Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Lakeshore
Member
Posts: 2627
Joined: 24 Jul 2018, 09:32

ኣሁን የሚደረገውን ጦረንት አና የኣገራችን ድል ሁሉንም ኢትዮጵያው በኩለነት ያስደሰተ ኣይምስለኝም

Post by Lakeshore » 27 Jul 2021, 10:36

ጦርነቱ በኢትዮጵያና በ ትግሬ ጁንታ መካከል ንው አንጂ በኣምራና በትግሬ ጁንታ መካከል ኣይደለም ሲባል ሰምተናል በርግጥም ነው። ጁንታው ሆዳም ከምሆኑ የተነሳ የማንንም ለመቅማት ማንንም ያይናች ሁ ቀለም ኣላማረኝም አስከማለት የደረሰ ጋጠውጥ ቡደን ሲሆን አንደ ህዝብ ደግሞ የትግሬ ህዝብም ያቺን ቤርዳታ የሚያገኛት አህል ብሉ ስበናውን የሽጠ ይሞራል ዝቀጠት ውስጥ የገባ ስ ህተት አንኳን አያዩ ሃይ የሚሉ ሽማግሌውች፣ይሃይማኖት ኣባቶች ምሁራን አንዲሁም ታዋቂ ሰውች የሌሉበት በጥቀሉ ይሶዶም ኣና የጎሞራ ኣገር ነው ቢባል ምንም ስ ህተት ኣይኖረውም።

በዚህ ምክኛት የማንም ሰው ጠላት ነው ሊባል ይችላል ሱማሌ ፣ኤርትራ ማየት በቂ ነው ከሃገር ውጭ አንኳን። አና አንድዚህ ኣይነት ቡድን አና ይህንን ቡድን የሚደግፍ ህብረተሰብ አርግጥ በውስጡ ያንን የሚቃወሙ ግን ኣቅም በማጣት ኣብረው የሚኖሩ የሉም ማለት ኣይቻልም ግን ልጥቂት ሲባል ኣገር ኣይበደልም። ኣብይ አንዳለው ለታመመ ዶሮ ብሬ ኣናርድም። ስለዚህ አራሳቸውን ለማዳን አራሳቸው ከውስጥ መታገል ኣለባቸው ቁርጠኝነታቸው ሲረጋገጥ ግን ማንም ሊረዳቸው ፍቃደኛነው።

ሌላው ማንሳት የፈልግኩት ነገር ኣሁን የሚደረገውን ጦረንት አና የኣገራችን ድል ሁሉንም ኢትዮጵያው በኩለነት ያስደሰተ ኣይምስለኝም። ለምሳሌ ያክል በዲፕሎማሲው ምስክ ኣሸንፈን ግደቡ ሙሌት ሲጥናቀቅ ማንም ዮኦሮሙማ ኣቀንቃኝ ብግልጽ ወጥተው ደስታቸውን ሲያሳዩ ኣልተስተዋሉም አንዲያውም ቅር ያላቸው ኣይነት ነው ካብይ በስተቀር።

ጁንታውን በመድምሰስ በኩልም ኦሮሙማዎች የጁንታውን ምሪውች ቦታ መውሰድ አንጂ ይጁንታውን ኣሰራር በጣም ነው የሚደግፉት ምክኛቱም ለነሱ የኦሮሞ መስፋፋት በጣም ተተመቻቸ አና ያንድጎሳ የበላንትንም ለማስፈን ተብሎ የተሰራ ስለሆነ ንው። ለዚሁም ጁንታው በተመታ ጊዜ ኣንድ በኣባ ገዳ ሌላ ጊዜ በብጽገና አንዲሁም የትግረይ ኣስተዳደር ከተባሉት ጋር በመስራት በጥር ሜዳ የተገኘውን ድል ሲቀለብሱ ታይተዋል። ያም ኣልበቃ ብሎ በፓርላማ የርትግሬ ጁንታኛ የኦንግ ሸኔ በኣሸባሪነት አንዳይፈረጅ ሽንጣቸውን ገትረው ሲምዋገቱ አንደነበር ይቀርብ ጊዜ ት ዝታ ነው።

