Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 11098
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

Post by Abere » 12 Jan 2022, 11:10

ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

ሶስቱም ህሌና የሌላቸው አንዳችም ሰዋዊ ይሁን ሞራላዊ ብቃት የማይገኝባቸው ናቸው። የተሰራውን እና የተገነባውን ለማፈረስ እንጅ ምንም አስተዋጽ ኦ የማያደርጉ አገር እና ትውልድ የሚያፈርሱ እና የሚያኮላሹ ናቸው። ከወያኔ ይሁን ከኦነግ ጋር ሀሳብ ማበልጸግ እና ማንሸራሸር ማንም አይችልም እንድሁም ከጴንጤ እንድሁ ክርክር እና ግጭት እንጅ አንድም ቁም አዘል ሞራላዊ የሆነ ነገር የለም። ጴንጤ ልድፈርህ እንጅ የአንተ ሞራል እና እምነት ጥልቀት ምን እንድሆነ እንኳን አያውቅም። 3ቱም የጥፋት በሽታዎች ግን በውጭ ቀኝ ገዥዎች የተሰደዱ የጥፋት አውሬዎች ናቸው። 3ቱም ደግሞ በበታችነት የስሜት ደዌ የሚሰቃዩ የአእምሮ እና የመንፈስ ህሙማን ናቸው። የአእምሮ ደዌ እና መንፈስ ደካማ መሰብሰቢያ የጥፋት ጉሬዎች ናቸው። ኢትዮጵያ እንደት ከእነዚህ በሽታዎች ትላቀቃለች?

kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

Post by kibramlak » 12 Jan 2022, 11:28

Who created OLF ? Pente
Pente and other missionaries are created to control Africans, devide them whenever needed, and use them as tools to wadge religious wars and create social discord.

Stages of colonial occupations are:
1) war for civilization, during which they introduced religious missionaries (pente, evangelic, Catholic etc). They were engaged in brainwashing to manipulate and control minds. There is a famous African saying you might have heard, which goes like "the gave us Bibles and ask us to close eyes for prayers and when we open our eyes they took our lands, in exchange for bibles". BTW, have you ever noticed that most pentes do not care about the wellbeing of the country? I would say over 95% of them are dormant in terms Ethiopian politics.
.
2) war for scrambling Africa (colonization, after the missionaries groundwork )

3) globalization (for sucking resources and controlling economies of third world using global institutions and corporates

4) humanitarian aid ( groundwork and soft landing for neo colonization) by crippling countries and prevent them from standing by their own feet


Abere wrote:
12 Jan 2022, 11:10
ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

ሶስቱም ህሌና የሌላቸው አንዳችም ሰዋዊ ይሁን ሞራላዊ ብቃት የማይገኝባቸው ናቸው። የተሰራውን እና የተገነባውን ለማፈረስ እንጅ ምንም አስተዋጽ ኦ የማያደርጉ አገር እና ትውልድ የሚያፈርሱ እና የሚያኮላሹ ናቸው። ከወያኔ ይሁን ከኦነግ ጋር ሀሳብ ማበልጸግ እና ማንሸራሸር ማንም አይችልም እንድሁም ከጴንጤ እንድሁ ክርክር እና ግጭት እንጅ አንድም ቁም አዘል ሞራላዊ የሆነ ነገር የለም። ጴንጤ ልድፈርህ እንጅ የአንተ ሞራል እና እምነት ጥልቀት ምን እንድሆነ እንኳን አያውቅም። 3ቱም የጥፋት በሽታዎች ግን በውጭ ቀኝ ገዥዎች የተሰደዱ የጥፋት አውሬዎች ናቸው። 3ቱም ደግሞ በበታችነት የስሜት ደዌ የሚሰቃዩ የአእምሮ እና የመንፈስ ህሙማን ናቸው። የአእምሮ ደዌ እና መንፈስ ደካማ መሰብሰቢያ የጥፋት ጉሬዎች ናቸው። ኢትዮጵያ እንደት ከእነዚህ በሽታዎች ትላቀቃለች?

Abere
Senior Member
Posts: 11098
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

Post by Abere » 12 Jan 2022, 11:38

ትክክል ብልሃል። አንድን ነገር ከሌሎች ላይ ለመንጠቅ መጀመሪያ አእምሮውን መቆጣጠር ነው። ልክ አንድ የኮምፒውተር መረጃ ለመሰርሰር ሰርሳሪዎቹ ሶፍትዌር ኩኪ ተመሳስለው የኮምፒውተሩን ማስልያ መረጃ ቋት መደምሰስ እንደ ሆነ ሁሉ የስብዕና ደካማነት ያላችውን ሰዎች በመጠቀም አፍሪካን ዳቦቸውን እና ባህላቸውን መንጠቅ። በመሰረቱ በኢትዮጵያ ፓለቲከኞች ይሁኑ ጴንጤዎች የማይረቡ ሰዎች ወይም በአብዛኛው ዱርዬዎች መሆናቸው ለአብዛኛው ሰው ግልጽ ነው። ስራ እና ቁም ነገር ያለው ሰው ጴንጤም ካድሬም አይሆንም። እንደ እኔ ጴንጤ ሁኖ ከመሞት ምንም ወይ በአባታዊ እምነቱ ጸንቶ መሞት ወይም ጨዋ ሁኖ መሞት ይሻላል።
kibramlak wrote:
12 Jan 2022, 11:28
Who created OLF ? Pente
Pente and other missionaries are created to control Africans, devide them whenever needed, and use them as tools to wadge religious wars and create social discord.

Stages of colonial occupations are:
1) war for civilization, during which they introduced religious missionaries (pente, evangelic, Catholic etc). They were engaged in brainwashing to manipulate and control minds. There is a famous African saying you might have heard, which goes like "the gave us Bibles and ask us to close eyes for prayers and when we open our eyes they took our lands, in exchange for bibles". BTW, have you ever noticed that most pentes do not care about the wellbeing of the country? I would say over 95% of them are dormant in terms Ethiopian politics.
.
2) war for scrambling Africa (colonization, after the missionaries groundwork )

3) globalization (for sucking resources and controlling economies of third world using global institutions and corporates

4) humanitarian aid ( groundwork and soft landing for neo colonization) by crippling countries and prevent them from standing by their own feet


Abere wrote:
12 Jan 2022, 11:10
ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

ሶስቱም ህሌና የሌላቸው አንዳችም ሰዋዊ ይሁን ሞራላዊ ብቃት የማይገኝባቸው ናቸው። የተሰራውን እና የተገነባውን ለማፈረስ እንጅ ምንም አስተዋጽ ኦ የማያደርጉ አገር እና ትውልድ የሚያፈርሱ እና የሚያኮላሹ ናቸው። ከወያኔ ይሁን ከኦነግ ጋር ሀሳብ ማበልጸግ እና ማንሸራሸር ማንም አይችልም እንድሁም ከጴንጤ እንድሁ ክርክር እና ግጭት እንጅ አንድም ቁም አዘል ሞራላዊ የሆነ ነገር የለም። ጴንጤ ልድፈርህ እንጅ የአንተ ሞራል እና እምነት ጥልቀት ምን እንድሆነ እንኳን አያውቅም። 3ቱም የጥፋት በሽታዎች ግን በውጭ ቀኝ ገዥዎች የተሰደዱ የጥፋት አውሬዎች ናቸው። 3ቱም ደግሞ በበታችነት የስሜት ደዌ የሚሰቃዩ የአእምሮ እና የመንፈስ ህሙማን ናቸው። የአእምሮ ደዌ እና መንፈስ ደካማ መሰብሰቢያ የጥፋት ጉሬዎች ናቸው። ኢትዮጵያ እንደት ከእነዚህ በሽታዎች ትላቀቃለች?

ZEMEN
Member
Posts: 2492
Joined: 27 Jun 2011, 14:37

Re: ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

Post by ZEMEN » 12 Jan 2022, 12:04

Abere wrote:
12 Jan 2022, 11:10
ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

ሶስቱም ህሌና የሌላቸው አንዳችም ሰዋዊ ይሁን ሞራላዊ ብቃት የማይገኝባቸው ናቸው። የተሰራውን እና የተገነባውን ለማፈረስ እንጅ ምንም አስተዋጽ ኦ የማያደርጉ አገር እና ትውልድ የሚያፈርሱ እና የሚያኮላሹ ናቸው። ከወያኔ ይሁን ከኦነግ ጋር ሀሳብ ማበልጸግ እና ማንሸራሸር ማንም አይችልም እንድሁም ከጴንጤ እንድሁ ክርክር እና ግጭት እንጅ አንድም ቁም አዘል ሞራላዊ የሆነ ነገር የለም። ጴንጤ ልድፈርህ እንጅ የአንተ ሞራል እና እምነት ጥልቀት ምን እንድሆነ እንኳን አያውቅም። 3ቱም የጥፋት በሽታዎች ግን በውጭ ቀኝ ገዥዎች የተሰደዱ የጥፋት አውሬዎች ናቸው። 3ቱም ደግሞ በበታችነት የስሜት ደዌ የሚሰቃዩ የአእምሮ እና የመንፈስ ህሙማን ናቸው። የአእምሮ ደዌ እና መንፈስ ደካማ መሰብሰቢያ የጥፋት ጉሬዎች ናቸው። ኢትዮጵያ እንደት ከእነዚህ በሽታዎች ትላቀቃለች?
Weyane and OLF will be destroyed the problematic issue is ጴንጤ!!!! this is a great danger to any developing countries like Ethiopia. Why do you think Eritreans won't allowed the fake and disgraceful religion called ጴንጤ. Ethiopia needs to eradicate this killer and fake religion.

