Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 10894
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ዐይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች- የአማራን ነፍጥ ለመቅመስ የቋመጠው የኦሮሙማ መንግሥት ሞቱን በአስቸኳይ እያደረገው ነው።

Post by Abere » 28 Jan 2022, 17:57

ዐይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች- የአማራን ነፍጥ ለመቅመስ የቋመጠው የኦሮሙማ መንግሥት ሞቱን በአስቸኳይ እያደረገው ነው።
የብዙ ንጹሃን አማራዎች ደም በኦሮሙማ በግፍ የፈሰሰው በወለጋ፥አሩሲ፥ ሀረር፥ ሸዋ ኢሉባቡር፥ወዘተ ይጮሃል። ይህ ደም እግዜ ሊበቀለው እራሱ የፈቀደ ይመስላል፤ አድስ አበባ የተኮፈሰው ኦሮሙማ አማራ ክልል ለመግባት አፉን እያዛጋ ነው - የገባ እለት የተከፈተው አፉ እስከ ወዳኛው ጸጥ የሚያደርግ ማስታገሻ ከፋኖዎች ልዩ ስጦታ ይቀበላል።

EPRDF
Member
Posts: 2162
Joined: 26 Jan 2010, 12:58

Re: ዐይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች- የአማራን ነፍጥ ለመቅመስ የቋመጠው የኦሮሙማ መንግሥት ሞቱን በአስቸኳይ እያደረገው ነው።

Post by EPRDF » 28 Jan 2022, 18:20

ጋሽ አብሬ፣

አናንተ አማሮችና ትግሬዎች አሁን ደግሞ ጎበናዎቻችሁ የሰለጠነ ፖለቲካ ተጫውታችሁ ሐገር እንደማስቀጠል፣ ኦሮሙማ፣ ፋኖማ ፣ ኢትዮጵዩሙማ እየዘፈናችሁ ያችን ሐገር ድምጥማጥዋን እያወጣችሁዋት መሆኑ አይታወቃችሁም አይደል። አረ ነቃ በሉ የቡና ጢስም አሽቱ። we are living in twenty first century eko.

Tadiyalehu
Member
Posts: 664
Joined: 29 Jul 2014, 09:53

Re: ዐይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች- የአማራን ነፍጥ ለመቅመስ የቋመጠው የኦሮሙማ መንግሥት ሞቱን በአስቸኳይ እያደረገው ነው።

Post by Tadiyalehu » 28 Jan 2022, 18:50

Abere wrote:
28 Jan 2022, 17:57
ዐይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች- የአማራን ነፍጥ ለመቅመስ የቋመጠው የኦሮሙማ መንግሥት ሞቱን በአስቸኳይ እያደረገው ነው።
የብዙ ንጹሃን አማራዎች ደም በኦሮሙማ በግፍ የፈሰሰው በወለጋ፥አሩሲ፥ ሀረር፥ ሸዋ ኢሉባቡር፥ወዘተ ይጮሃል። ይህ ደም እግዜ ሊበቀለው እራሱ የፈቀደ ይመስላል፤ አድስ አበባ የተኮፈሰው ኦሮሙማ አማራ ክልል ለመግባት አፉን እያዛጋ ነው - የገባ እለት የተከፈተው አፉ እስከ ወዳኛው ጸጥ የሚያደርግ ማስታገሻ ከፋኖዎች ልዩ ስጦታ ይቀበላል።
አራም ቁጭራ!!!
አሁን ሰዓቱ ደርሷል! በል እንግዲህ ውጣና ጠብቀን እንገናኛለን!!! ይህችን ቀን ስንጠብቃት ነበር!!!
እናሣይሃለን!!!
አንት ሽንታም ፋንድያ የአህያ ዘር!!

Abere
Senior Member
Posts: 10894
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ዐይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች- የአማራን ነፍጥ ለመቅመስ የቋመጠው የኦሮሙማ መንግሥት ሞቱን በአስቸኳይ እያደረገው ነው።

Post by Abere » 28 Jan 2022, 21:00

መሬት ላይ ያለው ተጨባጭ ሁኔታ በህሌናችን ከምንመኘው በጎ ነገር እጅግ የተለየ ነው። እውነቱ በጭብርብሮሽ ስልጣን ይዠአለሁ የሚለው ኦሮሙማ ዋና ግብ አድርጎ የያዘው ንጹሃን አማራዎችን መግደል እና ማሸበር እንጅ የመንግስትነት ምንም አይነት መገለጫ ባህርይ የለውም። አሁን እያለ ያለው ባንክ የሚዘርፈው፥ህጻናት እና ሴቶች የሚገድለው፥ የማሳ ላይ እህል የሚያቃጥለው፥ የቤት እንሰሳት የሚረሽነው ኦነግ እና ትህነግ በመከላከያ ደረጃ እስከ አፍጢማቸው ታጥቀው አማራን ለማሰቃየት በተነሰቡት ሁኔታ የአማራን ህዝብ በእራሱ ንብረት ገዝቶ ወይም ጠላት ማርኮ የታጠቀውን መሳርያ ፍታ ባዶ እጅህን ተገደል ማለት በየትኛው የሞራል መስፈርት ነው ትክክል የሚሆነው? የአማራ ህዝብ እንድህ አይነቱን ደረቅ ብልጥ ጠላት አፍንጫህን ላስ ከማለት በስተቀር ሌላ ምን ማለት አለበት? እንዳውም አማራ መንግስት ነኝ የሚለውን አጭበርባሪ ሳትውል ሳታድር ድፈረት ካለህ ወርደህ ግጠም ነው የሚለው ። ግን ኦሮሙማ ብልጽግና ወያኔን ሳይፈራ በመከላከያ ደረጃ የታጠቀውን ለምን አማራን ህግ አክባሪ እና ህግ አስከባሪውን ፈራው? መልሱ ግልጽ ነው አማራ የኢትዮጵያን ህልውና እና ለኢትዮጵያ ህዝብ ነጻነት የሚቆም ጀግና እና አርበኛ ስለሆነ ባንዳወች እና የውጭ ተላላኪዎች አማራን እጅግ የፈራሉ። ፍርሃቱ ይግደላቸው እንጅ አማራ ሳይታጠቅ ባዶ እጁን ከሚሞት ታጥቆ ጠላቱን ገድሎ ቢሞት ይመርጣል።፡ ኦሮሙማ ሽቅብ ቀዝኖ ይሞታል እንጅ አማራ ከእንግድህ በፋንድያ ኦሮሙማ አይግማማም።ወንድ ነኝ የሚል ኦሮሙማ መሞከር ይችላል - ጥይት ቅሞ ይቀራል።
EPRDF wrote:
28 Jan 2022, 18:20
ጋሽ አብሬ፣

አናንተ አማሮችና ትግሬዎች አሁን ደግሞ ጎበናዎቻችሁ የሰለጠነ ፖለቲካ ተጫውታችሁ ሐገር እንደማስቀጠል፣ ኦሮሙማ፣ ፋኖማ ፣ ኢትዮጵዩሙማ እየዘፈናችሁ ያችን ሐገር ድምጥማጥዋን እያወጣችሁዋት መሆኑ አይታወቃችሁም አይደል። አረ ነቃ በሉ የቡና ጢስም አሽቱ። we are living in twenty first century eko.

Post Reply