Bad news for Agames be wiser with your weeds
መንግሥት ፋኖን ትጥቅ ሊያስፈታ ነው የሚለው አሉባልታ መሰረተቢስና የአማራን ሕዝብ ለመከፋፈል የታለመ የጠላት ሴራ መሆኑን የአማራ ክልል መንግሥት አስታወቀ።
መንግሥት ፋኖን ትጠጥቅ ሊያስፈታ ነው የሚለው አሉባልታ መሰረተቢስና የአማራን ሕዝብ ለመከፋፈል የታለመ የጠላት ሴራ መሆኑን የአማራ ክልል መንግሥት አስታውቋል።
የክልሉ መንግሥት ከፋኖ አደረጃጀት አባላት ጋር ተወያይቷል።
ፋኖ ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ሀገርና ሕዝብን እየታደገ ያለ መከታ ኃይል ነው። ስለሆነም የፌደራልም ኾነ የክልል መንግሥት ፋኖን ትጥቅ የማስፈታት ሐሳብ የለውም፤ ሊኖረውም አይችልም ተብሏል በመድረኩ።
በቀጣይ የክልሉ መንግሥት የመሳሪያ አስተዳደር ሥርዓቱን ሊያሻሽል እንደሚችልም ተገልጿል።
ፋኖ በስምም ሆነ በግብሩ የአማራ ሕዝብ ክብር መገለጫ በመሆኑ በፋኖ ስም የሚነግዱ አካላትን ፋኖና መንግሥት በጋራ ይታገላሉ ተብሏል። ፋኖን ማደራጀትና ማጠናከር የክልሉ መንግሥት አቅጣጫና ተግባር ኾኖ ሳለ ትጥቅ ማስፈታት የሚለው አሉባልታ አማራን የመከፋፈል እርስ በርስ የማጋጨት የማዳከም ሴራ አካል መሆኑ እንደተገለጸ ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
-
- Member
- Posts: 3919
- Joined: 01 Nov 2019, 17:37
Breaking News መንግሥት ፋኖን ትጥቅ ሊያስፈታ ነው …..
Last edited by ethioscience on 14 Jan 2022, 14:12, edited 2 times in total.
-
- Member
- Posts: 3743
- Joined: 28 Dec 2014, 21:18
Re: Breaking News መንግሥት ፋኖን ትጥቅ ሊያስፈታ ነው …..
This is the wise and right way to do. Negotiate and incorporate fano fighters into legal frameworks. Problem solved!
-
- Member
- Posts: 4214
- Joined: 27 Sep 2017, 21:56
Re: Breaking News መንግሥት ፋኖን ትጥቅ ሊያስፈታ ነው …..
Creating more chaos will destabilize the country. Lets be things as it is.
-
- Member
- Posts: 2155
- Joined: 26 Sep 2013, 09:27
-
- Member
- Posts: 3743
- Joined: 28 Dec 2014, 21:18
Re: Breaking News መንግሥት ፋኖን ትጥቅ ሊያስፈታ ነው …..
What are you talking about? You are the one who was spreading the fake news about Amhara being disarmed and I was the one who told you that’s fake news but those with significant fighters should negotiate with the regional government and that’s what’s happening. A smart move from both sides. Most of you were just spreading fake news.
-
- Member
- Posts: 3976
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
Re: Breaking News መንግሥት ፋኖን ትጥቅ ሊያስፈታ ነው …..
ethioscience wrote: ↑14 Jan 2022, 13:50
Bad news for Agames be wiser with your weeds
መንግሥት ፋኖን ትጥቅ ሊያስፈታ ነው የሚለው አሉባልታ መሰረተቢስና የአማራን ሕዝብ ለመከፋፈል የታለመ የጠላት ሴራ መሆኑን የአማራ ክልል መንግሥት አስታወቀ።
መንግሥት ፋኖን ትጠጥቅ ሊያስፈታ ነው የሚለው አሉባልታ መሰረተቢስና የአማራን ሕዝብ ለመከፋፈል የታለመ የጠላት ሴራ መሆኑን የአማራ ክልል መንግሥት አስታውቋል።
የክልሉ መንግሥት ከፋኖ አደረጃጀት አባላት ጋር ተወያይቷል።
ፋኖ ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ሀገርና ሕዝብን እየታደገ ያለ መከታ ኃይል ነው። ስለሆነም የፌደራልም ኾነ የክልል መንግሥት ፋኖን ትጥቅ የማስፈታት ሐሳብ የለውም፤ ሊኖረውም አይችልም ተብሏል በመድረኩ።
በቀጣይ የክልሉ መንግሥት የመሳሪያ አስተዳደር ሥርዓቱን ሊያሻሽል እንደሚችልም ተገልጿል።
ፋኖ በስምም ሆነ በግብሩ የአማራ ሕዝብ ክብር መገለጫ በመሆኑ በፋኖ ስም የሚነግዱ አካላትን ፋኖና መንግሥት በጋራ ይታገላሉ ተብሏል። ፋኖን ማደራጀትና ማጠናከር የክልሉ መንግሥት አቅጣጫና ተግባር ኾኖ ሳለ ትጥቅ ማስፈታት የሚለው አሉባልታ አማራን የመከፋፈል እርስ በርስ የማጋጨት የማዳከም ሴራ አካል መሆኑ እንደተገለጸ ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
-
- Senior Member
- Posts: 11716
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia Highlands