Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum


sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "የወልቃይት ፀገዴ ጉዳይ፤ የአማራ መንግስት ሄዶ ቦታውን ስለተቆጣጠረ ብቻ፤ ይዤ በዛው እጸናለው ቢል አግባብነት የለውም" ልጅ ተክሌ - ውይይት - ርዕዮት አለሙ & ተክለሚካኤል አበበ

Post by sarcasm » 05 Aug 2021, 07:46

By Dereje Gerefa Tullu

አንድ በጣም እርግጠኛ መሆን የሚቻለው የፌደራል መንግስት

1 የክልል ልዩ ኃይሎች በሌላ ክልል ውስጥ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት አንድም ቀን ደግፈው አያውቁም። ለወደፍቱም ይደግፋሉ ቢዬ አላስብም። ችግሩ በጊዜ ነገሮችን አለመፈፀም ነው። አሁንም ወይ ዛሬ ወይም የዛሬ ወር አሊያም የዛሬ ሁለት ወር እሄንን በግልፅ ተቀብሎ ማስፈፀሙ አይቀርም ። ያንን የማያደርግ ከሆነ ከማይወጣው አጣብቂኝ ውስጥ ይገባል።

ከዚህ አንፃር የላይኞቹ እሄ ይጠፋቸዋል ቢዬ አልገምትም።

የሰሞኑ የልዩ ኃይል ዘመቻም የህዋሃትን ወደ አፋር መስፋፋት ለመገደብ የተረገ ዘመቻ ነው ብዬ ኣምናለሁ። በኔ ግምት የክልል ልዩ ሃይሎችን በቀጥታ ከማዝመት ለጊዜውም ቢሆን በአንድ የፌደራል እዝ ስር ልዩ ኃይሎችን ማዋቀር እና በፌደራል ፖሊስ ስር እንዲመሩ ማድረግ ህገመንግስታዊም ሞራላዊም ነው።

2 የፌደራል መንግስት የኤርትራ መንግስት ከትግራይ ክልል መውጣት እንዳለበት ከተናገረ ቆይቷል። ችግሩ የነበረው እሄንን በአግባቡ ማስፈፀሙ ላይ ነው።
የፌደራል መንግስት ከትግራይ ክልል ከመውጣቱ በፊት የኤርትራ ኃይል ከአብዛኛው የትግራይ አከባቢ መውጣቱ ይታወቃል። የፌደራል መንግስቱ ከትግራይ ከወጣ በኃላ የኤርትራ ኃይል ተመልሶ ከገባ ያ ሌላ ታሪክ ነው። አቀራረቡም ሌላ ነው።

3 የፌደራል መንግስት ከትግራይ ጋር ተያይዞ ያላቀረበው እና ማቅረብ ያለበት ጠቅለል ያለ የሳላም ፓኬጅ ነው። አሁን ያንን በግልፅ በማቅረብ proactive ሆኖ ዲፕሎማሲውንም ሆነ የሰላሙን መንገድ መምራት አለበት። አሁን ባለው ሁኔታ መንግስት የሰላም መንገዱን ቀድሞ ካልመራ ዓለም አቀፍ ማህበረሰቡ ለመምራት ተንሳፍስፏል።

4 የኢትዮጵያ መንግስት ችግሮች ያሉት ትግራይ ብቻ ሳይሆን በተለያዩ የሀገሪቱ አከባቢ መሆኑን ተረድቶ ሁሉን አቀፍ Dialogue በመጀመር ችግሮችን ለመፍታት መንቀሳቀስ መጀመር ለሀገራችንም ሆነ ለህዝባችን እጅግ ወሳኝ መሆኑን መረዳት አለበት።አሁን ላለንበት አጣብቂኝ ሁሉን አቀፍ ውይይት ወደ መፍትሄው ያቀርበናል።
Please wait, video is loading...

YAY
Member
Posts: 943
Joined: 21 Aug 2013, 11:51

Re: "የወልቃይት ፀገዴ ጉዳይ፤ የአማራ መንግስት ሄዶ ቦታውን ስለተቆጣጠረ ብቻ፤ ይዤ በዛው እጸናለው ቢል አግባብነት የለውም" ልጅ ተክሌ - ውይይት - ርዕዮት አለሙ & ተክለሚካኤል አበበ

Post by YAY » 05 Aug 2021, 11:13

Dear Dereje G. Tullu and Sarcasm: Who should dialogue/negotiate with whom based on what?

