Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4207
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

ደርዘን የወያኔ የጦር መሪዎች ተገደሉ የተረፈው ወያኔ አማራጭ ወደ ፊት ሄዶ አዲስ መድረስ እና ጥብስ መሆን ነው

Post by Abaymado » 24 Nov 2021, 22:14

በጋሸና ብቻ ወያኔ 20k ታጣቂ እንደረገፈበት ተነግሯል:: ከትግራይ የወጣው ታጣቂ ያለው አማራጭ ወደ ፊት መግፋት ነው:: ወደ አዲስ አበባ መድረስ ነው ያላቸው አማራጭ :: ይም ትንሽ ጭንቀታቸውን ያቃልልላቸዋል:: ግን ከትግራይ የወጡት ታጣቂዎች አንድም መትረፋቸው አጠራጣሪ ነው::
እንደ እኔ ከሆነ እነዚህ ታጣቂዎች አረመኔ እንደመሆናቸው ከመማርክ ይልቅ እርምጃ ቢወሰድባቸው ጥሩ ነው::


Abaymado
Member
Posts: 4207
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: ደርዘን የወያኔ የጦር መሪዎች ተገደሉ ....3000 ሬሳ ቅበሩልን እያሉ እየለመኑ ነው

Post by Abaymado » 24 Nov 2021, 23:09

3000 ሬሳ ቅበሩልን እያሉ እየለመኑ ነው




Post Reply