Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Meleket
Member
Posts: 3057
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

የጐንደሬው መልስ ለ"ፊማ'ዉ"

Post by Meleket » 14 Jan 2022, 10:11

https://mereja.com/amharic/v2/655063

ፊልድ ማርሻሉ ለጋዜጠኞች “ጦርነት የእግር ኳስ ግጥሚያ አይደለም። አጥር የለውም። ልክ እንደእግር ኳስ ስታዲየም አጥር የለውም።” ሲሉ ጐንደሬው አድማጭ ብሃሳብ ሲሞግታቸው፦

ኧረ ባባጃሌው! ሁሉን ኳስሜዳ ማነው ኣጥር ኣለዉ ያለው፡ ያዉም በሶስተኛው ዓለም እየተኖረ። የጐንደሯን ሜክሲኮ ስታዲየም ኣያውቋትምን? . . . ደሞስ ጦርነት እንደ እግርኳስ ተጻጻሪ ክለቦች የሚያካሂዱት “የወዳጅነት ያልሆነ ጨዋታ” መሆኑን ማን ይስተዋል። ጦርነት እንደ እግርኳስ “ጎል” የተባለ ግብ የለዉም እንዴ?

“ሰራዊት ለመገምገም ቢያንስ 40 ዓመት ሰራዊት ውስጥ ማገልገል፤ ጦርነት ለመገምገም ጦርነት ማወቅ ያስፈልጋል” የሚሉት፡ እዉን ጠቅላዩ 40 ዓመት ሰራዊት ውስጥ አገልግለዋልን? ደሞ’ስ "ጦርነት ለመገምገም ጦርነት ማወቅ ያስፈልጋል" ይላሉ፡ መማረኽስ ጦርነት ለመገምገም ኣይረዳምን? ፊማ’ዉ (ፊልድ ማርሻሉ) ኣይበሳጩ ረጋ ብለው ይመልሱልን። ይዝናኑ ደግሞ!
:mrgreen:

Wedi
Member+
Posts: 7984
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: የጐንደሬው መልስ ለ"ፊማ'ዉ"

Post by Wedi » 14 Jan 2022, 10:58

Meleket wrote:
14 Jan 2022, 10:11
https://mereja.com/amharic/v2/655063

ፊልድ ማርሻሉ ለጋዜጠኞች “ጦርነት የእግር ኳስ ግጥሚያ አይደለም። አጥር የለውም። ልክ እንደእግር ኳስ ስታዲየም አጥር የለውም።” ሲሉ ጐንደሬው አድማጭ ብሃሳብ ሲሞግታቸው፦

ኧረ ባባጃሌው! ሁሉን ኳስሜዳ ማነው ኣጥር ኣለዉ ያለው፡ ያዉም በሶስተኛው ዓለም እየተኖረ። የጐንደሯን ሜክሲኮ ስታዲየም ኣያውቋትምን? . . . ደሞስ ጦርነት እንደ እግርኳስ ተጻጻሪ ክለቦች የሚያካሂዱት “የወዳጅነት ያልሆነ ጨዋታ” መሆኑን ማን ይስተዋል። ጦርነት እንደ እግርኳስ “ጎል” የተባለ ግብ የለዉም እንዴ?

“ሰራዊት ለመገምገም ቢያንስ 40 ዓመት ሰራዊት ውስጥ ማገልገል፤ ጦርነት ለመገምገም ጦርነት ማወቅ ያስፈልጋል” የሚሉት፡ እዉን ጠቅላዩ 40 ዓመት ሰራዊት ውስጥ አገልግለዋልን? ደሞ’ስ "ጦርነት ለመገምገም ጦርነት ማወቅ ያስፈልጋል" ይላሉ፡ መማረኽስ ጦርነት ለመገምገም ኣይረዳምን? ፊማ’ዉ (ፊልድ ማርሻሉ) ኣይበሳጩ ረጋ ብለው ይመልሱልን። ይዝናኑ ደግሞ!
:mrgreen:
.
.

Meleket 7ኛው ንግሱ እንዴት ብሎና በምን መስፈርት ነው የፊልድ ማርሻል ማዕረግ ለባህላዊ ጀምራል ብርሃኑ ጁላ የሰጠው?
በበርካታ የበለጸጉም ሆነ በመበልጸግ ላይ ያሉ አገራት ሙሉ ለሙሉ በሚቻል መልኩ የፊልድ ማርሻል ማዕረግ የሚሰጡት ጥሩታ ለውጡና በክብር ለተሰናበት የቀድሞ ጀንራሎች እንጅ አሁን በጦር ሃይል ውስጥ አገልግሎት እየሰጡ ላሉ ጀንራሎች አይደለም፡፡ ይህን እዴት ታየዋለህ?