ኦሮሙኡም አና የትግሬ ጁንታ የመጡበት ህብረተሰብ አና ይመሪዎች ኦሮሞ ከመሆኑ በስተቀር በላማም ሆነ በኣኪያሄድ ኣንድ ናቸው። ኦሮሙማ በምንግስት ወስጥ ተሰግስጎ ኣባቶርቤ ሸኔ ቀሮ አያለ ህዝብን በማፈናቀል አና በማሸበር የሌላ ጎሳ የሆኑትን ከቀያቸው አንዲወጡ በማድረግ ታልቋን ኦሮሚያ መፍጠር ሲሆን ለዛውም ያደርሱትን ጥፋት አና አልቂት ቤት ይቁጠረው።

በዚህም ኣላቆሙም ኣባገዳ ጨፌ ምናምን አያሉ በኦሮሚኛ ሌላውን በጠላትነት የሚፈረጅ ቅስቀሳ አያደረጉ ሌሎች ትንንሽ ጎሳዎችን መሬት መመውረር ብሃይል ልክ ትግሬ ጁንታው ውልቃይት፣ሁመራ፣ኣላማጣን ለመውሰድ አንድሞከረው አንሱም ለጊዜው ኣዲስ ኣባን፣ጉራጌን፤ወላይታን፣ጋሞን፤ከሲዳማ፣ከጋምቤላ፤ክሱማሌ፣ካፋር፣ከኣማራ ክልል መሬቶችን በምወሰድ የግዛት መስፋፋት ኣድረገዋል። ልክ አንድ ምይካድራም በሻሸመኔ ፣ ብጌዲዮ፣ ባጣዬ፣በካሚሴ፣በባሌ፣ብድሬዳዋ ህዝብ ብጂምላ ጨፍጭፈዋል አና ባጠቃልይ ባጭር ጊዜ ውስጥ ትግሬ ጁንታ በሃያ ኣመት ያላደረገውን ግፍ ፈጸመዋል።

ኣሁን ላይ በተፈጠረው ኣገሪትዋን ኣንድ የማድረግ ያልተጠበቅ መነሳሳት አና የኣምራው ህዝብ ቆራጥነትና ይወልቅይት ጉዳይ የኦርሙማ መንግስት ለመደራደሪያነት መጠቅም ኣደገኛ መሆኑን ሲራዳ በተልይ የኣምሃራ መንገስት የጠራው ይክተት ኣዋጀና ምላሹ ይተስፋፊውን ዮኦርሙማ ኣመካከት በጣም ስጋት ወስጥ ከተተው። ዓማራው ይህንን ያህል ከክልል መንግስታት ደጋፍ ካገኝ ልክ ጁንታውን ተባበረው ለምውጋት አንደተነሱ የኦርሞን ጁንታ መውጋቱ በጣም ቀላል ነው። ኦሮሞው ብግድ ኦሮሞ ነህ ተብሎ ነው አንጂ በባህልም በሃይማኖት አንዲሁም በባህል አጅግ የተላያአ ህዝብ በኣንድ ክልል ብገድ አንዲተዳደር አይተደረግ መሆኑ በሃይል የተጨፈለቀው የወላይታ አና ይጉራጌ ህዝብ ክልል አንሁን ጥያቄ በግልጽ ይሚያሳየው ነው።

ኦሮሙማውች ከዚህ የኣንድነት ፍርሃታቸው የተነሳ ጁንታውን ለማጥፋት የሚደረገውን ሁለገብ ዘመቻ ለማደናቀፍ ሲሞክሩ ተስተውለዋል። ለዚሁም ዋናው የጁንታው ኣጀንዳ ወደ ሱዳን የሚወስድ ኮሪዶር ለማስከፍት ስለሆነ ጦረነቱ በዛ በኩል ሲደረግ አና የተልያዩ ይክልል ሃይላት ኣምራ ክልል ገብተው ስትራቴጂ ለመንደፍ ሲሞክሩ ዮሮሚያ ልዩ ሃይል ግን በተናጠል ወደ ኣፋር ክልል ይሄዳል ኣማራን ላለምርዳት። ጁንታ ዮሮሞን ደካማ ጦር አዛ አንደሰፈር ስያይ ወዲያው ኣቅጣጫውን ቅየሮ ኣፋር ላይ ጥቃት ኣደረሰ። ቦሮሞ የተሞላው መክላከያ ዝም ብሎ ያያል ያፋር አና ያምራ ሃይሎች ደርሰው ጁንታውን ኣይቀጡ ቅጣት ቀጡት።