Abere
Senior Member
Posts: 11098
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

Post by Abere » 12 Jan 2022, 12:20

Yes, ጴንጤ will remain a ravaging disease of the nation quite for sometime. Eritrea has a very wise leadership that took an aggressive measure to stop this disease holding its feet in the country. This needs a strong and wise leader. You only have such kind of leader in hundreds years. Eritrea is lucky to have such a leadership. You know in history, Catholicism was once a ravaging disease during the Gondarine King of አጼ ሱስንዮስ. There was a big push to spread Catholic faith by changing the king so that he would decree this faith as state religion. For a brief time, the king changed into Catholicism. Later the king was afflicted by disease and came bed ridden patient. He finally admitted and regretted for the change, ultimately abdicated to his son king Fasiledes and declared Orthodox Christianity is the Faith of the State and the people. The leadership is the role model of his follower. Now for the last decades the leaders are ጴንጤ and their followers are freaking crying ጴንጤ and the whole country has been crying for decades. Have not you come across that no ጴንጤ criticize Abiy Ahmed. They just blindly followed him simply he is ጴንጤ. Thus, Ethiopia needs a leader that can be a good role model for his/her follower and is guardian of the value of the country, not a freaking ጴንጤ or freaking Jihadist like Jawar et al.
ZEMEN wrote:
12 Jan 2022, 12:04
Abere wrote:
12 Jan 2022, 11:10
ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

ሶስቱም ህሌና የሌላቸው አንዳችም ሰዋዊ ይሁን ሞራላዊ ብቃት የማይገኝባቸው ናቸው። የተሰራውን እና የተገነባውን ለማፈረስ እንጅ ምንም አስተዋጽ ኦ የማያደርጉ አገር እና ትውልድ የሚያፈርሱ እና የሚያኮላሹ ናቸው። ከወያኔ ይሁን ከኦነግ ጋር ሀሳብ ማበልጸግ እና ማንሸራሸር ማንም አይችልም እንድሁም ከጴንጤ እንድሁ ክርክር እና ግጭት እንጅ አንድም ቁም አዘል ሞራላዊ የሆነ ነገር የለም። ጴንጤ ልድፈርህ እንጅ የአንተ ሞራል እና እምነት ጥልቀት ምን እንድሆነ እንኳን አያውቅም። 3ቱም የጥፋት በሽታዎች ግን በውጭ ቀኝ ገዥዎች የተሰደዱ የጥፋት አውሬዎች ናቸው። 3ቱም ደግሞ በበታችነት የስሜት ደዌ የሚሰቃዩ የአእምሮ እና የመንፈስ ህሙማን ናቸው። የአእምሮ ደዌ እና መንፈስ ደካማ መሰብሰቢያ የጥፋት ጉሬዎች ናቸው። ኢትዮጵያ እንደት ከእነዚህ በሽታዎች ትላቀቃለች?
Weyane and OLF will be destroyed the problematic issue is ጴንጤ!!!! this is a great danger to any developing countries like Ethiopia. Why do you think Eritreans won't allowed the fake and disgraceful religion called ጴንጤ. Ethiopia needs to eradicate this killer and fake religion.

Noble Amhara
Senior Member
Posts: 11712
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia Highlands

Re: ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

Post by Noble Amhara » 12 Jan 2022, 12:37

What about Ethiopianwit? The beshitaw of the amaras you forgot to mention that which is the reason why cadres abiy worshippers and stupid idiots that think Amhara can coexist any where in the country exists. What is the purpose of amhara artificsts being in addis muesuem ? The gallas threaten to destroy that city in fact wealthy amharas should move to bahir dar amharas if smart would try to bankrupt addis nazret debrezeyt as revenge to geday opduma . Amhara wouldn’t be suffering this much if it didn’t hold Ethiopianism. Amhara has no place in hellhole shxthole welega and most of oromia. So that is the real disease. Ethiopia is not my problEm but Amhara gain 0 out of it ethiopianism is more dangerous to amara then anything else

If all amhara dont live in oromia let see how PP Oromunna government can survive! Oromia will crumble and its economy will become like afghanistan the shane is anti economic anti universal village tribal mindist. This means Shimlees Abdisa oromia is going to hell shane will destroy and empty oromia and its former pp blessings

The issue of penteism should also be dealt with in Amhara region. Ban all white missionary or any missionary from other region then build orthodox nationalism to counter it. The building of pente churches can also be banned in amhara region but that is a very small and minimal problem
Abere wrote:
12 Jan 2022, 11:10
ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

ሶስቱም ህሌና የሌላቸው አንዳችም ሰዋዊ ይሁን ሞራላዊ ብቃት የማይገኝባቸው ናቸው። የተሰራውን እና የተገነባውን ለማፈረስ እንጅ ምንም አስተዋጽ ኦ የማያደርጉ አገር እና ትውልድ የሚያፈርሱ እና የሚያኮላሹ ናቸው። ከወያኔ ይሁን ከኦነግ ጋር ሀሳብ ማበልጸግ እና ማንሸራሸር ማንም አይችልም እንድሁም ከጴንጤ እንድሁ ክርክር እና ግጭት እንጅ አንድም ቁም አዘል ሞራላዊ የሆነ ነገር የለም። ጴንጤ ልድፈርህ እንጅ የአንተ ሞራል እና እምነት ጥልቀት ምን እንድሆነ እንኳን አያውቅም። 3ቱም የጥፋት በሽታዎች ግን በውጭ ቀኝ ገዥዎች የተሰደዱ የጥፋት አውሬዎች ናቸው። 3ቱም ደግሞ በበታችነት የስሜት ደዌ የሚሰቃዩ የአእምሮ እና የመንፈስ ህሙማን ናቸው። የአእምሮ ደዌ እና መንፈስ ደካማ መሰብሰቢያ የጥፋት ጉሬዎች ናቸው። ኢትዮጵያ እንደት ከእነዚህ በሽታዎች ትላቀቃለች?

Naga Tuma
Member+
Posts: 5536
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

Post by Naga Tuma » 12 Jan 2022, 13:02

Abere wrote:
12 Jan 2022, 11:10
ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

ሶስቱም ህሌና የሌላቸው አንዳችም ሰዋዊ ይሁን ሞራላዊ ብቃት የማይገኝባቸው ናቸው። የተሰራውን እና የተገነባውን ለማፈረስ እንጅ ምንም አስተዋጽ ኦ የማያደርጉ አገር እና ትውልድ የሚያፈርሱ እና የሚያኮላሹ ናቸው። ከወያኔ ይሁን ከኦነግ ጋር ሀሳብ ማበልጸግ እና ማንሸራሸር ማንም አይችልም እንድሁም ከጴንጤ እንድሁ ክርክር እና ግጭት እንጅ አንድም ቁም አዘል ሞራላዊ የሆነ ነገር የለም። ጴንጤ ልድፈርህ እንጅ የአንተ ሞራል እና እምነት ጥልቀት ምን እንድሆነ እንኳን አያውቅም። 3ቱም የጥፋት በሽታዎች ግን በውጭ ቀኝ ገዥዎች የተሰደዱ የጥፋት አውሬዎች ናቸው። 3ቱም ደግሞ በበታችነት የስሜት ደዌ የሚሰቃዩ የአእምሮ እና የመንፈስ ህሙማን ናቸው። የአእምሮ ደዌ እና መንፈስ ደካማ መሰብሰቢያ የጥፋት ጉሬዎች ናቸው። ኢትዮጵያ እንደት ከእነዚህ በሽታዎች ትላቀቃለች?
ኣበረ፥

