-
- Member
- Posts: 3976
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
ሰበር ዜና: ባለፉት ሁለት ቀናት 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ! እልልልልልልልልልልልልል
ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬን ጨምሮ ባለፉት ሁለት ቀናት በተካሄደ ልዩ ዘመቻ 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ።
የእቅድ፣ የአመራር እና የቴክኖሎጅ እውቀትን በመጠቀም መንግስት ባለፉት ሁለት ቀናት በባቲ ግንባር በወሰደው የማጥቃት እርምጃ ስድስት የህወሓት የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች መደምሰሳቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገልጸዋል።
ሚኒስትሩ ማምሻውን በሰጡት መግለጫ እርምጃ የተወሰደባቸው የጠላት ጦር ከፍተኛ አመራሮች በሃገር ክህደት ወንጀል ሲፈለጉ የነበሩ መሆናቸውን አስረድተዋል።
በዚህም የወገን ጦር ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራን በሚቀንስ መልኩ በቀየሰው ስትራቴጂ እርምጃ መውሰዱን ገልጸዋል።
በከሚሴ ግንባርም በተመሳሳይ በዛሬው እለት በተወሰደ እርምጃ ስድስት የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ከነጠባቂዎቻቸው መደምሰሳቸውን ነው የገለጹት።
የተደመሰሱትም የጠላትን ጦር ሲመሩ የነበሩ ኮሎኔል እና ጄናራሎች መሆናቸውን ተናግረዋል።
በባቲ ግንባር ዛሬ በተወሰደ እርምጃም ለመልሶ ማጥቃት የተዘጋጀውን ሃይል በማያዳግም እርምጃ እግሬ አውጭኝ ብሎ እንዲፈረጥጥ ማድረግ ተችሏል ነው ያሉት።
በሌሎች ግንባሮችም የወገን ጦር በሰነዘረው ከፍተኛ የማጥቃት እርምጃ ጠላት በከፍተኛ ሁኔታ እተመታ ይገኛል ብለዋል ሚኒስትሩ በመግለጫቸው፡፡
ህብረተሰቡም የወገንን ጦር ጥቃት መቋቋም አቅቶት በቡድን እና በተናጠል እየሸሸ ያለው የጠላት ሃይል ጉዳት እንዳያደርስ አካባቢውን በንቃት እንዲከታተልም ጥሪ አቅርበዋል።
የእቅድ፣ የአመራር እና የቴክኖሎጅ እውቀትን በመጠቀም መንግስት ባለፉት ሁለት ቀናት በባቲ ግንባር በወሰደው የማጥቃት እርምጃ ስድስት የህወሓት የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች መደምሰሳቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገልጸዋል።
ሚኒስትሩ ማምሻውን በሰጡት መግለጫ እርምጃ የተወሰደባቸው የጠላት ጦር ከፍተኛ አመራሮች በሃገር ክህደት ወንጀል ሲፈለጉ የነበሩ መሆናቸውን አስረድተዋል።
በዚህም የወገን ጦር ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራን በሚቀንስ መልኩ በቀየሰው ስትራቴጂ እርምጃ መውሰዱን ገልጸዋል።
በከሚሴ ግንባርም በተመሳሳይ በዛሬው እለት በተወሰደ እርምጃ ስድስት የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ከነጠባቂዎቻቸው መደምሰሳቸውን ነው የገለጹት።
የተደመሰሱትም የጠላትን ጦር ሲመሩ የነበሩ ኮሎኔል እና ጄናራሎች መሆናቸውን ተናግረዋል።
በባቲ ግንባር ዛሬ በተወሰደ እርምጃም ለመልሶ ማጥቃት የተዘጋጀውን ሃይል በማያዳግም እርምጃ እግሬ አውጭኝ ብሎ እንዲፈረጥጥ ማድረግ ተችሏል ነው ያሉት።
በሌሎች ግንባሮችም የወገን ጦር በሰነዘረው ከፍተኛ የማጥቃት እርምጃ ጠላት በከፍተኛ ሁኔታ እተመታ ይገኛል ብለዋል ሚኒስትሩ በመግለጫቸው፡፡
ህብረተሰቡም የወገንን ጦር ጥቃት መቋቋም አቅቶት በቡድን እና በተናጠል እየሸሸ ያለው የጠላት ሃይል ጉዳት እንዳያደርስ አካባቢውን በንቃት እንዲከታተልም ጥሪ አቅርበዋል።
-
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Re: ሰበር ዜና: ባለፉት ሁለት ቀናት 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ! እልልልልልልልልልልልልል
Please wait, video is loading...
