አብዲ ዒሌ የአብይ አህመድ የግል ድርጅት የሆነውን ፍርድ ቤት መሳቂያ አደረገው። ምን ብሎ? < እኔ አብዲ ዒሌ ከስብሃት ነጋ እና ጁሃር ሙሃመዲ የሚበልጥ ወንጀል አለመፈጸሜን አምላክም ኢትዮጵያም ያውቃል፤እኔ ግን የግል እስረኛ ነኝ> በማለት።በእርግጥ አብዲ ኢሌ የሶማልያ ህዝብን ያሰቃየ የእነ ስብሃት ሎሌ ነበር ቢሆንም ሎሌ ከጌታው የበለጠ ጥፋት ሊያደርስ አይችልም። ከጅሃር ሙሃመዲም የበለጠ ወንጀል አልፈጸመም። ጅሃር በርካታ ከተማዎችን አውድሟል በሀረር እና ጅጅጋ ላለው አለመረጋጋት ፥ መፈናቀል እና ሞት ዋና ተዋናይ ነው። ለነገሩ አባይ ወልዱም የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት ነበር እንደ አብዲ ኢሌ። ዳሩግን ስብሃትም፥ ጁሃርም፤ አባይ ወልዱም በነጻ ተለቀዋል፡ አብዲ ኢሌ ግን ግራ ገብቶታል፥ ወንጀል ስለመፈጸሙ ክዶ ሳይሆን ወንጀለኛ የሆነውን የአብይ አህመድ ጉዳይ ነው። እያለ ያለው እራሱ ወንጀል የሚፈጽም እንደት ወንጀለኛ ሊከስ እና ሊያስር ይችላል ነው። ትክክል ጥያቄ ነው። ግን አብይ አህመድ የሶማሌውን አብዲ ኢሌን በልዩ የግል እስረኛ ያደረገበት ምክንያት እንድሁ የሚታይ ይመስለኛል። አብዲ ኢሌ የኦሮሙማው ሱሴ ወይም ለማ መገርሳ የድሞግራፊ ለውጥ አቀንቃኝ ሁነው ነበር፥ አያቶላ ጁሃር ሜንጫው ደግሞ አለምሽ ዛሬ ነው ዛሬ ድንስ ላይ ነበር - ሁል ግዛት እስላማዊ ኦሮሙማ መሆን አለበት መሟሟቅ ላይ። ታዲያ አብድ ኢሌ ሰፋሪ የሚላቸውን ኦሮሞዎች ከሱማሌ ክልል እጅ እጃቸውን እየያዘ በማስወጣት 1 ሚልዮን ኦሮሞ ከሱማሌ አጽድቶ ያው እንደ ወትሮው ታሪክ ኦሮሞዎችን ወደ መሃል አገር አባረረ።(በነገራችን ላይ በ16ኛው ክፍለ ዘመን ሶማሌዎች የዳሮድ ጎሳዎች ኦሮሞዎችን በጦርነት በማባረረ ወደ መሀል አማራ አገር አሰድተዋቸውል። የአብዲ ኢሌ ተግባር ዳግማዊ የኦሮሞዎች መፈናቀል ነው።) This was during the time of Oromo migration to Ethiopia.
ይህ ተግባር ለርዕሰ ኦሮሙማው አብይ አህመድ ከፍተኛ ሃፍረት እና ሽንፈት በመሆኑ በቁጭት አብዲ ኢሌ የግል እስረኛው ነው ማለት ይቻላል። ለነገሩ ንጹህ ሰው እስከንድር ነጋን ያለምንም ስህተት እንሰሳ ሳይቀር ከሚወነጅላቸው ከጁሃር እና በቀለ ገሪባ ጋር ያሰረ እንደት 1 ሚልዮን ኦሮሞ ያባረረ በቀላሉ ይታያል። አብዲ ኢሌ ቂምሃ ያዝ - አንድየ ፍርድ እንድሰጥህ ብቻ።
-
- Senior Member
- Posts: 11068
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
-
- Member
- Posts: 2492
- Joined: 27 Jun 2011, 14:37
Re: አብዲ ዒሌ የአብይ አህመድ የግል የሆነውን ፍርድ ቤት መሳቂያ አደረገው። < እኔ አብዲ ዒሌ ከስብሃት ነጋ እና ጁሃር የሚበልጥ ወንጀል አለመፈጸሜን አምላክም ኢትዮጵያም ያውቃል> በማለት
In all fairness, he got a point. Abiy is afraid of the sub-humans. he terrified to no end.< እኔ አብዲ ዒሌ ከስብሃት ነጋ እና ጁሃር ሙሃመዲ የሚበልጥ ወንጀል አለመፈጸሜን አምላክም ኢትዮጵያም ያውቃል፤እኔ ግን የግል እስረኛ ነኝ>