ለልላው ላምራ ልዩ ሃይል ጥይት አና መሳሪያ ሲሽጥ የነበረው መክላከያ ኣብዛኛው ዮኦርሙማ ጀንራል ተብዬውች ያሉበት ከፍተኛ ቡጀት ያለው ሆኖኦ ሳለ የኣማራውና ይክልል ሃሎች ገብሬዎች አና በህዝብ መዋጮ ለሚደገፉ በሚደረገው ይገንዘብ ማሰባሰብ ላይ አንዚሁ ዮኦርሙማ ኣሽጥረኞች ተምሳሳይ ይገንዘብ ማሰባሰብ በማለት ከህዝቡ ወደ ሚሊሺያዎች ይሚሄደው መዋጮ አንዲቀንስና ወደ መክላከያ ማዞረ ሚሊሺያውን የመዋጋት ኣቅም ሲያዳክሙ ታይተዋል።

የሰውንም ሃይል አንድዚሁ ለምሳሌ በሌላው ክልል ያሉ ሲቪሊያን ማለት ገበሬው አና ነዋሪው ወታደር ሳይሆን ላጨር ጊዜ ጦረነቱን ማገዝ የሚፈልገውን በቅጥታ ወደ ጦረንቱ ኣምራ ክልል ሀዶ ሪፖርት አዳያደርግ ወጣቱ ወደ ምክላከያ ብቻ አንዲገባ አያደረጉ ነው። ይሄ ሁለት ኣላማ ኣለው ስንደኛው ቦሮሚያ ምንም ኣይነት የልማት አና ይስራ አደል ስሌለ ሁለተኛ በሸኔ አና በቀሮ ወስጥ ከፍተኛ የሰባዊ መብት ጥሰት የፈጸሙትን ከህግ ተጠያቂነት ነጻ ለማደረግ። ሲስተኛው ወድ ኢትይጵያ ኣንደነት ለማስከበር ይሚፈልገውን አና ጦረነቱን መደገፍ የሚፈልገውን ግን በኦሮሞነቱ ያማያምነውን ልምሳሎ ጉራገ፣ጋሞ፣ወላይታ የመሳሰሉትን በመጀመሪያ ኦሮምነትን አንዲቀበሉና ብክልሉ በኩል ብቻ አንዲሳተፉ ይማደረግ ኣደገኝ ኣክሂድ ነው።

ዮርሞ ጁንታ ከትግሬ ጁንታ ቢብስ አንጂ ብምንም ኣንጻር የተሻለ ኣይደለም። አነሱን መዋጋት ካሁኑ ምጀመር ኣለብት በኦርሚያ ወስጥ ያሉ ጎሳዎች በቀጥታ ለኣምራ ክልል ረፕርት ይሚያደጉበት አና የክተት ጥሪው ለመላው ኢትዮፕያው ምሆኑ ታውቆ መከላከያንን መቀላቀል የፈለግ መክላከያ ነገር ግን ትግሉን በሚሊሺያነት መድገፍ ይሚፈልግ ካለ ደግሞ ይውሚሊሺያ ማስተባበሪያ በይ ክልሉ ተቋቁሞ ከከልል አና መክላከያው በተለይ ማደራጀት ኣለብት።

Lakeshore
Member
Posts: 2627
Joined: 24 Jul 2018, 09:32

Re: ኣሁን የሚደረገውን ጦረንት አና የኣገራችን ድል ሁሉንም ኢትዮጵያው በኩለነት ያስደሰተ ኣይምስለኝም

Post by Lakeshore » 27 Jul 2021, 10:59

የኦሮሞ መከላከያ ጦረንቱ ሲበራታ ልክ ዩኒቨርሲትይ ተማሪዎችን ጥሎ አንደወጣው የኣምራ ውይም የሌላ ጎሳ ኣባል የሆኑትን ጥሎ አንድሚሸሽ የታወቅ ነው። ጉራገ፣ወላይታ፤ጋሞ፤ሃራሪ፤ኣዲስ አንዲሁም ማንኛወም ዜጋ ኣምራውን ሚሊሺያ አንዲቀላቀል መደረግ ኣለበት