Are you suggesting that each person or opposition group/party should dialogue with the Federal Government? There are village, district, kellil and Federal governments in Etiyopiya. Any citizen cannot get up and converse with the Federal Government. That is practically impossible to do in this case. That is why there are people's representatives (elected or appointed). That is why there are governance institutions (governmental structures, governance bodies, laws, procedures, regulations, etc.) set up to conduct public affairs. In addition, citizens could participate in discussing issues when invited to give their opinions, or take initiatives to propose solutions, or petition political bodies to resolve their problems. Dialogue among elites, political parties, and/or citizen groups should obviously continue as a necessary practice to enhance social understanding. Governance is not, however, necessarily accomplished by periodic dialogues between opposing parties, but by the collective/singular decisions of people's representatives or Federal institutions. Why fight violently if you can resolve differences peacefully, legally? Please also write what you are proposing with clarity. Who is the "we" you are referring to?

Eritrea has announced that it has removed its troops out of the Eritrea-Etiyopiya border areas. Who should dialogue about this issue with whom are you suggesting? What part of Eritrea's actions are you claiming is blocking peaceful resolution of the TPLF vs. Federal Gov't conflict in Etiyopiya. Or, are you proposing that Eritrea must not respond to attacks or threats of attacks from TPLF & Co. forces? If it is OK for other international forces to interfere in the conflict in favor of TPLF would it be reasonable to oppose others from siding with the Federal Government? Be fair.

Regarding to matters of conflict resolution in Etiyopiya, you have to comprehend something----dialogue/negotiations for resolving conflicts require common grounds (i.e. principles, beliefs, right and wrong values, etc) shared by conflicting sides. For instance, TPLF militarily attacked the Federal Armed Forces in Tigraiy (claiming preemptive self-defense). The Federal Government responded in kind in defense of Etiyopiya's Federal State. In my perspective, the conflict should be resolved by the Federal institutions (Federal Courts, House of Federation, House of People's Representatives, etc.) if the TPLF leaders who are sought for law enforcement by the Federal Government believe in still being Etiyopiyan and Etiyopiya's laws. Opponents would argue their legal cases and justice would be served. Justice could not be respected if not backed by the armed enforcement of the State. The Federal Government is trying to do this purpose of the State, but would TPLF agree to abide by the institutions of Etiyopiya? If TPLF concurs, then, peace would prevail, if TPLF rejects this principle, then, the war shall continue until Federal Government subdues TPLF, or TPLF overthrows the Federal Government.

The Walqayit Issue may not be resolved "only" because the AmHara occupied it. It is not going to also be resolved "only" if it is returned back to the Tigraiy ethnic State. It is a disputed territory from the beginning of ethnic Federation was established. Tigrayans (when in dominance) determined Walqayit to be Tiagraiy's and maintained it so by subterfuge and violence. That determination was done without the consent of the non-Tigraiyan original inhabitants of Walqayit. They dispute the population statistics or historical facts presented by TPLF to take Walqayit. I find no historical evidence that Tigraiyan territory ever extended west of the Tekkezze River. So who should decide and resolve this dispute. The should be a common principle shared by the disputants that, based on the Federal Constitution, the House of Federation could, and should. There is no need for Tigraiyans to fight a war and re-possess Walqayit, and the AmHara should not be asked to leave Walqayit until it is determined by the House of Federation, or another body it delegated.

Related to this constitutionality, if the Tigraiyans believe Walqayit is constitutionally Tigraiyan, they should then agree to hand over the TPLF leaders that are sought by the Federal Attorney General to face justice for their actions of trying to overthrow the Fedreal Government. This principle is not applicable over the wanted TPLF leaders only but also over all other wanted criminal suspects who raised up armed violence against the Fed. State all over Etiyopiya. So the best type of negotiation the Federal Government could do with domestic forces trying to overthrow it is negotiation on how to hand themselves in to the Law with dignity like all those already did, or face the armed might of the Federal State.