እናትን ሲከፋት ልጆቿ እናታችንን ከፋት ማላት ኣለ። በሰፈራችን እናት ተለከፈች ማለት የተለመደ ኣይዴለም።

የከፋት እናት ከፋኝ ሳትል ምን ከፋችሁ ብላ ልጆችዋን ሁሉ ኣስቀምጣ ለእኔ ብላችሁ ተመካከሩ ብላ ታማክራለች።

መመካከር ከመወቃቀስ የተለየ መሆኑን ትመክራቸዋለች። ርቱዕ ሀሳብ ከማናችሁም ሲመጣ በዉል ኣዳምጡ ትላለች።

ከዛ ልጆችዋ መመካከር ይጀምራሉ። ሰሞኑን የሆነ ቦታ ምክንያት የሌለዉ ወቀሳ ኣንብቤ ገመድ ኣፍ ያልከዉ ገመድ ገምዶ ከገመደህ ምን ትገማመዳለህ ብዬ ዝም ኣልኩኝ። ኣንተ የምትገማመድ ኣይመስለኝም።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ምናልባትም ከቃሉ ወይም ቃልቻ እምነትች ቀጥሎ የኢትዮጵያን ጥንታዊ መሰረት ያለዉ ይመስለኛል። ለዚህም የኣርባ ቀን ተዝካር፣ ወንዝ ሄዶ ጥምቀት፣ እና ሃገር በቀል ኣዲስ ኣመት ማክበር (መስቀልን ጨምሮ) በቂ መሰረታዊ መረጃዎች ይመስሉኛል።

ሆኖም እኔ የኣርሶ ኣደር ልጅ ሆኜ ነዉ ያደኩኝ፣ የተመርኩኝ። ለኣርሶ ኣደር ሰኔ ወር ወሳኝ ወር ነዉ። ሁሌም የማይረሳኝ ኣንዳንድ ኣመት ዉስጥ ሰኞ ገብር ኤል፣ ረቡዕ ማርያም፣ ዓርብ ግዮርጊስ ይሆናል። ይባስ ብሎ ወይ ማክሰኞ ወይም ሃሙስ ወይም ሁለቱንም ቀን ከዘነበ ኣንድ የኣዝመራ ሳምንት ተቃጠለ ማለት ነዉ።

ኣሁን ካደኩኝ በሁዋላ እንደዚህ ከኣዝመራ መታቀብ እናት ኢትዮጵያ የፈጠረችዉ ነዉ ውይስ የተጫነባት ነዉ ብዬ እጠይቃለሁ። እስከኣሁን መልስ ኣላገኘሁም።

ከስራ የበለጠ ፀሎት የለም ማለት ከጀመርኩ ሰንብቻለሁ። ምዕራብ 24 ሰኣትት እየሰራ፣ ምስራቁም ህዝብ ብዛቱን ይዞ 24 ሰኣትት ሮጦ ከሰራ እናት ኢትዮጵያ መሃል ላይ ቆማ መቋቋም ትችላለች?

አዝመራ የበዛበት ደቦ ጠርቶ ይወጣዋል። ከደቦ በሁዋል በደስታ ባህል ስያወሳ፣ ሲጫወት፣ ሲጨፍር ያድራል። ገብስ ኣጭዶ ከምሮ የገብስ ጠላ፣ የገብስ ኣረቄ፣ የማር ጠጅ እያጣጠመ።

በሁላ ጴንጠኛ ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን ያሳደጉንን ሃገር በቀል ጭማቂዎች መቅመስ ሃጥያት በማለት የሰሙትን ወድ እኛ የሃገር ልጆች ማስተጋባት ጀመሩ። ኣርበኛዉንም ነፍጠኛ ብቻ ማለት ተመቻቸዉ።

እነዚህ እና ሌሎች የቆዩ እና የቅርብ ጊዜ ክስተቶች ከመወቃቀስ መመካከርን ኣይሹም?

Abere
Senior Member
Posts: 11098
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

Post by Abere » 12 Jan 2022, 13:16

ሃይማኖት የአንድ ግለሰብ መንፈሳዊ ስብዕና እና ሰማያዊ ህይወት እንጅ የፓለቲካ ስሪት ሁኖ ትውልድ ለውይይት መድረክ የሚወጣበት አይደለም። ጥበቃ ይደረግለታል እንጅ አይታገሉትም። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትና መስራች እንጅ ውላጅ እምነት አይደለችም። ባህታዊያኑ እና መነኮሳቱ ሳይቀር ሰርቶ በማደር እራሳቸውን በመቻል አር አያ የሚሆኑ ናቸው። የስራ እና የጸሎት ጊዜ ስርዐት አለ። ከዚህ ውጭ የጸረ-ክርስቶሳዊያን እንቶ ፈንቶ ወሬ እንጅ አንዳንዶች እንደ ሚሉት የብልጽግና ጴንጤ ይሏቸዋል ሙሉ። ስለ ስጋዊ እንጅ ሰለ ሰማያዊ እና የነፍስ መንገድ አይደለም። ይህ ደግሞ ክርስትና ሳይሆን የስነ-ልቦና አመክሮ ውይም ቴራፒስት ስራ ነው።
Naga Tuma wrote:
12 Jan 2022, 13:02
Abere wrote:
12 Jan 2022, 11:10
ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

ሶስቱም ህሌና የሌላቸው አንዳችም ሰዋዊ ይሁን ሞራላዊ ብቃት የማይገኝባቸው ናቸው። የተሰራውን እና የተገነባውን ለማፈረስ እንጅ ምንም አስተዋጽ ኦ የማያደርጉ አገር እና ትውልድ የሚያፈርሱ እና የሚያኮላሹ ናቸው። ከወያኔ ይሁን ከኦነግ ጋር ሀሳብ ማበልጸግ እና ማንሸራሸር ማንም አይችልም እንድሁም ከጴንጤ እንድሁ ክርክር እና ግጭት እንጅ አንድም ቁም አዘል ሞራላዊ የሆነ ነገር የለም። ጴንጤ ልድፈርህ እንጅ የአንተ ሞራል እና እምነት ጥልቀት ምን እንድሆነ እንኳን አያውቅም። 3ቱም የጥፋት በሽታዎች ግን በውጭ ቀኝ ገዥዎች የተሰደዱ የጥፋት አውሬዎች ናቸው። 3ቱም ደግሞ በበታችነት የስሜት ደዌ የሚሰቃዩ የአእምሮ እና የመንፈስ ህሙማን ናቸው። የአእምሮ ደዌ እና መንፈስ ደካማ መሰብሰቢያ የጥፋት ጉሬዎች ናቸው። ኢትዮጵያ እንደት ከእነዚህ በሽታዎች ትላቀቃለች?
ኣበረ፥

እናትን ሲከፋት ልጆቿ እናታችንን ከፋት ማላት ኣለ። በሰፈራችን እናት ተለከፈች ማለት የተለመደ ኣይዴለም።

የከፋት እናት ከፋኝ ሳትል ምን ከፋችሁ ብላ ልጆችዋን ሁሉ ኣስቀምጣ ለእኔ ብላችሁ ተመካከሩ ብላ ታማክራለች።

መመካከር ከመወቃቀስ የተለየ መሆኑን ትመክራቸዋለች። ርቱዕ ሀሳብ ከማናችሁም ሲመጣ በዉል ኣዳምጡ ትላለች።

ከዛ ልጆችዋ መመካከር ይጀምራሉ። ሰሞኑን የሆነ ቦታ ምክንያት የሌለዉ ወቀሳ ኣንብቤ ገመድ ኣፍ ያልከዉ ገመድ ገምዶ ከገመደህ ምን ትገማመዳለህ ብዬ ዝም ኣልኩኝ። ኣንተ የምትገማመድ ኣይመስለኝም።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ምናልባትም ከቃሉ ወይም ቃልቻ እምነትች ቀጥሎ የኢትዮጵያን ጥንታዊ መሰረት ያለዉ ይመስለኛል። ለዚህም የኣርባ ቀን ተዝካር፣ ወንዝ ሄዶ ጥምቀት፣ እና ሃገር በቀል ኣዲስ ኣመት ማክበር (መስቀልን ጨምሮ) በቂ መሰረታዊ መረጃዎች ይመስሉኛል።

ሆኖም እኔ የኣርሶ ኣደር ልጅ ሆኜ ነዉ ያደኩኝ፣ የተመርኩኝ። ለኣርሶ ኣደር ሰኔ ወር ወሳኝ ወር ነዉ። ሁሌም የማይረሳኝ ኣንዳንድ ኣመት ዉስጥ ሰኞ ገብር ኤል፣ ረቡዕ ማርያም፣ ዓርብ ግዮርጊስ ይሆናል። ይባስ ብሎ ወይ ማክሰኞ ወይም ሃሙስ ወይም ሁለቱንም ቀን ከዘነበ ኣንድ የኣዝመራ ሳምንት ተቃጠለ ማለት ነዉ።

ኣሁን ካደኩኝ በሁዋላ እንደዚህ ከኣዝመራ መታቀብ እናት ኢትዮጵያ የፈጠረችዉ ነዉ ውይስ የተጫነባት ነዉ ብዬ እጠይቃለሁ። እስከኣሁን መልስ ኣላገኘሁም።

ከስራ የበለጠ ፀሎት የለም ማለት ከጀመርኩ ሰንብቻለሁ። ምዕራብ 24 ሰኣትት እየሰራ፣ ምስራቁም ህዝብ ብዛቱን ይዞ 24 ሰኣትት ሮጦ ከሰራ እናት ኢትዮጵያ መሃል ላይ ቆማ መቋቋም ትችላለች?