Lakeshore
Member
Posts: 2627
Joined: 24 Jul 2018, 09:32

Re: ኣሁን የሚደረገውን ጦረንት አና የኣገራችን ድል ሁሉንም ኢትዮጵያው በኩለነት ያስደሰተ ኣይምስለኝም

Post by Lakeshore » 27 Jul 2021, 11:36

የትግሬ ጁንታ ሄዶ የጋላ ጁንታ ቢመጣ ኣዲስ ይተራበ ጅብ አንጂ መቼ ለውጥ
መጣ።
ያው አኮ ነው አንዲያውም ሁልጊዜ ጉራጌ አንዲዚህ ጉራጌ አድዚኣ አያልክ የምትለጥፈውን አኔም ጉራጌ ንጹህ ኢትዮጵያዊ መሆኑን ስለማውቅና ከዛም ባሻገር ብጣም ትንሽ ስለሆኑ ሌላም ኣማራጭ የሌላቸው ምሆኑን ጠንቅቀው ይሚያውቁ ህዝቦች ስለሆኑ በዙም ለምንቀፍ ሞክሬም ኣላውቅም።
ግን ኣንተ ኣሁን የምሽቃብጠው ኣንድም አንደው ኣንድ ቦታ ባገኝ በሚል ህሳቤ ካልሆነ በስተቀር አውነቱ ጠፍቶህ ነው ለማልት ከኣንዳንድ ጽሁፎች ህ ኣንጻር ያስቸግራል።
አና ኣንተ ኣሁን ኣብይን ከምደገፍ ኣልፈህ አነደ ኪሚል ሱንግ ለማምለክ የሚዳዳህ ምክኛቱ ግልጽ ብታደርግልን። የገኡራጌን ማንነተ ጨፍልቆ ከጋላ ጋር በሃይል የጠቀለላቸውን አና በግድ ጋላ ያደረገቸውን የኦርሙማ ኣለቃ ኣብይንና ኣንጋቾቹን ከኢትዮጵያ ህዝብ በመንጥቅ አነሱ አንዳሉት ፻ ቢልዮን ብር ትግራይ ላይ ኣጠፋን የሚሉትን ተረት አውነት ነው ብለን አንኳን ብንወስደው የወዲፍቱን ያገሪቱን የኣስር ኣመት በጀት ማባከን ያለህዝቦ ይሁን ባይነት በራሱ ኣገር ማጥፋት ነው።
ግን ገንዘቡ ደግሞ ትግራይ ላይ መጥፋቱን ምንም የሚደግፍ ማስረጃ የለም በተጻራሪው ኣብይ ከሚለው ስባ ፐርሰንት አኛ ነን የምግብ አዳታውን ለኣትግራይ የሰጠነው የሚለውን የሚቃወሙ ብዙ መራጃዎች አየወጡ ነው መንግስት የሰጠው አርዳታ ክሶስት ፐርሰንት አንደማይብልጥ ነው አና ገንዘቡ የት ሄደ የሚልውን ኣትጠይቁ ምክኛቱም ኣብይ ኣጥፍቼዋለሁ የሚለው ኣይዋጥም።
ግን በዛኑ በጦረንቱ ወቅት የመከላከያ ደሞዝ ከብሄራው ባንክ ተወስዶ በኦሮምሙማው የባንክ ኣስተዳደር ወደ ኦሮሚያ ባንክ አንዲዛወር መደረጉ ልክ ጁታው ያደርግ አንደነበረው ገንዘቡን ከኣኢትዮጵያ ወስዶ ወደ ኣንድ የኦርሚያ ክልል የማሻገሪያ ታክቲክ አንደሆነ ባለሙያዎች ይናገራሉ። ለዛም ባለፈ ጦርነቱ ባሁለት ሳምንት ኣብዛኛውን የጁንታ ሃይል የደመሰሰ ሆኖ ሳለ ያልማንም ምከር በራሱ ኣብይ ትእዛዝ ይትግራይ ኣስተዳደር በተባአ ይጁንታ ክንፍ የተገኘው ደል አንዲቀለበስ ትሞክርዋል በዙ ህይወት አንዲ ጥፋ ተደርጓል።
አና ያሁኑ ኣብይ መርጫውን ኣሸነፈ መባልይ ያለ ደም ምፋስ ስ መፈንቀለምንግስት ኣደረግ ቢባል የሚቀል ሆኖ ለውደፊቱ ግን ኣገሪቱን ይበለጠ ጨላም ጊዜ በኦርሞውች የተጋረጠባት ምሆኑን ዬረዳሁት አንጂ ኣንተ አዳልከው አንደ ኣታ ቱርክ በኢትዮፕያ ኣንድነት ያመጣል የሚል አምነት የለኘም የኦሮሞ ጠባቦችን ከ ብልጽግና ጠኣረጎ ኣስወጥቶ በኣንድ ነት የሚያምኑ ኢትዮፕያን የሚወዱ ሰውች በኣዲሱ መንግስት ቦታ አስካላገኙድረስ።

