Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

የመቐለ ነዋሪ ወንጀለኞች እያጋለጠ ነው!

Post by Ejersa » 03 May 2021, 13:13

በመቐለ ዓዲ ሓውሲ የተባለ መንደር ገብረመድህን የተባለ የቡና ነጋዴ በቤቱ ሚልየኖች ብር ማስቀመጡ ከህዝብ በደረሰ ጥቆማ መሰረት ዛሬ ረፋድ ላይ በቁጥጥር ስር ውሏል።

በኢትዮጵያ ህግ መሰረት በሚልየን የሚቆጠር ብር ቤት ውስጥ ማስቀመጥ ወንጀል ነው።