Ejersa wrote: ↑24 Nov 2021, 13:54ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬን ጨምሮ ባለፉት ሁለት ቀናት በተካሄደ ልዩ ዘመቻ 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ።
የእቅድ፣ የአመራር እና የቴክኖሎጅ እውቀትን በመጠቀም መንግስት ባለፉት ሁለት ቀናት በባቲ ግንባር በወሰደው የማጥቃት እርምጃ ስድስት የህወሓት የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች መደምሰሳቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገልጸዋል።
ሚኒስትሩ ማምሻውን በሰጡት መግለጫ እርምጃ የተወሰደባቸው የጠላት ጦር ከፍተኛ አመራሮች በሃገር ክህደት ወንጀል ሲፈለጉ የነበሩ መሆናቸውን አስረድተዋል።
በዚህም የወገን ጦር ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራን በሚቀንስ መልኩ በቀየሰው ስትራቴጂ እርምጃ መውሰዱን ገልጸዋል።
በከሚሴ ግንባርም በተመሳሳይ በዛሬው እለት በተወሰደ እርምጃ ስድስት የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ከነጠባቂዎቻቸው መደምሰሳቸውን ነው የገለጹት።
የተደመሰሱትም የጠላትን ጦር ሲመሩ የነበሩ ኮሎኔል እና ጄናራሎች መሆናቸውን ተናግረዋል።
በባቲ ግንባር ዛሬ በተወሰደ እርምጃም ለመልሶ ማጥቃት የተዘጋጀውን ሃይል በማያዳግም እርምጃ እግሬ አውጭኝ ብሎ እንዲፈረጥጥ ማድረግ ተችሏል ነው ያሉት።
በሌሎች ግንባሮችም የወገን ጦር በሰነዘረው ከፍተኛ የማጥቃት እርምጃ ጠላት በከፍተኛ ሁኔታ እተመታ ይገኛል ብለዋል ሚኒስትሩ በመግለጫቸው፡፡
ህብረተሰቡም የወገንን ጦር ጥቃት መቋቋም አቅቶት በቡድን እና በተናጠል እየሸሸ ያለው የጠላት ሃይል ጉዳት እንዳያደርስ አካባቢውን በንቃት እንዲከታተልም ጥሪ አቅርበዋል።
-
- Member+
- Posts: 9527
- Joined: 23 Jul 2015, 06:10
Re: ሰበር ዜና: ባለፉት ሁለት ቀናት 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ! እልልልልልልልልልልልልል
Hameddibewoyane wrote: ↑24 Nov 2021, 14:03Please wait, video is loading...Ejersa wrote: ↑24 Nov 2021, 13:54ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬን ጨምሮ ባለፉት ሁለት ቀናት በተካሄደ ልዩ ዘመቻ 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ።
የእቅድ፣ የአመራር እና የቴክኖሎጅ እውቀትን በመጠቀም መንግስት ባለፉት ሁለት ቀናት በባቲ ግንባር በወሰደው የማጥቃት እርምጃ ስድስት የህወሓት የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች መደምሰሳቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገልጸዋል።
ሚኒስትሩ ማምሻውን በሰጡት መግለጫ እርምጃ የተወሰደባቸው የጠላት ጦር ከፍተኛ አመራሮች በሃገር ክህደት ወንጀል ሲፈለጉ የነበሩ መሆናቸውን አስረድተዋል።
በዚህም የወገን ጦር ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራን በሚቀንስ መልኩ በቀየሰው ስትራቴጂ እርምጃ መውሰዱን ገልጸዋል።
በከሚሴ ግንባርም በተመሳሳይ በዛሬው እለት በተወሰደ እርምጃ ስድስት የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ከነጠባቂዎቻቸው መደምሰሳቸውን ነው የገለጹት።
የተደመሰሱትም የጠላትን ጦር ሲመሩ የነበሩ ኮሎኔል እና ጄናራሎች መሆናቸውን ተናግረዋል።
በባቲ ግንባር ዛሬ በተወሰደ እርምጃም ለመልሶ ማጥቃት የተዘጋጀውን ሃይል በማያዳግም እርምጃ እግሬ አውጭኝ ብሎ እንዲፈረጥጥ ማድረግ ተችሏል ነው ያሉት።
በሌሎች ግንባሮችም የወገን ጦር በሰነዘረው ከፍተኛ የማጥቃት እርምጃ ጠላት በከፍተኛ ሁኔታ እተመታ ይገኛል ብለዋል ሚኒስትሩ በመግለጫቸው፡፡
ህብረተሰቡም የወገንን ጦር ጥቃት መቋቋም አቅቶት በቡድን እና በተናጠል እየሸሸ ያለው የጠላት ሃይል ጉዳት እንዳያደርስ አካባቢውን በንቃት እንዲከታተልም ጥሪ አቅርበዋል።
-
- Member
- Posts: 3976
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
-
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Re: ሰበር ዜና: ባለፉት ሁለት ቀናት 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ! እልልልልልልልልልልልልል