አዝመራ የበዛበት ደቦ ጠርቶ ይወጣዋል። ከደቦ በሁዋል በደስታ ባህል ስያወሳ፣ ሲጫወት፣ ሲጨፍር ያድራል። ገብስ ኣጭዶ ከምሮ የገብስ ጠላ፣ የገብስ ኣረቄ፣ የማር ጠጅ እያጣጠመ።

በሁላ ጴንጠኛ ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን ያሳደጉንን ሃገር በቀል ጭማቂዎች መቅመስ ሃጥያት በማለት የሰሙትን ወድ እኛ የሃገር ልጆች ማስተጋባት ጀመሩ። ኣርበኛዉንም ነፍጠኛ ብቻ ማለት ተመቻቸዉ።

እነዚህ እና ሌሎች የቆዩ እና የቅርብ ጊዜ ክስተቶች ከመወቃቀስ መመካከርን ኣይሹም?

Axumezana
Senior Member
Posts: 13577
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

Post by Axumezana » 12 Jan 2022, 14:12

The archaic unitary Ethiopia that used to despise it's citizens based on their ethnicity, religion and political view has gone for ever never to come to life. Derg, EPRDF and OLF made that possible. The only option for the archaic unitary Ethiopia dreamers is to reconcile themselves with the facts on ground.

Naga Tuma
Member+
Posts: 5536
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

Post by Naga Tuma » 12 Jan 2022, 14:52

Noble Amhara wrote:
12 Jan 2022, 12:37
What about Ethiopianwit? The beshitaw of the amaras you forgot to mention that which is the reason why cadres abiy worshippers and stupid idiots that think Amhara can coexist any where in the country exists. What is the purpose of amhara artificsts being in addis muesuem ? The gallas threaten to destroy that city in fact wealthy amharas should move to bahir dar amharas if smart would try to bankrupt addis nazret debrezeyt as revenge to geday opduma . Amhara wouldn’t be suffering this much if it didn’t hold Ethiopianism. Amhara has no place in hellhole shxthole welega and most of oromia. So that is the real disease. Ethiopia is not my problEm but Amhara gain 0 out of it ethiopianism is more dangerous to amara then anything else

If all amhara dont live in oromia let see how PP Oromunna government can survive! Oromia will crumble and its economy will become like afghanistan the shane is anti economic anti universal village tribal mindist. This means Shimlees Abdisa oromia is going to hell shane will destroy and empty oromia and its former pp blessings

The issue of penteism should also be dealt with in Amhara region. Ban all white missionary or any missionary from other region then build orthodox nationalism to counter it. The building of pente churches can also be banned in amhara region but that is a very small and minimal problem
By your logic, the Borana who live in Wallaga should move to Negelle Borana. Right? Do you know what percentage of Wallaga is Borana and how many your logic would affect were it to be applied?

Naga Tuma
Member+
Posts: 5536
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

Post by Naga Tuma » 12 Jan 2022, 15:05

“Abera” wrote:He finally admitted and regretted for the change, ultimately abdicated to his son king Fasiledes and declared Orthodox Christianity is the Faith of the State and the people.
“Abere” wrote: ሃይማኖት የአንድ ግለሰብ መንፈሳዊ ስብዕና እና ሰማያዊ ህይወት እንጅ የፓለቲካ ስሪት ሁኖ ትውልድ ለውይይት መድረክ የሚወጣበት አይደለም። ጥበቃ ይደረግለታል እንጅ አይታገሉትም።
Are you suggesting that there is separation between Church and State or that there isn’t. You can’t have both positions at the same time, right?

Naga Tuma
Member+
Posts: 5536
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

Post by Naga Tuma » 12 Jan 2022, 15:26

Axumezana wrote:
12 Jan 2022, 14:12
The archaic unitary Ethiopia that used to despise it's citizens based on their ethnicity, religion and political view has gone for ever never to come to life. Derg, EPRDF and OLF made that possible. The only option for the archaic unitary Ethiopia dreamers is to reconcile themselves with the facts on ground.
Evidently, you have a misunderstanding of the meaning of the word unit. It means one. So, Ethiopia as a unit can be as contemporary as you could have ever imagined it to become. You weren’t or aren’t out to break that unit, right? If you aren’t, calling the developing unit archaic is fallacious.

Abere
Senior Member
Posts: 11098
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

Post by Abere » 12 Jan 2022, 17:45

I understand what you are articulating. This can be approached in two ways: 1) those who use Ethiopia genuinely ;and 2) those who used by Ethiopia as decoy to hunt down the genuine Ethiopians. A clear example, genuine Ethiopian (Eskindir Nega) who can put him on the cross for Ethiopian and the fake Abiy Ahmed (who betray Ethiopia before the rooster crowed the next morning). The fact you cautioned Amhara people to watch out the fake Ethiopians setting traps for hunt is relevant. Millions actually fall victim to the lyrical decoy of Ethiopiawinet. There is no conflict between Ethiopiwinet and Amharanet , the problem is those Amhara sheepishly falling to the cheap tricks of those singing fake lyric of Ethiopiawinet to hunt Ethiopiwinet itself. These are enemies of Ethiopia. One point I would like to stress though is no region can survive without Ethiopiwinet, those sh!t Orommuma can't even survive a single day if Ethiopia is not there; the sh!t Ormumma is so far on artificial breathing system, if for one or another reason Ethiopiawinet is unplugged they the first to die, because there is nothing called Oromia it is simply an artificial stuff made upon others. For get the Tigres, they are dying their own inferiority complex otherwise Tigre has no home without Ethiopia, but we know the love bragging and making lies.

If the Amhara region had strong leadership and most of them were not ጴንጤ they can stop the spread of this good for nothing cult. As we know ጴንጤ is a worldly cult and you can even call a ጴንጤ person to stand for a witness, because they don't have God. Their God is money, you give ጴንጤ money you can write anything on his/her head. They don't have fear of God in their conscience. It is ክንደ ቡቲክ cult, the highest bidder can use them up like a commercial seix-worker. In short, Amhara people have the responsibility to safeguard their traditional accepted way of belief. The region has the right to ban certain undesirable cults and practices.

Noble Amhara wrote:
12 Jan 2022, 12:37
What about Ethiopianwit? The beshitaw of the amaras you forgot to mention that which is the reason why cadres abiy worshippers and stupid idiots that think Amhara can coexist any where in the country exists. What is the purpose of amhara artificsts being in addis muesuem ? The gallas threaten to destroy that city in fact wealthy amharas should move to bahir dar amharas if smart would try to bankrupt addis nazret debrezeyt as revenge to geday opduma . Amhara wouldn’t be suffering this much if it didn’t hold Ethiopianism. Amhara has no place in hellhole shxthole welega and most of oromia. So that is the real disease. Ethiopia is not my problEm but Amhara gain 0 out of it ethiopianism is more dangerous to amara then anything else

If all amhara dont live in oromia let see how PP Oromunna government can survive! Oromia will crumble and its economy will become like afghanistan the shane is anti economic anti universal village tribal mindist. This means Shimlees Abdisa oromia is going to hell shane will destroy and empty oromia and its former pp blessings

The issue of penteism should also be dealt with in Amhara region. Ban all white missionary or any missionary from other region then build orthodox nationalism to counter it. The building of pente churches can also be banned in amhara region but that is a very small and minimal problem
Abere wrote:
12 Jan 2022, 11:10
ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

ሶስቱም ህሌና የሌላቸው አንዳችም ሰዋዊ ይሁን ሞራላዊ ብቃት የማይገኝባቸው ናቸው። የተሰራውን እና የተገነባውን ለማፈረስ እንጅ ምንም አስተዋጽ ኦ የማያደርጉ አገር እና ትውልድ የሚያፈርሱ እና የሚያኮላሹ ናቸው። ከወያኔ ይሁን ከኦነግ ጋር ሀሳብ ማበልጸግ እና ማንሸራሸር ማንም አይችልም እንድሁም ከጴንጤ እንድሁ ክርክር እና ግጭት እንጅ አንድም ቁም አዘል ሞራላዊ የሆነ ነገር የለም። ጴንጤ ልድፈርህ እንጅ የአንተ ሞራል እና እምነት ጥልቀት ምን እንድሆነ እንኳን አያውቅም። 3ቱም የጥፋት በሽታዎች ግን በውጭ ቀኝ ገዥዎች የተሰደዱ የጥፋት አውሬዎች ናቸው። 3ቱም ደግሞ በበታችነት የስሜት ደዌ የሚሰቃዩ የአእምሮ እና የመንፈስ ህሙማን ናቸው። የአእምሮ ደዌ እና መንፈስ ደካማ መሰብሰቢያ የጥፋት ጉሬዎች ናቸው። ኢትዮጵያ እንደት ከእነዚህ በሽታዎች ትላቀቃለች?

