Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: VIDEO: ጠ/ሚ አክሊሉ ሃበተወልድ፤ "የንጉሰ-ነገስታችን መንግስት የትምህርት ፓሊሲ ጋላ እንዳይማርና ቢያንስ በአንድ ምዕተ አመት ከክርስቲያኑ ህዝባችን ወደኋላ እንዲቀር ነው"|የጀኔራ

Post by sarcasm » 22 Jan 2022, 10:30

On the other hand, TPLF lead EPRDF built 52 universities and over 100,000 schools throughout Ethiopia which enabled Ethiopian children to learn in their mother tongue.

የኢህአዴግ ትምህርትና የብልጽግና ላይብረሪ ወግ ....

By Finfinne Times


ኢህአዴግ 52 ዩኒቨርስቲዎችን ገንብቷል። በእነዚህ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ቢያንስ ከሶስት በላይ ትላልቅ ቤተመፅሀፍቶች ይኖሩታል። በመላው ሀገሪቱ የተገነቡ ቁጥራቸው ከ100 ሺህ በላይ የሚሆኑ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት አይረሱም።

በዘመነ ኢህአዴግ ከተሰሩ መሰረተ ልማቶች በተለይ በትምህርትና በጤና ዘርፎች የተከናወኑ ስራዎች አስደናቂ ነበሩ።

በ2010 አመተ ልደት በተደረገ ጥናት በኢትዮጵያ ከ30 ሚሊዮን በላይ ዜጎች በትምህርት ገበታ ላይ እንደሚገኙ ይፋ ሆኖ ነበር። በዘመነ ኢህአዴግ በተለይ ከ2003 በኃላ በአመት በአማካይ ከ100 እስከ 300 ሺህ ተማሪዎች ከመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች በተለያዩ ሙያዎች ተመርቀው ይወጡ ነበር።

ካለው የህዝብ ቁጥር ከተጨባጭ የሀገራችን ሁኔታ አንፃር የትምህርት ተደራሽነት ላይ ትኩረት አድርጎ ቀስ በቀስ ወደ ትምህርት ጥራት ማተኮር አስፈላጊ ነበር። ኢህአዴግም በጨለማው 27 አመታት ውስጥ ይህንን በተግባር አሳክቶታል።

በእነዚህ ሂደቶች የትምህርት ፖሊሲን ጨምሮ የገጠሙ የተለያዩ ችግሮች ቢኖሩም ለአንድ ሀገር የእድገት መሰረት የሆነው ትምህርት ላይ ታሪክ በፍፁም የማይረሳው ስራዎች ተሰርተዋል።

ኢህአዴግ መሃይም ያልተማረ ፥ የደነዘዘ ምንም አይነት ጠቀሜታ የሌለው ትውልድ አፍርቷል ብለው ጭፍኖች ሲናገሩ እገረማለሁ። ትምህርትን ያስፋፋና በነፃ ያቀረበ መንግስት ላይ ትውልድን በመግደል ሲታማ እስቃለሁ።

የትምህርት ጥራት ፖሊሲው ፥ የሚያጋጥሙ አሉታዊ ተግዳሮቶች .. ወዘተ ይኖራሉ። ነገር ግን እጁን እየቆጠረ ሂሳብ የሚሰራ ፥ ትምህርት ምን እንደሆነ የማይታወቅበት ፥ ትምህርት ቤቶች ያልነበሩት አካባቢዎች ላይ ቢያንስ ቢያንስ አንድ ትውልድ እስከ አስረኛ ክፍል እንዲማር አድርጓል።

በእርግጥ ኢህአዴግ ጥቂት የመሃል ሀገር ሰዎች ልብ ወለድ የሚያነቡበትና የሚዝናኑበት ላይብረሪ አልሰራም ይሆናል። ነገር ግን መላው የኢትዮጵያ ብሔረሰቦች እንዲማሩ ያስቻለ የትምህርት ተደራሽነትና የእውቀት አብርሆት እንዲፈነጥቅ ያደረገ አስደናቂ ስራዎችን ሰርቷል። ማንም ቢክድ ታሪክ ግን በፍጹም አይክደውም !!

