Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
TGAA
Member+
Posts: 5624
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

አብይ አህመድ በዛሬው ዕለት በዓል ሲያከብሩ የነበሩ ኦርቶዶክሳዊያንን አስገደለ

Post by TGAA » 20 Jan 2022, 19:24

በደም የሰከረው አብይ አህመድ በዛሬው ዕለት በዓል ሲያከብሩ የነበሩ ኦርቶዶክሳዊያንን አስገደለ

ለዝግጅት ክፍላችን በደረሰን መረጃ መሠረት በዛሬው ዕለት ታቦተ ማርያምና ታቦተ ቅዱስ ሚካኤል ወደ መንበራቸው ወደ ወይብላ ማርያም ቤተክርስቲያን እንዳይገቡ ጽንፈኛው የእነ ሙጃብ አሚኖ ቄሮና የኦሮሚያ ፖሊስ ስለተከለከሉ ጉዳዩን እዳኛለው ብሎ የመጣው የፌዴራል ፖሊስ፣ የሪፐብሊካን ጋርድና የአዲስ አበባ ፖሊስ መንገድ ዘግተው ታቦት አናሳልፍም ያሉትን ወንጀሎች ተተው በምስጋና፣ በዝማሬ፣ በማኅሌት ሲደክሙ የከረሙትን ካህናት፣ ዲያቆናት፣ የሰንበት ተማሪዎችና ምዕመናን ላይ ጥይት ሲያርከፈክፉ አምሽተዋል። ህጻናት ተጎድተዋል፣ በርካታ ምዕመናን በጥይት ተመተዋል። ቆስለው ሀኪም ቤት የገቡም ብዙ ናቸው።ተጨማሪ መረጃ እንዳገኘን እናሳውቃለን። በድረገጽ የተለቀቀ ቪዲዮ ተመልከቱ።


Wedi
Member+
Posts: 7984
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: አብይ አህመድ በዛሬው ዕለት በዓል ሲያከብሩ የነበሩ ኦርቶዶክሳዊያንን አስገደለ

Post by Wedi » 20 Jan 2022, 19:45

በደም የሰከረው በአብይ አህመድ የሚመራው የኦሮሙማ መንግስት በዛሬው ዕለት የጥምቀት በዓል ሲያከብሩ የነበሩ ኦርቶዶክሳዊያንን አስገደለ።

በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመርያ ግዜ ለጥምቀት በዓል የወጣ ታቦት በፖሊስ ታግቶ ወደ ማደርያ ቦታው እንዳይመለስ የተደረገው በዘመነ ዐብይ አህመድ ነው!!😢

:cry:
:cry:
Please wait, video is loading...

Noble Amhara
Senior Member
Posts: 11696
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia Highlands

Re: አብይ አህመድ በዛሬው ዕለት በዓል ሲያከብሩ የነበሩ ኦርቶዶክሳዊያንን አስገደለ

Post by Noble Amhara » 20 Jan 2022, 20:37

Very Bad City!

Addis becoming the epicenter of shame thanks to Addis-Oromia police trained by Ethiopian Government Budget!

At least in Amhara this is not tolerated!

Post Reply