Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Abere
Senior Member
Posts: 11064
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: VOA "የእስረኞች መፈታት ለትግራይ ጥቅም የለውም" የመቀሌ ነዋሪዎች

Post by Abere » 13 Jan 2022, 17:34

ለትግራይ ህዝብ የሚጠቅመው ወያኔ እና ኦሮሙማ ብልጽግና ሲወገድ ብቻ ነው። ከዚህ ውጭ የእዬዬ ኑሮ ነው የሚሆነው። እነኝህ እያሉ ዘላቂ ሰላም አይኖርም ቢኖርም ውሎ አያመሽም። የዶሮ እንቅልፍ ይሆናል የትግራይ ህዝብም የሌላውም ቢሆን። ዙሪያ ገባውን የወያኔ እና ኦሮሙማ ውታፍ ነቃይ ህዝብ እያዳመጠ የእራሱን ልብ እና እውነት ሳያዳምጥ ችግር ሲበላው ይኖራል።

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: VOA "የእስረኞች መፈታት ለትግራይ ጥቅም የለውም" የመቀሌ ነዋሪዎች

Post by Sam Ebalalehu » 13 Jan 2022, 17:39

That is a fact. Tigreans will benefit nothing from the release of Sebhat and colleagues. Only the Adwa mafia benefit from it. Just imagine out of all the misery Tigreans have been going through, the TPLF priority has been to see Sebhat released. What a telling !

Ayamaru44
Member
Posts: 91
Joined: 16 Jul 2019, 03:01

Re: VOA "የእስረኞች መፈታት ለትግራይ ጥቅም የለውም" የመቀሌ ነዋሪዎች

Post by Ayamaru44 » 13 Jan 2022, 18:25

ዘረኞች እንኳን የጠባብነት አባታችሁ ተፈታላችሁ!!

Digital Weyane
Member+
Posts: 8487
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: VOA "የእስረኞች መፈታት ለትግራይ ጥቅም የለውም" የመቀሌ ነዋሪዎች

Post by Digital Weyane » 13 Jan 2022, 18:46

ሕወሓት ለሁለት ተከፍሏል።

በነስብሓት ነጋ የሚመራው አንደኛው ቡድን ሃብትን መዝረፍ ኡንጂ ጦርነትን የማይፈልግ ሲሆን፣

በነጀነራል ፃድቃን ፣ ደብረፅዮን ፣ ጌታቸው ረዳ ፣ ታደሰ ወረደ ፣ ጀነራል ምግበይ የሚመራው ሌላው ቡድን ደግሞ ባንዳነትንና ጦርነትን እንደ ባህል የያዘ አጥፍቶ ለመጥፋት የተዘጋጀ የባንዳ ስብስብ ነው።
:roll: :roll:

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: VOA "የእስረኞች መፈታት ለትግራይ ጥቅም የለውም" የመቀሌ ነዋሪዎች

Post by Weyane.is.dead » 13 Jan 2022, 21:16

The release of the old f.art sebhat gega has no benefit to the people of Tigray. The parasite was leeching off the miniscule resources Tigray possessed. For the people of Tigray it was best if he stayed behind bars. Hopefully debrexion or getachew werada will take his place in kality very soon.

Post Reply