Finfinne Times
Please wait, video is loading...
[/quote]

Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14412
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Re: VIDEO: ጠ/ሚ አክሊሉ ሃበተወልድ፤ "የንጉሰ-ነገስታችን መንግስት የትምህርት ፓሊሲ ጋላ እንዳይማርና ቢያንስ በአንድ ምዕተ አመት ከክርስቲያኑ ህዝባችን ወደኋላ እንዲቀር ነው"|የጀኔራ

Post by Abe Abraham » 22 Jan 2022, 10:37

sarcasm wrote:
22 Jan 2022, 10:30
On the other hand, TPLF lead EPRDF built 52 universities and over 100,000 schools throughout Ethiopia which enabled Ethiopian children to learn in their mother tongue.

የኢህአዴግ ትምህርትና የብልጽግና ላይብረሪ ወግ ....

By Finfinne Times


ኢህአዴግ 52 ዩኒቨርስቲዎችን ገንብቷል። በእነዚህ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ቢያንስ ከሶስት በላይ ትላልቅ ቤተመፅሀፍቶች ይኖሩታል። በመላው ሀገሪቱ የተገነቡ ቁጥራቸው ከ100 ሺህ በላይ የሚሆኑ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት አይረሱም።

በዘመነ ኢህአዴግ ከተሰሩ መሰረተ ልማቶች በተለይ በትምህርትና በጤና ዘርፎች የተከናወኑ ስራዎች አስደናቂ ነበሩ።

በ2010 አመተ ልደት በተደረገ ጥናት በኢትዮጵያ ከ30 ሚሊዮን በላይ ዜጎች በትምህርት ገበታ ላይ እንደሚገኙ ይፋ ሆኖ ነበር። በዘመነ ኢህአዴግ በተለይ ከ2003 በኃላ በአመት በአማካይ ከ100 እስከ 300 ሺህ ተማሪዎች ከመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች በተለያዩ ሙያዎች ተመርቀው ይወጡ ነበር።

ካለው የህዝብ ቁጥር ከተጨባጭ የሀገራችን ሁኔታ አንፃር የትምህርት ተደራሽነት ላይ ትኩረት አድርጎ ቀስ በቀስ ወደ ትምህርት ጥራት ማተኮር አስፈላጊ ነበር። ኢህአዴግም በጨለማው 27 አመታት ውስጥ ይህንን በተግባር አሳክቶታል።

በእነዚህ ሂደቶች የትምህርት ፖሊሲን ጨምሮ የገጠሙ የተለያዩ ችግሮች ቢኖሩም ለአንድ ሀገር የእድገት መሰረት የሆነው ትምህርት ላይ ታሪክ በፍፁም የማይረሳው ስራዎች ተሰርተዋል።

ኢህአዴግ መሃይም ያልተማረ ፥ የደነዘዘ ምንም አይነት ጠቀሜታ የሌለው ትውልድ አፍርቷል ብለው ጭፍኖች ሲናገሩ እገረማለሁ። ትምህርትን ያስፋፋና በነፃ ያቀረበ መንግስት ላይ ትውልድን በመግደል ሲታማ እስቃለሁ።

የትምህርት ጥራት ፖሊሲው ፥ የሚያጋጥሙ አሉታዊ ተግዳሮቶች .. ወዘተ ይኖራሉ። ነገር ግን እጁን እየቆጠረ ሂሳብ የሚሰራ ፥ ትምህርት ምን እንደሆነ የማይታወቅበት ፥ ትምህርት ቤቶች ያልነበሩት አካባቢዎች ላይ ቢያንስ ቢያንስ አንድ ትውልድ እስከ አስረኛ ክፍል እንዲማር አድርጓል።

በእርግጥ ኢህአዴግ ጥቂት የመሃል ሀገር ሰዎች ልብ ወለድ የሚያነቡበትና የሚዝናኑበት ላይብረሪ አልሰራም ይሆናል። ነገር ግን መላው የኢትዮጵያ ብሔረሰቦች እንዲማሩ ያስቻለ የትምህርት ተደራሽነትና የእውቀት አብርሆት እንዲፈነጥቅ ያደረገ አስደናቂ ስራዎችን ሰርቷል። ማንም ቢክድ ታሪክ ግን በፍጹም አይክደውም !!

Finfinne Times
Please wait, video is loading...
[/quote]

Sarko,

What is the point in building schools if Tigrayans can not even speak and write in their mother tongue ? Tigrays are illiterate when it comes to the Tigrigna language.

Post Reply