Naga Tuma
Member+
Posts: 5536
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

Post by Naga Tuma » 13 Jan 2022, 01:48

Abere wrote:
12 Jan 2022, 17:45
One point I would like to stress though is no region can survive without Ethiopiwinet, those sh!t Orommuma can't even survive a single day if Ethiopia is not there; the sh!t Ormumma is so far on artificial breathing system, if for one or another reason Ethiopiawinet is unplugged …
As a side note, conceptually, there is no practical difference between ኢትዮጵያዊነት፣ ኦሮሙማ፣ ሃደ ልቢ ሃደ ህዝቢ፣ የኣፍርካ ቀንድንት።

At least in my understanding, all are affronts to intra rivalries in favor of unity of purpose. Some may have projected it against others. Unity of purpose can be meritocratic and on different scales. You can talk about the opposite of clean a thousand times by just talking about clean a thousand times.

kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

Post by kibramlak » 13 Jan 2022, 03:04

To say Ethiopiawinet is same as Oromuma is exactly what Abiy is telling us implicitly. But practically speaking, they are in a diametrically opposit direction.

Ethiopiawinet embresses peace among its people regardless of ethnicity, religion,....and it doesn't restrict anyone to work and prosper anywhere in Ethiopia. Ethiopiawinet doesn't destroy its own history and conspire with internal and external enemies. Oromomuma on the other hand conspires with both internal and external enemies, use ethnicity to loot and ulwafully prosper, destroy Ethiopian history, wants to expand paganism, aka gada system and Satan cult (aka irecha), burn and loot the hard earned properties of others, never want to co-exist with others,.... Oromuma is from the same OLF collection of idi@ts who salivate to invade and destroy the culture and properties of others while protecting their own. Oromuma is expanding lawlessness and anarchy in the country. Oromuma want to destroy the script of Ethiopia while shamelessly using foreign Latin script, borrowing missionary religion,...

I entirely agree that OLF (aka Oromuma), TPLF and Pente are the main ils of Ethiopia causing violence and discord among people.

By the way, Muslim and Christians coexisted seamlessly for centuries and Ethiopia is a unique country in the world where we see such peaceful coexistence, until the evils (tplf, pente, oromuma) came into existence. Despite all their evil effort, the centuries old strong bond between the traditional Muslims and Christians are found to be unshakeable. I love Ethiopiawinet whenever I thing of our Muslim and Christan brotherhood, peaceful and seamless coexistence. That is what Ethiopiawinet is. Ethiopiawinet fights evils while Oromuma nurture evils. That's it.

Naga Tuma wrote:
13 Jan 2022, 01:48
Abere wrote:
12 Jan 2022, 17:45
One point I would like to stress though is no region can survive without Ethiopiwinet, those sh!t Orommuma can't even survive a single day if Ethiopia is not there; the sh!t Ormumma is so far on artificial breathing system, if for one or another reason Ethiopiawinet is unplugged …
As a side note, conceptually, there is no practical difference between ኢትዮጵያዊነት፣ ኦሮሙማ፣ ሃደ ልቢ ሃደ ህዝቢ፣ የኣፍርካ ቀንድንት።

At least in my understanding, all are affronts to intra rivalries in favor of unity of purpose. Some may have projected it against others. Unity of purpose can be meritocratic and on different scales. You can talk about the opposite of clean a thousand times by just talking about clean a thousand times.

Naga Tuma
Member+
Posts: 5536
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

Post by Naga Tuma » 13 Jan 2022, 09:55

There is a big difference between saying two things are conceptually the same and that the two things are the same. So, your “exactly” infraction is another projection. Reading the side note again may be helpful here.

Thank you for your lecture about coexistence after having been lectured about Ethiopia’s Hidase for so long. I hope to read your own dispensation of what you understand to be the organic source of that coexistence and the call for Ethiopia’s Hidase.
kibramlak wrote:
13 Jan 2022, 03:04
To say Ethiopiawinet is same as Oromuma is exactly what Abiy is telling us implicitly. But practically speaking, they are in a diametrically opposit direction.

Ethiopiawinet embresses peace among its people regardless of ethnicity, religion,....and it doesn't restrict anyone to work and prosper anywhere in Ethiopia. Ethiopiawinet doesn't destroy its own history and conspire with internal and external enemies. Oromomuma on the other hand conspires with both internal and external enemies, use ethnicity to loot and ulwafully prosper, destroy Ethiopian history, wants to expand paganism, aka gada system and Satan cult (aka irecha), burn and loot the hard earned properties of others, never want to co-exist with others,.... Oromuma is from the same OLF collection of idi@ts who salivate to invade and destroy the culture and properties of others while protecting their own. Oromuma is expanding lawlessness and anarchy in the country. Oromuma want to destroy the script of Ethiopia while shamelessly using foreign Latin script, borrowing missionary religion,...

I entirely agree that OLF (aka Oromuma), TPLF and Pente are the main ils of Ethiopia causing violence and discord among people.

By the way, Muslim and Christians coexisted seamlessly for centuries and Ethiopia is a unique country in the world where we see such peaceful coexistence, until the evils (tplf, pente, oromuma) came into existence. Despite all their evil effort, the centuries old strong bond between the traditional Muslims and Christians are found to be unshakeable. I love Ethiopiawinet whenever I thing of our Muslim and Christan brotherhood, peaceful and seamless coexistence. That is what Ethiopiawinet is. Ethiopiawinet fights evils while Oromuma nurture evils. That's it.

Naga Tuma wrote:
13 Jan 2022, 01:48
Abere wrote:
12 Jan 2022, 17:45
One point I would like to stress though is no region can survive without Ethiopiwinet, those sh!t Orommuma can't even survive a single day if Ethiopia is not there; the sh!t Ormumma is so far on artificial breathing system, if for one or another reason Ethiopiawinet is unplugged …
As a side note, conceptually, there is no practical difference between ኢትዮጵያዊነት፣ ኦሮሙማ፣ ሃደ ልቢ ሃደ ህዝቢ፣ የኣፍርካ ቀንድንት።

At least in my understanding, all are affronts to intra rivalries in favor of unity of purpose. Some may have projected it against others. Unity of purpose can be meritocratic and on different scales. You can talk about the opposite of clean a thousand times by just talking about clean a thousand times.

Abere
Senior Member
Posts: 11098
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

Post by Abere » 13 Jan 2022, 11:32

What Abiy Ahmed talking and actually doing is totally different. He did not mean Ethiopiawinet, he is using Ethiopiawinet to kill Ethiopiawinet itself. He used Ethiopiawinet to create Orommuma, a newly coined term which is alien to Oromos themselves. Orommuma has never been known in the recorded history of Ethiopia. Orommuma not only swallow the other 85 ethnic groups it also swallows Oromos themselves. As everyone knows there are striking differences and dissimilarities among Oromos, for instance, the Harar Oromo is not the same as Shewa Oromo, so does the Bale Oromo not the same as Wollega Oromo. Let alone cultural dissimilarities their linguistical difference is very marked. So, the alien Oromuma ideology is even killing the culture of Oromos. Thus, Orommuma is an imported virus with the intention of killing Ethiopia and Ethiopiawinet. Orommuma is the same as ጴንጤ - both are alien and imported to the country. Interestingly, in Abiy Ahmed both Orimmuma and ጴንጤ are simultaneously dwelling in him. He is therefore a disguised force of destruction. He infiltrated like a lethal virus into the political body of the country with the ultimate objective of taking the nation. It is thus the sacred responsibility of this generation to save and preserve their only one Ethiopian country as well as the two oldest religions of their ancestors( Orthodox Christianity and Traditional Islamic faith). Likewise, those service men and women in the military should wake up now they are responsible to safeguard the country not Abiy Ahmed or Berhanu Jula). They are the one who will be losing their country, they no more should be misguided and tricked by Abiy Ahmed and his military generals. They have to take matters into their own hands now, the human cost is too much to be deceived by Abiy Ahemd.
kibramlak wrote:
13 Jan 2022, 03:04
To say Ethiopiawinet is same as Oromuma is exactly what Abiy is telling us implicitly. But practically speaking, they are in a diametrically opposit direction.