sarcasm wrote:
05 Aug 2021, 07:46
By Dereje Gerefa Tullu

አንድ በጣም እርግጠኛ መሆን የሚቻለው የፌደራል መንግስት

1 የክልል ልዩ ኃይሎች በሌላ ክልል ውስጥ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት አንድም ቀን ደግፈው አያውቁም። ለወደፍቱም ይደግፋሉ ቢዬ አላስብም። ችግሩ በጊዜ ነገሮችን አለመፈፀም ነው። አሁንም ወይ ዛሬ ወይም የዛሬ ወር አሊያም የዛሬ ሁለት ወር እሄንን በግልፅ ተቀብሎ ማስፈፀሙ አይቀርም ። ያንን የማያደርግ ከሆነ ከማይወጣው አጣብቂኝ ውስጥ ይገባል።

ከዚህ አንፃር የላይኞቹ እሄ ይጠፋቸዋል ቢዬ አልገምትም።

የሰሞኑ የልዩ ኃይል ዘመቻም የህዋሃትን ወደ አፋር መስፋፋት ለመገደብ የተረገ ዘመቻ ነው ብዬ ኣምናለሁ። በኔ ግምት የክልል ልዩ ሃይሎችን በቀጥታ ከማዝመት ለጊዜውም ቢሆን በአንድ የፌደራል እዝ ስር ልዩ ኃይሎችን ማዋቀር እና በፌደራል ፖሊስ ስር እንዲመሩ ማድረግ ህገመንግስታዊም ሞራላዊም ነው።

2 የፌደራል መንግስት የኤርትራ መንግስት ከትግራይ ክልል መውጣት እንዳለበት ከተናገረ ቆይቷል። ችግሩ የነበረው እሄንን በአግባቡ ማስፈፀሙ ላይ ነው።
የፌደራል መንግስት ከትግራይ ክልል ከመውጣቱ በፊት የኤርትራ ኃይል ከአብዛኛው የትግራይ አከባቢ መውጣቱ ይታወቃል። የፌደራል መንግስቱ ከትግራይ ከወጣ በኃላ የኤርትራ ኃይል ተመልሶ ከገባ ያ ሌላ ታሪክ ነው። አቀራረቡም ሌላ ነው።

3 የፌደራል መንግስት ከትግራይ ጋር ተያይዞ ያላቀረበው እና ማቅረብ ያለበት ጠቅለል ያለ የሳላም ፓኬጅ ነው። አሁን ያንን በግልፅ በማቅረብ proactive ሆኖ ዲፕሎማሲውንም ሆነ የሰላሙን መንገድ መምራት አለበት። አሁን ባለው ሁኔታ መንግስት የሰላም መንገዱን ቀድሞ ካልመራ ዓለም አቀፍ ማህበረሰቡ ለመምራት ተንሳፍስፏል።

4 የኢትዮጵያ መንግስት ችግሮች ያሉት ትግራይ ብቻ ሳይሆን በተለያዩ የሀገሪቱ አከባቢ መሆኑን ተረድቶ ሁሉን አቀፍ Dialogue በመጀመር ችግሮችን ለመፍታት መንቀሳቀስ መጀመር ለሀገራችንም ሆነ ለህዝባችን እጅግ ወሳኝ መሆኑን መረዳት አለበት።አሁን ላለንበት አጣብቂኝ ሁሉን አቀፍ ውይይት ወደ መፍትሄው ያቀርበናል።
Please wait, video is loading...

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "የወልቃይት ፀገዴ ጉዳይ፤ የአማራ መንግስት ሄዶ ቦታውን ስለተቆጣጠረ ብቻ፤ ይዤ በዛው እጸናለው ቢል አግባብነት የለውም" ልጅ ተክሌ - ውይይት - ርዕዮት አለሙ & ተክለሚካኤል አበበ

Post by sarcasm » 05 Aug 2021, 15:51

YAY wrote:
05 Aug 2021, 11:13

Are you suggesting that each person or opposition group/party should dialogue with the Federal Government? There are village, district, kellil and Federal governments in Etiyopiya. Any citizen cannot get up and converse with the Federal Government. That is practically impossible to do in this case. That is why there are people's representatives (elected or appointed). That is why there are governance institutions (governmental structures, governance bodies, laws, procedures, regulations, etc.) set up to conduct public affairs. In addition, citizens could participate in discussing issues when invited to give their opinions, or take initiatives to propose solutions, or petition political bodies to resolve their problems. Dialogue among elites, political parties, and/or citizen groups should obviously continue as a necessary practice to enhance social understanding. Governance is not, however, necessarily accomplished by periodic dialogues between opposing parties, but by the collective/singular decisions of people's representatives or Federal institutions. Why fight violently if you can resolve differences peacefully, legally? Please also write what you are proposing with clarity. Who is the "we" you are referring to?


