Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

በቅርቡ ከስልጣን የተነስ የአማራ ክልል ፓሊስ ኮሚሸነር በአብይ ተበላ እየተባለ ነው፡፡

Post by AbebeB » 04 May 2021, 09:38

አበረ አዳሙ ተገደለ ተገደለ እየተባለ በማህበራዊ ሚዲያው አከባቢ በስፋት ይወራል፡፡
ሲኞሪና ቻዎ ቻዎ!

dawwit
Member
Posts: 4663
Joined: 21 Apr 2015, 12:18

Re: በቅርቡ ከስልጣን የተነስ የአማራ ክልል ፓሊስ ኮሚሸነር በአብይ ተበላ እየተባለ ነው፡፡

Post by dawwit » 04 May 2021, 09:41

የፍየል ወጠጤ 9 ትወልዳለች
ልጆችዋም ያልቁና እሷም ትሞታለች።

gearhead
Member+
Posts: 5526
Joined: 08 Jun 2014, 16:29

Re: በቅርቡ ከስልጣን የተነስ የአማራ ክልል ፓሊስ ኮሚሸነር በአብይ ተበላ እየተባለ ነው፡፡

Post by gearhead » 04 May 2021, 09:50

ብአዴን ግንቦቴዎች ከውስጥ ቦርቡረው
ድምጽ አሳጥተው ዳቦ ሊከለክሏት እንደሆነ መሆኑን ስትረዳ
ደንብራ over compensate አደረገች?

ወይስ 4አንገታሙን ጮማው አነቀው?

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: በቅርቡ ከስልጣን የተነስ የአማራ ክልል ፓሊስ ኮሚሸነር በአብይ ተበላ እየተባለ ነው፡፡

Post by AbebeB » 04 May 2021, 10:05

gearhead wrote:
04 May 2021, 09:50
ወይስ 4 አንገታሙን ጮማው አነቀው?
gearhead,
በፍራቸቸ ፈሱ ጭስ ታፍኖ ሞተ እየተባለም ነው፡፡

Post Reply