያስ እና የወያኔ ቁርኝት በጣም የሚጠበቅና ሁሉም ባይነ ቁራኛ የሚጠብቀው ስለሆነ አሁን ባብዛኛው በቁጥጥር ስር እየዋለ ነው ። ለምሳሌ የቤተ ክህነት ገንዘብ መዝረፍ ወዘተ አሁን አይችላም። ብዙ በፖለቲካ ሻርፕ የሆኑ ሀገረ ስብከት ጳጳሶች አሉን ።
-
- Member
- Posts: 531
- Joined: 22 Dec 2017, 00:56
Re: የኢትዮጵያ ኦርቶዶቅስ ቤተክርቲያን የመጥፋት ወይም የመዋጥ አደጋ
አንተ ደም ያስከረህ ወያኔ( aka የርጎ ዝንብ)
-
- Member+
- Posts: 6046
- Joined: 14 Feb 2021, 15:24
Re: የኢትዮጵያ ኦርቶዶቅስ ቤተክርቲያን የመጥፋት ወይም የመዋጥ አደጋ
-
- Member
- Posts: 531
- Joined: 22 Dec 2017, 00:56
Re: የኢትዮጵያ ኦርቶዶቅስ ቤተክርቲያን የመጥፋት ወይም የመዋጥ አደጋ
FYI am not Horus. i am responding to you because you are scribbling on my thread.
You think you are clever , the truth is you are a num nut Weyane cadre. Further more "listro" is a good respected job than thieft which your .......should i go on?
You think you are clever , the truth is you are a num nut Weyane cadre. Further more "listro" is a good respected job than thieft which your .......should i go on?
-
- Member+
- Posts: 6046
- Joined: 14 Feb 2021, 15:24
Re: የኢትዮጵያ ኦርቶዶቅስ ቤተክርቲያን የመጥፋት ወይም የመዋጥ አደጋ
Listro horus
Calm down you money hoe
Calm down you money hoe
Y3n3g3s3w wrote: ↑11 May 2022, 14:44FYI am not Horus. i am responding to you because you are scribbling on my thread.
You think you are clever , the truth is you are a num nut Weyane cadre. Further more "listro" is a good respected job than thieft which your .......should i go on?
-
- Member
- Posts: 531
- Joined: 22 Dec 2017, 00:56
Re: የኢትዮጵያ ኦርቶዶቅስ ቤተክርቲያን የመጥፋት ወይም የመዋጥ አደጋ
አንተ አልቂት/the human leech