It sounds like you just woke up from 9 months comma. The country is not in a normal state of affairs. It is in the worst war in it's entire history (that is what Redwan Hussein said). The warring parties should agree a negotiated ceasefire and resolve their issues using negotiations. All other organized stakeholders also should join them in discussions to resolve the country's fundamental problems.


YAY wrote:
05 Aug 2021, 11:13
Eritrea has announced that it has removed its troops out of the Eritrea-Etiyopiya border areas. Who should dialogue about this issue with whom are you suggesting? What part of Eritrea's actions are you claiming is blocking peaceful resolution of the TPLF vs. Federal Gov't conflict in Etiyopiya. Or, are you proposing that Eritrea must not respond to attacks or threats of attacks from TPLF & Co. forces? If it is OK for other international forces to interfere in the conflict in favor of TPLF would it be reasonable to oppose others from siding with the Federal Government? Be fair.


Are you really suggesting both parties to bring their foreign backers / supporters and plunge the country into never ending proxy wars like in Yemen, Libya and Syria?

YAY wrote:
05 Aug 2021, 11:13
Regarding to matters of conflict resolution in Etiyopiya, you have to comprehend something----dialogue/negotiations for resolving conflicts require common grounds (i.e. principles, beliefs, right and wrong values, etc) shared by conflicting sides. For instance, TPLF militarily attacked the Federal Armed Forces in Tigraiy (claiming preemptive self-defense). The Federal Government responded in kind in defense of Etiyopiya's Federal State. In my perspective, the conflict should be resolved by the Federal institutions (Federal Courts, House of Federation, House of People's Representatives, etc.) if the TPLF leaders who are sought for law enforcement by the Federal Government believe in still being Etiyopiyan and Etiyopiya's laws. Opponents would argue their legal cases and justice would be served. Justice could not be respected if not backed by the armed enforcement of the State. The Federal Government is trying to do this purpose of the State, but would TPLF agree to abide by the institutions of Etiyopiya? If TPLF concurs, then, peace would prevail, if TPLF rejects this principle, then, the war shall continue until Federal Government subdues TPLF, or TPLF overthrows the Federal Government.


Most part of the above paragraph is not relevant to the current stage of the conflict. Are you really suggesting the war should continue until one of them wins? Do you know what it means? Millions and millions will die as most analysts believe that the warring parties have reached military stalemate. What is wrong if they agree to negotiate and resolve their differences peacefully instead of killing millions?

Abere
Senior Member
Posts: 10893
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "የወልቃይት ፀገዴ ጉዳይ፤ የአማራ መንግስት ሄዶ ቦታውን ስለተቆጣጠረ ብቻ፤ ይዤ በዛው እጸናለው ቢል አግባብነት የለውም" ልጅ ተክሌ - ውይይት - ርዕዮት አለሙ & ተክለሚካኤል አበበ

Post by Abere » 05 Aug 2021, 16:12

I hate to watch TPLF's spokes person. Teklemichael ,for instance, is an ardent TPLF advocate who once covered himself up being ESAT. He could discuss TPLF's illegal constitution more fluently in Tigrigna than in Amharic.

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "የወልቃይት ፀገዴ ጉዳይ፤ የአማራ መንግስት ሄዶ ቦታውን ስለተቆጣጠረ ብቻ፤ ይዤ በዛው እጸናለው ቢል አግባብነት የለውም" ልጅ ተክሌ - ውይይት - ርዕዮት አለሙ & ተክለሚካኤል አበበ

Post by sarcasm » 06 Aug 2021, 16:18

Abere wrote:
05 Aug 2021, 16:12
I hate to watch TPLF's spokes person. Teklemichael ,for instance, is an ardent TPLF advocate who once covered himself up being ESAT. He could discuss TPLF's illegal constitution more fluently in Tigrigna than in Amharic.
I think he is practical and wants the country to go for incremental changes rather than never ending revolutionary changes. He know that the constitution has more that 50% support in the country. Check out one of articles below.