Ethiopiawinet embresses peace among its people regardless of ethnicity, religion,....and it doesn't restrict anyone to work and prosper anywhere in Ethiopia. Ethiopiawinet doesn't destroy its own history and conspire with internal and external enemies. Oromomuma on the other hand conspires with both internal and external enemies, use ethnicity to loot and ulwafully prosper, destroy Ethiopian history, wants to expand paganism, aka gada system and Satan cult (aka irecha), burn and loot the hard earned properties of others, never want to co-exist with others,.... Oromuma is from the same OLF collection of idi@ts who salivate to invade and destroy the culture and properties of others while protecting their own. Oromuma is expanding lawlessness and anarchy in the country. Oromuma want to destroy the script of Ethiopia while shamelessly using foreign Latin script, borrowing missionary religion,...

I entirely agree that OLF (aka Oromuma), TPLF and Pente are the main ils of Ethiopia causing violence and discord among people.

By the way, Muslim and Christians coexisted seamlessly for centuries and Ethiopia is a unique country in the world where we see such peaceful coexistence, until the evils (tplf, pente, oromuma) came into existence. Despite all their evil effort, the centuries old strong bond between the traditional Muslims and Christians are found to be unshakeable. I love Ethiopiawinet whenever I thing of our Muslim and Christan brotherhood, peaceful and seamless coexistence. That is what Ethiopiawinet is. Ethiopiawinet fights evils while Oromuma nurture evils. That's it.

kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

Post by kibramlak » 15 Nov 2022, 06:10

This post must come to the forefront. Now, the open alliance of pente-olf-tplf is drawn to perpetually seed tribalism and sectarianism

Selam/
Senior Member
Posts: 11825
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

Post by Selam/ » 15 Nov 2022, 07:45

ዼንጤ በሽታ መሆኑን ቤተስኪያናቸው ደጃፍ ሄደህ ነው መስበክ መድሃኒቱ ፓስተር ዴቪድ እንደሚባለው የነሱ የአደባባይ ሰባኪ እንደሚያደርገው። ቀድመሀቸው መገኘት ካልቻልክና በትምህርት ካልመለስካቸው በጉልበት ወይንም በአሉባልታ ልትለውጣቸው አትችልም። አንተም ይኸን ነው እያደረግህ ያለኸውና ምንም ፋይዳ አታመጣም። መሬት ወርደህ አስተምር።

ዼንጤ ላይ ዘለህ ተፈናጠጥህ እንጂ፣ ኦርቶዶክስም እርስ በርሱ ሲናቆር፣ በፖለቲካ ውስጥ ገብቶ ሲዳክር ነው የኖረው። ከዼንጤ የከፋም ሀገር አፍራሽ ሽርሙጥና፣ ውሸት፣ ሌብነት፣ የባዕድ ዕፅ ሱስ፣ ክፋት፣ ምቀኝነት፣ ድንቁርናና ወዘተ ህገራችንን እያተራመሰ ነው። እንዲያውም ዕድሜ ለጴንጤ በል ፣ ኦርቶዶክስ ወንጌልን ምንጥር አድርጋ በአማሪኛ ማስተማር የጀመረችው፣ መንፈሳዊ መዝሙርን በዘመናዊ መልኩ ያሻሻለችው፣ ወጣቶች በንቃት እንዲሳተፉ ያደረገችው በነሱ ምክንያት ነው።
Abere wrote:
12 Jan 2022, 11:10
ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

ሶስቱም ህሌና የሌላቸው አንዳችም ሰዋዊ ይሁን ሞራላዊ ብቃት የማይገኝባቸው ናቸው። የተሰራውን እና የተገነባውን ለማፈረስ እንጅ ምንም አስተዋጽ ኦ የማያደርጉ አገር እና ትውልድ የሚያፈርሱ እና የሚያኮላሹ ናቸው። ከወያኔ ይሁን ከኦነግ ጋር ሀሳብ ማበልጸግ እና ማንሸራሸር ማንም አይችልም እንድሁም ከጴንጤ እንድሁ ክርክር እና ግጭት እንጅ አንድም ቁም አዘል ሞራላዊ የሆነ ነገር የለም። ጴንጤ ልድፈርህ እንጅ የአንተ ሞራል እና እምነት ጥልቀት ምን እንድሆነ እንኳን አያውቅም። 3ቱም የጥፋት በሽታዎች ግን በውጭ ቀኝ ገዥዎች የተሰደዱ የጥፋት አውሬዎች ናቸው። 3ቱም ደግሞ በበታችነት የስሜት ደዌ የሚሰቃዩ የአእምሮ እና የመንፈስ ህሙማን ናቸው። የአእምሮ ደዌ እና መንፈስ ደካማ መሰብሰቢያ የጥፋት ጉሬዎች ናቸው። ኢትዮጵያ እንደት ከእነዚህ በሽታዎች ትላቀቃለች?

Meleket
Member
Posts: 3057
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ኢትዮጵያን የለከፏት ሦስት ክፉ በሽታዎች:- 1) ጴንጤ 2) ወያኔ 3) ኦነግ

Post by Meleket » 15 Nov 2022, 07:49

የኣጼ ሱስንዮስን ኣሟሟት እንዲሁም ስለ ልጃቸው ኣጼ ፋሲል የተፈበረኩ "የገጽታ ገደላ" ትርክቶች በተመለከተ ያሰመርንበትን ክፍል ብታነቡት ለግንዛቤ ይረዳችኋል . . . "ግዮናዊነት" ከሚል ጽሑፍ የተቀነጨበ ነው። :mrgreen:
Meleket wrote:
07 Nov 2022, 10:53
ቢያነቡት ዕውቀት ከመገብዬት ሌላ የሚከስሩት ነገር የለም። ለትንታኔው ምስጋናው አንዱዓለምን አመስግነናል። :mrgreen:
ሰብእና ገደላ (ገጽታ ገደላ) _ የምስጋናው አንዱዓለም እዪታ

የተቃዋሚ ዋና መሳሪያ የሆነው ሰብእና ገደላ በዚህ የአማራነት እንቅስቃሴ ውስጥ ሳይጠቀስ መታለፍ የሌለበት ነው፡፡ ብዙዎችን ደህና ሰዎች ደጋግሞ እያደናቀፈ አላሰራ ያለ፡፡ ሰብእና ገደላ፤ ወይም ገጽታ ገደላ፡፡ ሰብእና (ገጽታ) ገደላ በተለይ በፖለቲካው ዓለም የፖለቲካ ተቋማትን እድሜ የሚተካከል ነው፡፡ ይሄ ዘዴ ሰውን ከስራው ለማደናቀፍ፣ በሰዎች ዘንድ ተቀባይነቱ እንዲሳሳ፣ ትግሉን ተስፋ ቆርጦ እንዲተው፣ ሞራሉ እንዲነካ እና ሁለተኛ አያሳየኝ ብሎ ከሚወደው ስራው ወይም ህዝብ እንዲነጠል ማድረጊያ ስልት ነው፡፡

ገጽታ ገደላ የደካሞች መሳሪያ ነው፡፡ በአካል የማይገድሉትን በምላሳቸው ይገድሉታል፡፡ በተግባርና በሀሳብ የላቃቸውን በአሉባልታና ሀሜት ሊያወርዱት ይሞክራሉ፡፡ ጀግናውን ፈሪ ያደርጉታል፡፡ ሰውን አውሬ ያስመስሉታል፡፡
በታሪካችን ከሚታወቁት ገጽታ ገደላዎች አንዱ አጼ ቴዎድሮስ ላይ የደረሰው ነው፡፡ አጼ ቴዎድሮስን በምላስ ለማሸማቀቅ “የኮሶ ሻጭ ልጅ” አሏቸው፡፡ እስካሁን የካሳ እናት ኮሶ ስለመሸጣቸው በአራት ነጥብ የደመደመ የታሪክ ምስክር የለም፡፡ ቢሆን እንኳ የእናቱ ኮሶ መሸጥ በምንም መልኩ ካሳን ሊገድለው አይችልም ነበር፡፡ አይሻል፣ ጉራምባና ሌሎችም የጦር አውድማዎች ላይ ያንበረከካቸው በኮሶ ማውራ (ዋንጫ/ቅል) ሳይሆን በጦርና በጎራዴ ነበር፡፡ ደካሞች ጦርና ጎራዴን በክንዳቸው መግጠም ሲያቅታቸው በምላሳቸው የኮሶ ማውራን ገጠሙት፡፡