ከሁሉ በላይ የሚገርመው ነገር ደግሞ 7ኛው ንግሱ የፊልድ ማርሻል ማዕረግ ለባህላዊ ጀምራል ብርሃኑ ጁላ የሰጠው የኢትዮጵያ ህገመንግስትት እና አዋጅን በመጣስ ነው፡፡ ከታች ያለውን አንብበው፡፡

.
.
Please wait, video is loading...
.
.
የ7ኛው ንግሱ እብደት ተመልከትልኝማ!! ይህች አገር ወደየት እየሄደች ነው?

.
.
Please wait, video is loading...

Meleket
Member
Posts: 3057
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: የጐንደሬው መልስ ለ"ፊማ'ዉ"

Post by Meleket » 17 Jan 2022, 09:09

"ደሮን ሲደልሏት በመጫኛ ጣሏት!" በሚለው መስፈርት ይሆናላ! :mrgreen:
Wedi wrote:
14 Jan 2022, 10:58

.. .. .. Meleket 7ኛው ንግሱ እንዴት ብሎና በምን መስፈርት ነው የፊልድ ማርሻል ማዕረግ ለባህላዊ ጀምራል ብርሃኑ ጁላ የሰጠው? .. .. ..

Wedi
Member+
Posts: 7984
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: የጐንደሬው መልስ ለ"ፊማ'ዉ"

Post by Wedi » 17 Jan 2022, 09:50

ትግራይ ተገንጥላ እና በምግብ ራሷን ችላና " ታላቋ አባይ ትግራይ ሪፖፕሊክ" ልትሆን ነው አላችሁንም ነበር እንዴ ምነው ምግቢ እያላችሁ ደብዳቤ ወደ WFP መላክ የጀመራችሁ?

ወዳቻን Meleket ሆ አባይ እና "ታላቋ አባይ ትግራይ ሪፖብሊክ " ግን በየት ተገናኝተው ነው አንድ ላይ ሊቀመጡ የቻሉት? እስኪ የምታውቀው ካለ ማብራሪያ ስጠን!! እንደ አሸንጌው ሃይቅ እና አሸንጌው ፖርት ይህም ነገር ግራ ገባን እኮ ምን ይሻለናል?

sarcasm wrote:
17 Jan 2022, 08:27
No WFP convoy has reached Mekelle since mid-December

No WFP convoy has reached Mekelle since mid-December. Stocks of food for malnourished children and women are exhausted, The last of WFP’s cereals, pulses and oil will be distributed next week.

Meleket
Member
Posts: 3057
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: የጐንደሬው መልስ ለ"ፊማ'ዉ"

Post by Meleket » 17 Jan 2022, 10:29

ወዳጃችን Wedi የምግቡን ነገር መጀመሪያ የኣግኣዚዉ ጀነራል ምግበ እንዲመልሱት ይደረግና፤ ከዚያ በኋላ ስለ ኣባይና ኣባይ ትግራይ ኣዋቂዎችን ለማጠያየቅ እንሞክራለን ብለን ፈገግ እናሰኝህ እንጂ. . . :mrgreen:
Wedi wrote:
17 Jan 2022, 09:50
ትግራይ ተገንጥላ እና በምግብ ራሷን ችላና " ታላቋ አባይ ትግራይ ሪፖፕሊክ" ልትሆን ነው አላችሁንም ነበር እንዴ ምነው ምግቢ እያላችሁ ደብዳቤ ወደ WFP መላክ የጀመራችሁ?

ወዳቻን Meleket ሆ አባይ እና "ታላቋ አባይ ትግራይ ሪፖብሊክ " ግን በየት ተገናኝተው ነው አንድ ላይ ሊቀመጡ የቻሉት? እስኪ የምታውቀው ካለ ማብራሪያ ስጠን!! እንደ አሸንጌው ሃይቅ እና አሸንጌው ፖርት ይህም ነገር ግራ ገባን እኮ ምን ይሻለናል?

sarcasm wrote:
17 Jan 2022, 08:27
No WFP convoy has reached Mekelle since mid-December

No WFP convoy has reached Mekelle since mid-December. Stocks of food for malnourished children and women are exhausted, The last of WFP’s cereals, pulses and oil will be distributed next week.

Post Reply