"የችግራችን ሁሉ ምንጭ ሕመንግስቱ ነው፤ ሕገመንግስቱ ይሰረዝ፤ ይሻር፤ ይቀደድ፤ የሚሉ ሀይሎች፤ ሕገመንግስቱን በቅጡ አልተረዱትም፤ አገሪቱ ላይ ሌላ ችግር የሚጋብዙ ናቸው" ልጅ ተክሌ

ሕገ-መንገስታዊነት አልሰረጸም፤ ሕገ-መንግስታዊነት ይለምልም

16- ኢትዮጵያ ውስጥ ችግሩ ሕገ-መንግስቱ ሳይሆን፤ ሕገ-መንግስታዊነት፤ ወይንም በሕገ-መንግስቱ መሰረት የመመራት ባህል አለመዳበሩ ነው፡፡ የመንግስት ባለስልጣናት፤ ሕገመንግስቱን አልተረዱትም ወይም ሆን ብለው አጣመው ተርጉመውታል፤ ወይም ኢህአዴግ በፈለገው መንገድ ብቻ እየተተረጎመ ስለመጣና፤ ሕገመንግስቱ ማለት ኢህአዴግ/ብልጽግና የሚለው ስለሆነ፤ ሕገመንግስቱ በነጻነት እንዲዳብርና እንዲያድግ እድል ስላልተሰጠው እንጂ፤ ሕገመንግስቱ ያለምንም ማሻሻያ፤ የኢትዮጵያዊያንን መብት የሚጠብቅበት ሀይልና ስልጣን አለው፡፡ ችግሩ፤ ሕገመንግስታዊነት አልዳበረም፡፡ ለምሳሌ፤ ሰሞኑን የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድርም ይሁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን፤ ባለደራስ ለዛሬ የጠራው ሰልፍ የከለከሉበት አግባብ ሕገ-መንግስታዊ አይደለም፡፡ ሕገ-መንግስቱ በአንቀጽ 30 ያረጋገጠውን፤ ሀሳብን በነጻነት፤ የመግለጽ፤ የመደራጀትና ሰላማዊ ሰልፍ የማድረግ መብትን የጣሰ ነው፡፡ ይሄ ችግር ደግሞ የሚታየው፤ በመንግስት ባለስልጣናት ዘንድ በቻ ሳይሆን፤ ሌሎች ገለልተኛ ናቸው የሚባሉ ተቋማት ዘንድም ነው፡፡ በዚህ ረገድ ጥሩ ምሳሌ፤ የሕገመንግስት አጣሪ ጉባኤው የምርጫን መራዘም የተመለከተው የቅርብ ግዜ ውሳኔ ነው፡፡

17- የሕገ-መንግሰታዊ አጣሪ ጉባኤው ውስጥ፤ የጠቅላይ ፍርድቤት ፕሬዚዳንትና ምክትል ፕሬዚዳንትን ጨምሮ፤ ሌሎች 6 ታዋቂ ሕግ ባለሙያዎች ቢኖሩም፤ የወሰኑት ውሳኔ፤ ኢህአዴግ ከቀናት፤ ሳምንታት ስብሰባ፤ ግምገማ በኋላ ከሚያወጣቸው መግልጫዎች ያልተለየ ውሳኔ ነው፡፡ እንኳንስ የኢህአዴግ/ብልጽግና ባለስልጣናት ጋር፤ የተማሩ የተመራመሩ የሕግ ባለሙያዎችን፤ የተሰጣቸውን ሕመንግስታዊ ስልጣን፤ በቅጡና የሕዝብን መብት በሚያስጠብቅ መልኩ አልተረዱትም፡፡ ውሳኔያቸው ምንም ይሁን ምንም፤ ቢያንስ የግራ ቀኙን ሀሳብ ማስፈር ሲገባው፤ የመንግስትን ፍላጎት ብቻ ባማከለ፤ እንደውም መንግስት ከጠየቀው በላይ መብት በሚሰጥ መልኩ ምርጫው ላልተወሰነ ግዜ እንዲራዘምና፤ እስከዚያውም ገዢው ፓርቲ ስልጣን ላይ እንዲቆይ ወስነዋል፡፡