አጼ ፋሲል ሰውነቱ ሁሉ ጸጉር ነው፣ ሴት አብሮ አሳድሮ ያንን እንዳትናገርበት ወደውሀ ይጥል ነበር፣ ለዛ ንስሀ ነው ሰባት ድልድይ እና 44 አብያተ ክርስቲያናት ያሰራው ይሉት ነበር፡፡ ይህ ገጽታ ገደላ ነው፡፡ ንጉሱ ሰው አልነበሩም ወይም የተለዩ ፍጥረት ነበሩ ለማለት ነው፡፡ ያሰሩት ያ ሁሉ የስልጣኔ አሻራ ከንጉሱ ረቂቅ አእምሮ የመነጨ እቅድ እና ፍላጎት እንዳልሆነ በመናገር ስራውን ሲያዳፍኑት ነው፡፡ የጎንደርን ስልጣኔ የዝሙት ንስሀ ፍሬ ሲያደርጉት ነው፡፡ የፋሲል አባት አጼ ሱስንዮስ ብርቱው ጦረኛ ዜና መዋእሉ እንደሚያስረዳው ለ28 አመታት ያለረፍት የተዋጋ ሰው ነው፡፡ ሰበቡ ምንም ሀይማኖት ቢሆንም ቅሉ ምላሱ ተጎልጉሎ ሞተ እየተባለ ነው አሙሟቱ እንኳ የሰው እንዳልሆነ ሲነገር የቆየው፡፡ ያ ሁሉ የዋለው ውለታ በሀይማኖት ባለመስማማቱ ብቻ በምላስ መጎልጎል መሞት ብቻ ነው የተዘጋው፡፡ አጼ ምኒልክን የተፈጥሮ ጥበባቸውንና የመሪነት “ካሪዝማቸውን” ለመካድ ስንት እና ስንት ነገር ይሏቸው ነበር፡፡ አሉላ አባ ነጋን በአጼ ዮሐንስ ዙሪያ የተሰባሰቡ ምላሰኞች “ወዲ ቁቢ” ወይም የደሀ/ገበሬ ልጅ እያሉ እስከማሳሰርና ማሻርም ደርሰው ነበር፡፡ አጼ ሀይለ ስላሴን የንጉሱን ጥበብና ማስተዋል ለመካድ ሲባል ቆሪጥ ምናምን እያሉ ስሙን የሚያጠፉበትም ምክንያት ያው የገጽታ ገደላ ስራ ነው፡፡ ልጅ ኢያሱ ያ ሁሉ ያደረገውንም ያላደረገውም ተጠቅሞ ስሙን በማጉደፍ ከጨዋታ ውጭ የተደረገው በዚሁ በገጽታ ገደላ ስራ ነው፡፡ ልጅ ኢያሱ በወቅቱ ከጀርመንና ቱርክ ጋር ወዳጅነት መመስረቱ ያንገበገባቸው እንግሊዝና ፈረንሳዮች ሴራ ሸረቡበት የሚሉም አሉ፡፡ እንግሊዞች በተለይ ከሱማሌ ሴቶች ጋር ሆኖ የሚያሳይ የሀሰት የፎቶ ቅንብር ግብጽ ውስጥ በ20 ሽህ ኮፒ አባዝተው አምጥተው በተኑ የሚሉ አሉ፡፡ ወግ አጥባቂው የወቅቱ ህዝብም ልጅ ኢያሱን ተቀየመ፡፡ የተባለውን ነገር ልጅ ኢያሱ አድርጎ ሊሆን ይችላል፡፡ ግን ለዛ የሚያበቃው አልነበረም፡፡ ያው ገጽታ ገዳዮች ከባዶ ነገር ገጽታ መግደያ ንጥረ ነገር የሚቀምሙትን ያህል ከትንሽ እውነት ላይ ተራራ የሚያክል ገጽታ ገዳይ ቁልል ይፈጥራሉ ለማለት ነው፡፡

ገጽታ ገደላ የነፍስያ ገደላ ምዕራፍ አንድ ነው፡፡ ገጽታውን ሲገድሉ አልሞትላቸው ያለውን በአካል ለመግደል ይሞክራሉ፡፡ ብርቱዎች ግን ያንን ገጽታ ገደላ ተቋቁመው ያልፉታል፡፡ ወደ እውነተኛ እና ታሪክ አይሽሬ ሰብእናም ይቀይሩታል፡፡
ቴዎድሮስ ኮሶ ሻጭ ለተባለው ሰብእና ገደላ ተነበርክኮ በቋራ በረሀዎች ቀርቶ ቢሆን ዛሬ የማይሞተውን ዋናውን ሰብእና ለታሪክ አያስተላልፍም ነበር፡፡ አጼ ምኒልክ ለተነሳባቸው ሰብእና ገደላ ተነብርክከው ቢሆን ኖሮ ዛሬ “ያለምጣም” አይሆኑም ነበር፡፡ ይሄ የጥንት በሽታ አሁንም አለ፡፡ ሲሻው በግላጭ፣ እንዲያ ሲል ከሀሳዊ ማንነት ጀርባ ሆኖ፡፡ ለዚህ በሽታ ዘመናዊ ቴክኖሎጅው የበለጠ ጥንካሬ ሰጥቶታል፡፡ የዛሬ መቶ አመታት ገደማ ግብጽ ድረስ የውሸት ፎቶ በማቀናበር የተጀመረው የገጽታ ገደላ ዛሬ ቴክኖሎጂውን ተጠቅሞ የት እንደደረሰ በየእለቱ የምናየው ነው፡፡ ነገር ግን ገጽታ ገደላን ያላለፈ እውነተኛውን ሰብእና ለታሪክ አያወርስም፡፡

የኮሶ ሻጭ ልጅ እየተባለ ስሙ የጠፋው ቴዎድሮስ ግን በዘመኑ ከነበሩት መሳፍንት ሁሉ የላቀ የፖለቲካ ራእይ የነበረው ሰው ነው፡፡ ለምሳሌ ለ21 ወራት የንጉሱ እስረኛ የነበረው እንግሊዛዊ ሄንሪ ብላንክ ስለሀበሻ አገር የእስራት ዘመኑ ሲያትት እንዲህ ይላል፡ - በሚቀጥለው የዘመቻ እለት ንጉሱ አስተርጓሚ የነበረውን ሳሙኤልን አሁንም አሁንም ጥያቄ እያስያዘ ይልከው ነበር፡፡ ከጥያቄዎቹም፡- የአሜሪካ ጦርነት አበቃ እንዴ? ምን ያህሉ ሞቱ? ምን ያህል ወታደሮች ነበሯቸው? እንግሊዞች ከአሻንቴዎች ጋር ተዋግተዋል እንዴ? ተዋግተው ወረሯቸውን? አገራቸው ችግር አለበት? እንደዚህ እንደኛ አገር ነው? የዳሆሜ ንጉስ ለምንድነው የራሱን ዜጎች እንደዛ የጨፈጨፋቸው? ምን ነበር ሀይማኖቱ?

ቴዎድሮስ በዚሁ በሄንሪ ማስታወሻ እንደምናነበው በቆራጣ በኩል ጣና ላይ ጀልባዎች እንዲሰሩለት ብዙ ደከመ፡፡ ፈረንጆቹም ችሎታ አልነበራቸውም፡፡ “ማንም የሚረዳው እንደሌለ ሲያውቅ ራሱ ግሩም የሆነ ከወደመደቡ ጠፍጣፋ በጣም ወፍራም የደንገል ታንኳ ሰራ፡፡ በሁለት ሰዎች እጆች የሚሽከረከሩ እንደ ኃይል መስጫ መርገጫ አይነት እጀታዎች ከጎንና ጎን ሰራለት፡፡ በእርግጥ የጋዝ መቅዘፊያ ፈልስፎ ሰራ-- የማሽከርከሪያው ክፍል ብቻ ችግር ቢኖርበትም፡፡ ውሀው ላይ ለረጅም ጊዜ አየነው፡፡ ይሁንና በደንብ ተሸከርካሪ እጀታዎቹ በደንብ እንዲቀዝፉ ወደ መቶ ሰዎች ያስፈልጉት ነበር፡፡ በሚያሳዝን ሁኔታ ግን ይህንን ብዙም ጥቅም ሊሰጠው የማይችለው ስራ ላይ ጊዜውን ሲያጠፋ ከሰፈረበት ካምፕ አራት ማይሎች በማይርቅ ቅርበት በአመጸኛ ሽፍቶች መከበቡን ዘንግቶት ነበር” ይላል ሄንሪ፡፡ ስለመቅደላው መንገድ ሲጽፍም “ቀስ በቀስ መንገዱን ሰራው፡፡ መንገዱ በአውሮፓዊ መሀንዲስ አይን እንኳ ትልቅ ግምት የሚሰጠው ነበር፡፡ በዛም መንገድ ሞርታሮቹን እና መድፎቹን አጓጓዘበት” ብሏል፡፡ ይሄንን ባለ ራእይ ግን በኮሶ ሻጭ ልጅነት ከመንገዱ ለማሰናከል ብዙ ተብሎበት ነበር፡፡