Lakeshore
Member
Posts: 2627
Joined: 24 Jul 2018, 09:32

Re: ኣሁን የሚደረገውን ጦረንት አና የኣገራችን ድል ሁሉንም ኢትዮጵያው በኩለነት ያስደሰተ ኣይምስለኝም

Post by Lakeshore » 27 Jul 2021, 12:12

ዮርሞ ጁንታ ከትግሬ ጁንታ ቢብስ አንጂ ብምንም ኣንጻር የተሻለ ኣይደለም። አነሱን መዋጋት ካሁኑ ምጀመር ኣለብት በኦርሚያ ወስጥ ያሉ ጎሳዎች በቀጥታ ለኣምራ ክልል ረፕርት ይሚያደጉበት አና የክተት ጥሪው ለመላው ኢትዮፕያው ምሆኑ ታውቆ መከላከያንን መቀላቀል የፈለግ መክላከያ ነገር ግን ትግሉን በሚሊሺያነት መድገፍ ይሚፈልግ ካለ ደግሞ ይውሚሊሺያ ማስተባበሪያ በይ ክልሉ ተቋቁሞ ከከልል አና መክላከያው በተለይ ማደራጀት ኣለብት።

Lakeshore
Member
Posts: 2627
Joined: 24 Jul 2018, 09:32

Re: ኣሁን የሚደረገውን ጦረንት አና የኣገራችን ድል ሁሉንም ኢትዮጵያው በኩለነት ያስደሰተ ኣይምስለኝም

Post by Lakeshore » 27 Jul 2021, 17:24

የኦሮሞ መከላከያ ጦረንቱ ሲበራታ ልክ ዩኒቨርሲትይ ተማሪዎችን ጥሎ አንደወጣው የኣምራ ውይም የሌላ ጎሳ ኣባል የሆኑትን ጥሎ አንድሚሸሽ የታወቅ ነው። ጉራገ፣ወላይታ፤ጋሞ፤ሃራሪ፤ኣዲስ አንዲሁም ማንኛወም ዜጋ ኣምራውን ሚሊሺያ አንዲቀላቀል መደረግ ኣለበት

Lakeshore
Member
Posts: 2627
Joined: 24 Jul 2018, 09:32

Re: ኣሁን የሚደረገውን ጦረንት አና የኣገራችን ድል ሁሉንም ኢትዮጵያው በኩለነት ያስደሰተ ኣይምስለኝም

Post by Lakeshore » 28 Jul 2021, 06:44

ግን አራሱ ትግሬ ጁንታው ኦሮሚኛ አያወራ ጁንታውን ላጠፋ ነው ቢልሽስ አንዴት ታደርጊያለሽ ምስየት ግድ ይላል። በኦሮሙማ አና በትግሬ ጁንታ ለዩነቱ ምንድነው።አነዚህ የመካልከያ ልብስ ስለለብሱ።

Post Reply