18- ስለዚህ፤ የችግራችን ሁሉ ምንጭ ሕመንግስቱ ነው፤ ሕገመንግስቱ ይሰረዝ፤ ይሻር፤ ይቀደድ፤ የሚሉ ሀይሎች፤ አንድም ሕገመንግስቱን በቅጡ አልተረዱትም፤ በሌላም በኩል፤ አውቀውም ይሁን ሳያውቁት፤ አገሪቱ ላይ ሌላ ችግር የሚጋብዙ ናቸው፡፡ ምክንቱም፤ ይሄ ሕገመንግስት የሚቀደደው፤ በኛ መቃብር ላይ ነው የሚሉ ሀይሎች በሌላ አንጻር ተሰልፈዋልና፤ ሁላችንም ካከረርን፤ ትርፉ መጫረስ ነው፡፡ ሕገ-መንግስቱ ተቀዶ እንዲጣል የምንፈልገውን ያህል፤ ሕገ-መንግስቱ ከተነካም ለመሞት የተዘጋጁ እንዳሉ እያየን ነው፡፡፡ በሁሉም ወገን ማክረር እንቀንስ፡፡ ችግራችን ሕገመንግስቱ አይደለም፡፡ ከሆነም፤ በከፊል ነው፡፡ በተወሰነ መልኩም ቢሆን ሕገ-መንግስታችንን እናስጠብቃለን ብለው በስተርጅና ጫካ የገቡ አሉ፡፡ ለ27 አመታት ያሸነፉን ሕወሀቶች ለጊዜው በሸነፉም፡ መጪውን አናውቀውም፡፡ ፓርቲያቸው እንጂ፤ ሀሳባቸው ግን ተሸንፏል ማለት አንችልም፡፡ ምክንያቱም የሀሳባቸው ወራሽ አያጡምና፡፡

መቀየር ያለበት ምንድር ነው

19- ኢትዮጵያ ውስጥ መቀየር ያለበት፤ ሕገመንግስቱ ሳይሆን፤ የህገመንግስቱ መንፈስና የገዚው ፓርቲዎች አስተምህሮት፤ የካድሬዎቻቸው የተሳሳተ መንፈስ፤ ወይንም ድንቁርና ነው፡፡ በኢትዮጵያ፤ እስካሁን ባብዛኛው እየተፈጸመ ያለው፤ የኢትዮጵያ ሕገ-መንግስት ሳይሆን፤ ቀደም ሲል ኢህአዴግ፤ አሁን ደግሞ የተረከበው ብልጽግና የፖለቲካ ርእዮትና መረዳት ነው፡፡ ሕገ-መንግስቱ ኢትዮጵያ ውስጥ የብሄር ጭቆና ነበር፤ ብሄር ብሄረሰበቦች ባህላችንን እንድናሳድግ፤ በማንነታችን እንዳንኮራ፤ ራሳችንን በራሳችን ማስተዳደር እንዳንችል ማእቀብ ተጥሎብን ኖረናል፤ እንደቡድን ካልቆምን፤ አውሬ ይበላናል ባሉ ቡድኖች አሸናፊነት የተሰናዳ ሰነድ ነው፡፡ የሕገ-መንግሰቱ መንፈስ በዚህ ተቃኘና፤ እንደብሄር ስልጣን የያዙ ሀይሎች፤ የቡድን መብታቸውን ለማስከበር የት ድረስ መሄድ እንደለባቸው ድንበር ጠፋባቸው፡፡ ስለዚህ፤ አነዚህ የቡድን ሀይሎች፤ በማወቅም፤ ባለማወቅም፤ የግለሰቦች መብት ለይ ተረማመዱበት፡፡ ያ ስህተት ነው፡፡ ማስታረቅ ያለብን እነዚህን ሁለቱን ሀሳቦች ነው፡፡ የቡድንና የግለሰብ መብቶች፤ በሕገመንግስቱ እንደተረጋገጠው፤ እንዴት ጎን ለጎን መሄድ ይችላል የሚለው ጥያቄ መመለስ አለበት፡፡ የኢትዮጵያ ትልቁ ሕገ-መንግስታዊ ፈተና እሱ ነው፡፡