Ejersa wrote: ↑24 Nov 2021, 13:54ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬን ጨምሮ ባለፉት ሁለት ቀናት በተካሄደ ልዩ ዘመቻ 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ።
የእቅድ፣ የአመራር እና የቴክኖሎጅ እውቀትን በመጠቀም መንግስት ባለፉት ሁለት ቀናት በባቲ ግንባር በወሰደው የማጥቃት እርምጃ ስድስት የህወሓት የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች መደምሰሳቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገልጸዋል።
ሚኒስትሩ ማምሻውን በሰጡት መግለጫ እርምጃ የተወሰደባቸው የጠላት ጦር ከፍተኛ አመራሮች በሃገር ክህደት ወንጀል ሲፈለጉ የነበሩ መሆናቸውን አስረድተዋል።
በዚህም የወገን ጦር ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራን በሚቀንስ መልኩ በቀየሰው ስትራቴጂ እርምጃ መውሰዱን ገልጸዋል።
በከሚሴ ግንባርም በተመሳሳይ በዛሬው እለት በተወሰደ እርምጃ ስድስት የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ከነጠባቂዎቻቸው መደምሰሳቸውን ነው የገለጹት።
የተደመሰሱትም የጠላትን ጦር ሲመሩ የነበሩ ኮሎኔል እና ጄናራሎች መሆናቸውን ተናግረዋል።
በባቲ ግንባር ዛሬ በተወሰደ እርምጃም ለመልሶ ማጥቃት የተዘጋጀውን ሃይል በማያዳግም እርምጃ እግሬ አውጭኝ ብሎ እንዲፈረጥጥ ማድረግ ተችሏል ነው ያሉት።
በሌሎች ግንባሮችም የወገን ጦር በሰነዘረው ከፍተኛ የማጥቃት እርምጃ ጠላት በከፍተኛ ሁኔታ እተመታ ይገኛል ብለዋል ሚኒስትሩ በመግለጫቸው፡፡
ህብረተሰቡም የወገንን ጦር ጥቃት መቋቋም አቅቶት በቡድን እና በተናጠል እየሸሸ ያለው የጠላት ሃይል ጉዳት እንዳያደርስ አካባቢውን በንቃት እንዲከታተልም ጥሪ አቅርበዋል።
-
- Member+
- Posts: 6384
- Joined: 26 Mar 2015, 08:47
Re: ሰበር ዜና: ባለፉት ሁለት ቀናት 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ! እልልልልልልልልልልልልል
Hameddibewoyane wrote: ↑24 Nov 2021, 14:35Ejersa wrote: ↑24 Nov 2021, 13:54ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬን ጨምሮ ባለፉት ሁለት ቀናት በተካሄደ ልዩ ዘመቻ 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ።
የእቅድ፣ የአመራር እና የቴክኖሎጅ እውቀትን በመጠቀም መንግስት ባለፉት ሁለት ቀናት በባቲ ግንባር በወሰደው የማጥቃት እርምጃ ስድስት የህወሓት የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች መደምሰሳቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገልጸዋል።
ሚኒስትሩ ማምሻውን በሰጡት መግለጫ እርምጃ የተወሰደባቸው የጠላት ጦር ከፍተኛ አመራሮች በሃገር ክህደት ወንጀል ሲፈለጉ የነበሩ መሆናቸውን አስረድተዋል።
በዚህም የወገን ጦር ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራን በሚቀንስ መልኩ በቀየሰው ስትራቴጂ እርምጃ መውሰዱን ገልጸዋል።
በከሚሴ ግንባርም በተመሳሳይ በዛሬው እለት በተወሰደ እርምጃ ስድስት የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ከነጠባቂዎቻቸው መደምሰሳቸውን ነው የገለጹት።
የተደመሰሱትም የጠላትን ጦር ሲመሩ የነበሩ ኮሎኔል እና ጄናራሎች መሆናቸውን ተናግረዋል።
በባቲ ግንባር ዛሬ በተወሰደ እርምጃም ለመልሶ ማጥቃት የተዘጋጀውን ሃይል በማያዳግም እርምጃ እግሬ አውጭኝ ብሎ እንዲፈረጥጥ ማድረግ ተችሏል ነው ያሉት።
በሌሎች ግንባሮችም የወገን ጦር በሰነዘረው ከፍተኛ የማጥቃት እርምጃ ጠላት በከፍተኛ ሁኔታ እተመታ ይገኛል ብለዋል ሚኒስትሩ በመግለጫቸው፡፡
ህብረተሰቡም የወገንን ጦር ጥቃት መቋቋም አቅቶት በቡድን እና በተናጠል እየሸሸ ያለው የጠላት ሃይል ጉዳት እንዳያደርስ አካባቢውን በንቃት እንዲከታተልም ጥሪ አቅርበዋል።
-
- Member
- Posts: 3976
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
-
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
-
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
-
- Member+
- Posts: 6796
- Joined: 19 Oct 2017, 11:19
-
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
-
- Member+
- Posts: 6384
- Joined: 26 Mar 2015, 08:47