ገጽታ ገደላ የመጀመሪያውን የአማራ ድርጅት መስራችና መሪ እንዲሁም መስዋእት ፕ. አስራት ወልደየስንም አልለቀቃቸው፡፡ ፕ. አስራት ዘለፋ፣ ስድብና አድማ የገጠማቸው ከራሳቸው ወገን እንደሆነ ዛሬ ብዙዎቹ በቁጭት ይናገሩታል፡፡ አማራ እየታደነ በገደል እየተጣለ በነበረበት ወቅት አማራ ለምን ይነካል በማለታቸው ብቻ በህብረ-ብሄር ኢትዮጵያዊያን እና አማራ-ጠል የ60ው ትውልድ አባላት “አክራሪ፣ ዘረኛ” እየተባሉ ይወነጀሉ ነበር፡፡ አስራት ግን ከትምህርትም እጅግ የተማሩ፣ ከዝናም ዝና የነበራቸው ሰው ነበሩ፡፡ በእርሳቸው ዘመን “እኔ አማራ አይደለሁም፤ ኢትዮጵያዊ ነኝ” እያሉ ይኮፈሱ የነበሩት ሁሉ ሲያሳብቡ የነበሩት ተማርኩ ባይነትን እና ሁለንተናዊ ሰውነትን ነው፡፡ ነገር ግን ከአስራት አይደርሱም ነበር፡፡ አስራት እውነተኛ ትምህርት ስለነበራቸው እውነተኛ የህዝብ ፍቅር ነበራቸው፡፡ ከእውነተኛ እውቀትና ትምህርት የህዝብ ፍቅር፣ የሰው ፍቅር ይመነጫል፡፡ ከይስሙላ እውቀትና ትምህርት ግን ሌብነት፣ ሀሜተኝነት፣ ጨካኝነት፣ አሉባልተኝነትና ግብዝነት ይወጣሉ፡፡

የሀበሻ ትምህርት በእውነት ወይም ሀሰት ሞዴል መስራቱ ራሱ ሌላው ችግር ነው፡፡ መሀል አልባ የኢትዮጵያዊያን ህይወት እንግዲህ መቸም ከ66ቱ አብዮት ፍንዳታ ጊዜ የበለጠ የተንጸባረቀበት ጊዜ የለም፡፡ ጤዛ ፊልም ላይ ፕሮፍ. ኃይሌ ገሪማ የጭብጥ መሪም አድርገውታል፡፡ ተስፍሽ “ወይ ከእኛ ነህ ወይ ከዛኛው ነህ፣ መሀል ላይ መሆን አትችልም፤ መሀል ሰፋሪ በሁለት ጥይት ይመታል ይሉሃል” ብሎ ለአንበርብር የሚያስረዳበት ቦታ ማለት ነው፡፡ ይህ ምን ያመለክታል? በኢትዮጵያ ውስጥ የሰው ልጅ መሀል ላይ መኖር አይችልም፡፡ ዳር እና ዳር ሆነህ ትጓተታለህ፡፡ ኃይል ያገኘው ጎትቶ ወደመሀል ያመጣህና ይከሰክስሀል፡፡ መሀሉ የምትከሰከስበት እንጅ በሰላም የምታርፍበት አይደለም፡፡

ይህን በሽታ የምናድግበት ሸፋፋ የትምህርት ስርዓት ያባባሰው ይመስላል፡፡ ለተማሪዎች ከመዋእለ ህጻናት እስከ ዩኒቨርሲቲ ድረስ “እውነት/ሀሰት” የሚል ፈተና ብቻ ነው የሚቀርበው፡፡ ይህም ማለት ለኢትዮያዊ ሁሉም ነገር እውነት ነው ወይም ሀሰት ነው ማለት ነው፡፡ መሀል ላይ ለአከራካሪ ሀሳብ ቦታ የለም፡፡ አከራካሪ ሀሳብ በኢትዮጵያዊያን አእምሮ የለም፡፡ ሁሉም ነገር እውነት ወይ ውሸት ከሆነ ለምን ክርክር ያስፈልጋል!! እውነትነቱን የሚጠራጠር የግድ እውነት ወይ ሀሰት ማለት ስላለበት አንዱን ይመርጣል፡፡ አንተ እውነት እንዲል ፈልገህ እሱ ውሸት ካለ በዱላ ብለህ እውነት እንዲል ታስገድደዋለህ፡፡

በዚህ እውነት/ሀሰት የአእምሮ ስሪት ላደገ ማኅበረሰብ መከራከር አዲስ፣ መፈረጅ ግን ልማድ (“ኖርማል”) ነው፡፡ አእምሮአችን በጥንዳዊ አስተሳሰብ የሚሰራ ነው፡፡ ሌቪ ስትራውስ የተባለ ፈረንሳዊ አንትሮፖሎጅስት/ሶሲዮሎጅስት “ባይናሪ ኦፖዚሽን” ይለዋል፡፡ ምን ማለት ነው? የሰው ልጅ አእምሮ የአሰራር ስርዓት ጥንትም አሁንም በሁሉም ቦታ ተመሳሳይ ነው፡፡ ማለትም በጥንድ ተቃራኒ ዘዴ ነው የሚያስበው ይላል፡፡ ለምሳሌ የሰው ልጅ አእምሮ ጨለማ ካለ ብርሀን አለ ብሎ ያምናል፡፡ ሞት ካለ ህይወት አለ ብሎ ያምናል፡፡ መሄድ ካለ መምጣት አለ፤ ጥሬ ካለ የተቀቀለ አለ ብሎ ያስባል፡፡ ነገር ግን ይሄንን ጥንዳዊ የአእምሮ ስሪት ባህል (ስልጣኔ) ከጥንዳዊነት ወደ ተተንታኝ አሳብነት ቀይሮታል፡፡ በብርሀን እና በጨለማ መካከል ጸሀይ ግባት፣ ምሽት፣ ውድቅት፣ ወጋገን፣ ንጋት፣ ጠዋት፣ ቀን እየተባለ የሚተነተን ብዙ አሀድ አለ፡፡ በሌላውም ሁሉ አስተሳሰብ እንደዛው፡፡

የኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓት ግን ያው የጥንቱ የአእምሮ ስሪት ውስጥ እንደተወሸቀ ነው፡፡ እውነት ወይ ውሸት በሚል አስተሳሰብ፣ ወይም ነው ወይም አይደለም በሚል አስተሳሰብ የተቃኘ ነው፡፡ በእውነት እና በውሸት መካከል ገና እውነት እና ውሸትነቱ ያልለየ፣ ያልተጠና፣ ያልተረጋገጠ አስተሳሰብ መኖሩን አይረዳም፡፡ አንዳንድ በማህረሰቡ እንደ እውነት የተወሰደ ነገር ግን ቆይቶ ውሸት የሚሆን፤ አንዳንድ በማህበረሰቡ እንደውሸት የተወሰደ ግን እውነት የመሆን እድል ያለው አስተሳሰብ መኖሩን አያውቅም፡፡ ለምሳሌ የዚህ ጥንዳዊ አስተሳሰብ ውጤቶችን እንይ፡፡ ምኒልክ ጨቋኝ ነው ወይ አይደለም፡፡ ከነው እና አይደለም ውጭ ሌላ ምርጫ የለህም፡፡ ነው ብለህ ትስማማለህ ወይም አይደለም ብለህ ትጣላለህ፡፡ አማራ አለ ወይም የለም ይልሀል፡፡ ለምን ብለህ ብትጠይቅ መልስ አታገኝም፡፡ አለ ብለህ ትወገዛለህ (አሁን መፈራት ነው በእርግጥ)፤ ወይም የለም ብለህ ገልፍጠህ ይገለፈጥልሀል፡፡ የአማራ ብሄረተኝነት አለ ወይም የለም ተብለህ ትጠየቃለህ፡፡ አእምሮህ በተሰራበት የእውነት/ሀሰት ጥንዳዊ አሰራር መሰረት የለም ወይ አለ ብለህ ትመልሳለህ፡፡ ለምን ብሎ የሚጠይቅህ የለም፡፡ ቢጠይቅህም የምትመልስለትን ሊረዳው አይችልም፡፡ ምክንያቱም አእምሮው ለጥንዳዊ ድምዳሜ እንጅ ለመካከለኛው ትንተና ስላልሰለጠነ፡፡ አማራ ጨቋኝ ነው ወይስ አይደለም ተብለህ ትጠየቃለህ፡፡ አይደለም ብለህ ትጣላለህ ወይም ነው ብለህ ይጨበጨብልሀል፡፡

[ “ግዮናዊነት የአማራ መነሻ እና መድረሻ” ምስጋናው አንዱዓለም (መለክ ሐራ) ከጻፈው መጸሐፍ ገጽ 311-314 የተቀነጨበ]

Post Reply