20- ሕገ-መንግስቱን በሙሉ ማስፈጸም ከጀመርን፤ መብታችንን ማስከበር፤ የማንፈልጋቸውንም አንቀጾች በትእግስትና በሂደት፤ በድርድር፤ ማስለወጥ እንቸላለን፡፡ የኢትዮጵያን ሕገ-መንግስት መተግበር ማለት ደግሞ፤ የትም ክልል ኑሩ፤ የኢትዮጵያዊያን መብት ሳይሸራረፍ መፈጸም/መከበር ማለት ነው፡፡ ለምሳሌ፤ የኢትዮጰያ ሕገመንግስት ክልሎችን ፈጠረ፤ እንጂ ክልሎችን፤ ለዚህ ወይም ለነዚያ ብሄሮች በባለቤትነት አልሰጠም፡፡ ቢያንስ ሕገመንግስቱ ውስጥ በግልጽ የተቀመጠ እንደዚያ አይነት አንቀጽ የለም፡፡ የፌደራል ሕገ-መንግስቱ ይሄንን ስልጣን፤ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ፤ ለክልሎች አልሰጠም፡፡ ስልጣን፤ እንደሀብት ስለሚጣፍጥ፤ አንዳንድ ቡድኖች፤ ክልሎች፤ በኢህአዴግ ፖለቲካዊ ትርጓሜ በመታገዝና፤ ሃይ ባይ ስላጡ፤ ያንን ስልጣን ነጥቀው ለራሳቸው ወሰዱ እንጂ፤ የፌደራል ሕገመንገስቱ እንዲህ ያለውን ስልጣን ለክልሎችም ይሁን ለብሄሮች/ብሄረሰቦችና ሕዝቦች አልሰጠም፡፡ የብሄር ብሄረሰቦችን መብቶች የሚደነግጉት፤ አንቀጾች፤ አንቀጽ 2፣ 8፤ 39፤ 47፤ ለየትኛውም ብሄር፤ የትኛውንም ክልል በብቸኛ ባለቤትነት አይሰጡም፡፡ ይሄ አንድን ክልል ለአንድ ወይም ካንድ ለበለጠ ብሄሮች ብቻ በባለቤትነት መስጠት፤ ሕገመንገስታዊ አይደለም፡፡ ይሄ ትልቁ መታረም የለበት ሕገ-መንግስታዊ ሸፍጥ ነው፡፡ ይሄንን በብዙ መልኩ መመልከት ይቻላል፡፡

ክፍል 4: ይቀጥላል; የመጨረሻው ክፍል
የክሎች ብቸኛ ባለቤት ብሄር/ብሄረሰብ የለም፤
Please wait, video is loading...

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "የወልቃይት ፀገዴ ጉዳይ፤ የአማራ መንግስት ሄዶ ቦታውን ስለተቆጣጠረ ብቻ፤ ይዤ በዛው እጸናለው ቢል አግባብነት የለውም" ልጅ ተክሌ - ውይይት - ርዕዮት አለሙ & ተክለሚካኤል አበበ

Post by sarcasm » 17 Jan 2022, 09:40

sarcasm wrote:
05 Aug 2021, 07:46


3 የፌደራል መንግስት ከትግራይ ጋር ተያይዞ ያላቀረበው እና ማቅረብ ያለበት ጠቅለል ያለ የሳላም ፓኬጅ ነው። አሁን ያንን በግልፅ በማቅረብ proactive ሆኖ ዲፕሎማሲውንም ሆነ የሰላሙን መንገድ መምራት አለበት። አሁን ባለው ሁኔታ መንግስት የሰላም መንገዱን ቀድሞ ካልመራ ዓለም አቀፍ ማህበረሰቡ ለመምራት ተንሳፍስፏል።
Please wait, video is loading...
Let's hope the international pressure in the coming weeks bears fruit.

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "የወልቃይት ፀገዴ ጉዳይ፤ የአማራ መንግስት ሄዶ ቦታውን ስለተቆጣጠረ ብቻ፤ ይዤ በዛው እጸናለው ቢል አግባብነት የለውም" ልጅ ተክሌ - ውይይት - ርዕዮት አለሙ & ተክለሚካኤል አበበ

Post by sarcasm » 07 Feb 2022, 09:48

Amhara Region is the main constituency for war and spoilers of peace because they wanted to redraw federal borders through force by unconstitutional means which is unacceptable to Ethiopian Federal Government, all regional governments and any element of international community.

