Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

በጦርነቱ ምክንያት ከትግራይ ክልል ተፈናቅለው በጎንደር ከተማ የሚገኙ የትግራይ ተወላጆች ለፋሲካ በአል የምሳ ግብዣ ተደረገላቸው!!!

Post by Hameddibewoyane » 03 May 2021, 13:05

ፕሮግራሙን ያዘጋጁት የማራኪና ልደታ አብሮ አደግ ማህበር ፣አዘዞ ወረዳ ቤተክህነት እና 3 መንፈሳዊ የጉዞ ማህበራት በጋራ በመሆን ነው ፡፡

በፕሮግራሙ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የጎንደር ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ተሾመ አግማሴ እንደተናገሩት ፋሲካን በዓል ስናከብር አኛን የሚሰማንን ስሜት እናተም እንዲሰማቸሁና አብሮነታችን አንድነታችን እንዲጠነክር በማሰብ የተዘጋጀ ፕሮግራም ስለሆነ መልካም የፋሲካ በዓል እንዲሆንላቸው ተመኝተው ፡፡

በቀጣይም ወደ ምትፈልጉት አና ወደ ምትኖርበት አካባቢ እንዲመለሱ ለማድረግ ስራ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል ፡፡

ምንጭ -የጎንደር ኮምኒኬሽን


eden
Member+
Posts: 9268
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Re: በጦርነቱ ምክንያት ከትግራይ ክልል ተፈናቅለው በጎንደር ከተማ የሚገኙ የትግራይ ተወላጆች ለፋሲካ በአል የምሳ ግብዣ ተደረገላቸው!!!

Post by eden » 03 May 2021, 14:27

Great people to people news, keeping hope alive for this great country! So refreshing to see such news after slew of bad news after bad news out of this region.

Lakeshore
Member
Posts: 2627
Joined: 24 Jul 2018, 09:32

Re: በጦርነቱ ምክንያት ከትግራይ ክልል ተፈናቅለው በጎንደር ከተማ የሚገኙ የትግራይ ተወላጆች ለፋሲካ በአል የምሳ ግብዣ ተደረገላቸው!!!

Post by Lakeshore » 03 May 2021, 14:34

The problem there could be some ungrateful people who may hide a hand Granada in their kids pocket or under their skirt. However, Ethiopians are very forgiving and forget all the atrocities committed by the same peoples who are eating their food.

Eastern is about forgiveness and looking forward in peace and i salute the peace loving peoples of Amhara peoples. If it was junta they invite Ethiopian army and we know what they do.

They deserved nothing like this but humanity always wins over evil

Post Reply