Here's the Ethiopian government's position on the case.



What Amhara region did is called ethnic cleaning by the rest of the world.



The attempted illegal annexation needs to be reversed and the over million Tigrayans displaced need to be returned to their homes. The Amhara Region can demonstrate its readiness to be a partner of peace by positively engaging in this process.



sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "የወልቃይት ፀገዴ ጉዳይ፤ የአማራ መንግስት ሄዶ ቦታውን ስለተቆጣጠረ ብቻ፤ ይዤ በዛው እጸናለው ቢል አግባብነት የለውም" ልጅ ተክሌ - ውይይት - ርዕዮት አለሙ & ተክለሚካኤል አበበ

Post by sarcasm » 18 May 2022, 05:24

sarcasm wrote:
07 Feb 2022, 09:48
Amhara Region is the main constituency for war and spoilers of peace because they wanted to redraw federal borders through force by unconstitutional means which is unacceptable to Ethiopian Federal Government, all regional governments and any element of international community.

Here's the Ethiopian government's position on the case.



What Amhara region did is called ethnic cleaning by the rest of the world.



The attempted illegal annexation needs to be reversed and the over million Tigrayans displaced need to be returned to their homes. The Amhara Region can demonstrate its readiness to be a partner of peace by positively engaging in this process.
:!:

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "የወልቃይት ፀገዴ ጉዳይ፤ የአማራ መንግስት ሄዶ ቦታውን ስለተቆጣጠረ ብቻ፤ ይዤ በዛው እጸናለው ቢል አግባብነት የለውም" ልጅ ተክሌ - ውይይት - ርዕዮት አለሙ & ተክለሚካኤል አበበ

Post by sarcasm » 25 Jul 2022, 15:10

sarcasm wrote:
05 Aug 2021, 07:46
By Dereje Gerefa Tullu

አንድ በጣም እርግጠኛ መሆን የሚቻለው የፌደራል መንግስት

1 የክልል ልዩ ኃይሎች በሌላ ክልል ውስጥ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት አንድም ቀን ደግፈው አያውቁም። ለወደፍቱም ይደግፋሉ ቢዬ አላስብም። ችግሩ በጊዜ ነገሮችን አለመፈፀም ነው። አሁንም ወይ ዛሬ ወይም የዛሬ ወር አሊያም የዛሬ ሁለት ወር እሄንን በግልፅ ተቀብሎ ማስፈፀሙ አይቀርም ። ያንን የማያደርግ ከሆነ ከማይወጣው አጣብቂኝ ውስጥ ይገባል።
Please wait, video is loading...

Abere
Senior Member
Posts: 10893
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "የወልቃይት ፀገዴ ጉዳይ፤ የአማራ መንግስት ሄዶ ቦታውን ስለተቆጣጠረ ብቻ፤ ይዤ በዛው እጸናለው ቢል አግባብነት የለውም" ልጅ ተክሌ - ውይይት - ርዕዮት አለሙ & ተክለሚካኤል አበበ

Post by Abere » 25 Jul 2022, 15:25

ምክንያቱም ለዚህ ታዳጊ ወጣት የትግራይ ታሪክ የሚጀምረው እርሱ ከተወለደ ጊዜ ጀምሮ ስለሆነ ነው። :lol: :lol: :lol:

እስኪ የእርሱ አያት ከሚሆኑት ከአቶ ገብረመድህን አርዐያ አንደበት ጆሮውን ኮርኩሮ ያዳምጥ። ምናልባት የወያኔ በሽታ ይዞት ጆሮውን ከደፈነው እንደ ደነቆረ ይሞታል። ለነገሩ በጥፋት ወይም ምፅአት ዘመን ከሽምባራ ጥላ ቆጭ ብለን ፍርድ እንሰጣለን የሚሉ አፋቸው እንደ ዋንጫ የሰፋ ልጆች ይወለዳሉ - የሚል ትንብይት ነበር። ይህም ሽማግሌዎች ተቀምጠ ህጻናት ካልፈረድን ብለው ያላዝናሉ የሚል። ይህ ልጅ አፉ ክፍት ነው - ጥፋት እና ውሸት ይነዛል።



sarcasm wrote:
25 Jul 2022, 15:10
Please wait, video is loading...

Post Reply